Posts

‹‹መንግሥት የሃይማኖት ብዝኃነትን ሲጠብቅ ነፃነትን እንዳይጋፋ መጠንቀቅ አለበት›› ተሰናባቹ የአሜሪካ አምባሳደር ዶናልድ ቡዝ

Image
በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ሆነው ላለፉት ሦስት ዓመታት በአዲስ አበባ የቆዩት አምባሳደር ዶናልድ ቡዝ በእስልምና ተከታዮችና በመንግሥት መካከል ስላለው አለመግባባት፣ በዓባይ ወንዝና በታላቁ ህዳሴ ግድብ ዙሪያ ስላለው ፖለቲካዊ ትኩሳትና ሌሎች ጉዳዮች የመንግሥታቸውን አቋምና የራሳቸውን ግንዛቤ ለሪፖርተር ጋዜጣና ሌሎች ሁለት ሚዲያዎች ባለፈው ሰኞ አካፍለዋል፡፡ አምባሳደሩ የሦስት ዓመታት የአዲስ አበባ ተልኳቸውን አጠናቀው ወደ አገራቸው መመለሳቸውን አስመልክቶ ከጋዜጠኞች ጋር ባደረጉት ቆይታ ከተነሱ ጉዳዮች መካከል በእስልምና ተከታዮችና በመንግሥት መካከል የሚስተዋለው አለመግባባትና ግጭት አንዱ ነው፡፡ ‹‹ኢትዮጵያ የተለያዩ ብሔሮችና ሃይማኖቶች የሚኖሩባት አገር ነች፡፡ ይህ ስብጥር እንደረጋ እንዲቆይ የአገሪቱ ሕገ መንግሥት የእምነት ነፃነትና እኩልነትን አረጋግጧል፤›› በማለት አስተያየታቸውን የጀመሩት አምባሳደር ቡዝ፣ መንግሥት በሃይማኖት ጉዳይ እንዲሁም ሃይማኖቶች በመንግሥት ላይ ጣልቃ እንዳይገቡ በግልጽ በሕገ መንግሥቱ መቀመጡ መሠረታዊ ነው ይላሉ፡፡ ይህ መሆኑ የትኛውም ሃይማኖት ነፃነት እንዲኖረውና ለተከታዮቹም የመረጡትን ሃይማኖት የመከተል መብት ይሰጣል ብለዋል፡፡ ‹‹አሁን ካለው ሁኔታ የምንረዳው ግን አንዳንድ ሰዎች ይህንን የመቀየርና የራሳቸውን እምነት በሌሎች ላይ በግድ የመጫን ፍላጎትና አመለካከት መኖሩን ነው፤›› ብለዋል፡፡ ‹‹ይህ ሃይማኖታዊ ፅንፈኝነት ወይም አክራሪነት ሊባል ይችላል፡፡ የኢትዮጵያ መንግሥት እየጣረ ያለውም ይህንን እንቅስቃሴ ለመቀልበስ ነው፡፡ ምክንያቱም በሕገ መንግሥቱ ላይ ያለውን የመንግሥትና የሃይማኖት ግንኙነት ፅንሰ ሐሳብ የሚጎዳና በአገሪቱ የቆየውን የሃይማኖት ብዝኃነት የሚያደፈርስ በመሆኑ ነው፤›› በማለት ይገልጻ

በሲዳማ ባህላዊ፤ ኢኮኖሚያዊ እንዲሁም ፖለቲካ ጉዳዮች ላይ በመላው ኣለም ላይ ከምገኙት የሲዳማ ተወላጆች እና ከሲዳማ ወዳጆች ጋር ለመምከር የሚያስችል ፓልቶክ ሩም ተከፈተ

Image
በመላው ኣለም የምትገኙ ሲዳማዎች እና የሲዳማ ወዳጆች በፓልቶኩ ሩም በመገኘት እንድትወያዩ እና ሃሳብ እንድትለዋወጡ በኣዘጋጆቹ ተጋብዛችሃል። ወደ ፓልቶክ ሩም ለመግባት በመጀመሪያ ወደ ኢትዮጵያ ይግቡ ቀጥለውም Sidama cultural Heritage ላይ ክሊክ ያድርጉ  

በዛሬው እለት በመከበር ላይ ያለውን የሲዳማ ቋንቋ ሲምፖዚዬም እና የጫምባላላ በዓልን በተመለከተ በደቡብ ክልል ቴሌቪዥን የተዘጋጀውን ፕሮግራም

Image
በዛሬው እለት በመከበር ላይ ያለውን የሲዳማ ቋንቋ ሲምፖዚዬም እና የጫምባላላ በዓልን በተመለከተ በደቡብ ክልል ቴሌቪዥን የተዘጋጀውን ፕሮግራም  ይከታተሉ ከታች ካለው ሊንክ ላይ ተጨነው ይከታተሉ http://www.allcomtv.com/etv-vod?etvod=2013080616

የሲዳማ ቋንቋ ሲምፖዚዬም በመካሄድ ላይ ነው፤የሲዳሚኛ ቋንቋ ሶፊትዎር ተመርቋል

Image
ለተጨማሪ ዜና ከታች ይጫኑ http://www.allcomtv.com/etv-vod?etvod=2013080616

Young Ethiopia envoy brings new ideas, energy

Image
By The Japan Times Ethiopian Ambassador Markos Tekle Rike, 34, says he has always felt a special connection between his country and Japan, although he did not have any personal interest in this country before he arrived here 2½ years ago. Japanese products and ways of thinking, he says, were very popular in Ethiopia when he was growing up. “Toyota cars were very popular in Ethiopia from the 1980s until quite recently. About 10 years ago, almost 85 percent of all cars were Toyota. Japanese culture and philosophy had also been introduced into Ethiopia,” he said. Study of Japan was so widespread in Ethiopia in the early 20th century that the term “Japanizer” was coined to refer to a school of thought that compared the country with Japan and encouraged young and educated Ethiopians to create a modernization movement something like the Meiji Restoration. Rike said he read a book in elementary school written by a successor to a Japanizer that depicted how Japan managed to rebui