Posts

1433ኛው የዒድ አል አድሃ አረፋ በዓል ዛሬ እየተከበረ ነው

Image
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 16፣ 2005 (ኤፍ ቢ ሲ) 1ሺህ 433 ኛው የኢድ አል አድሃ አረፋ በዓል በእስልምና እምነት ተከታዮች ዘንድ እየተከበረ ነው ። ከስያሜው ጀምሮ ከነቢያት አባት ከኢብራሂም አሌሂሰላም ታሪክ ጋር ቀጥተኛ ተዛምዶ ያለው የአረፋ በዓል ፥ የእምነቱ ተከታዮች ዘንድ የእርሳቸውን ታሪክ በማስታወስ ለሰው ልጅ ደህንነት የከፈሉትን መስዋዕትነት በየዓመቱ የሚዘክሩበት በዓል ነው ። በቅዱስ ቁርአን እንደመለከተው ነብዩ ኢብራሂም ልጃቸው እስማኤልን በአላህ ትእዛዝ ለመስዋት ሲያዘጋጁ ፤ በምትኩ ሙክት በግ መስዋት መቅረቡን ያሳያል በዚህም ኢድ አል አድሃ የመስዋት በዓል ተብሎ ይከበራል። በዓሉ ኢድ አልአድሃ ተብሎ የሚከበረውም ኡዲሂያ ወይም መስዋዕት ስለሚታረድ መሆኑን ፥ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዝዳንት ሼህ አህመዲን ሼህ አብዱላሂ ጨሎ ይናገራሉ። በዚህ ታላቅ ሃይማኖታዊ ቀን እርስ በርስ መዘያየርና ደስታን መገላለጽ በፈጣሪ ዘንድ በእጅጉ የሚወደድ ተግባር ነውና ከሁሉም ይህ ይጠበቃል። በአሉ ሲከበርም ሁሉም የእምነቱ ተከታይ በዓሉን በደስታ ያከብር ዘንድ ያለው ለሌለው መዘየር ዋነኛ ተግባር ይሆናል። በኢድ ቀን ከሚፈጸሙት ኢባዳዎች አንዱ ኡዲሂያ ሲሆን ፥ ለኡሂዲያ ከሚታረደው ከብት መካከል ለጎረቤትና ለተቸገሩ ማጋራት የእምነቱ ስርዓት ያዛል። የበአሉ አካል የሆነው የስግደት ስነ ስርዓት /ሶላት/ ማለዳ 1 ሰዓት ከ30 ላይ በጋራ በየአካባቢው እየተካሄደ  ሲሆን ፥ በመዲናችን አዲስ አበባም የሶላት ስነ ስርዓቱ በአዲስ አበባ ስታዲየም እየተፈጸመ ይገኛል ።  የበአሉ አካል የሆነው የስግደት ስነስርዓት /ሶላት/ ማለዳ ላይ በጋራ በየአካባቢው የተካሄደ  ሲሆን ፥በመዲናችን አዲስ አበባም የሶላት ስነስርዓቱ በአዲስ አበባ ስታዲየም በ

የብሔር ብሔረሰቦች ቀን ለአቶ መለስ መታሰቢያነት እንዲውል ተወሰነ

Image
የዘንድሮው የኢትዮጵያ ብሔር ብሔረሰቦች ቀን ለቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ መታሰቢያነት በማዋል እንዲከበር መወሰኑን የፌዴሬሽን ምክር ቤት አስታወቀ፡፡ እንደ ዋልታ ዘገባ፣ ከመጪው ኅዳር ወር መጀመርያ አንስቶ ለአንድ ወር በልዩ ልዩ ዝግጅቶች በየደረጃው የሚከበረው የብሔር ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን ክብረ በዓል መታሰቢያነቱ በሞት ለተለዩት አቶ መለስ እንዲሆን የወሰነው ምክር ቤቱ ነው፡፡ ምክር ቤቱ ይህን የወሰነው ባለራዕዩ መሪ ለኢትዮጵያ ብሔር ብሔረሰቦች ሕዝቦች እኩልነት አብዛኛውን ዕድሜያቸውን በፅናት የታገሉለት ዓላማ ስለነበር ነው መባሉን ዘገባው አስረድቷል፡፡ የዘንድሮ ብሔር ብሔረሰቦች ቀን “ብዙም አንድም ሆነን የታላቁ መሪ ራዕይ በሕገ መንግሥታችን ለህዳሴያችን” በሚል መሪ ቃል እንደሚከበር ተጠቁሞ፣ ከመጪው ወር መጀመርያ ጀምሮ በአገሪቱ ሁሉም ቀበሌዎች ውይይት እንደሚካሄድ ታውቋል፡፡ በብሔራዊ ደረጃ ኅዳር 29 ቀን በባህር ዳር ከተማ በዓሉን በደማቅ ሁኔታ ለማክበር ከወዲሁ የቅድመ ዝግጅት ሥራዎች እየተከናወኑ እንደሚገኙ ዘገባው አመልክቷል፡፡

“መልካም አስተዳደርን ያላካተተ ልማት ልማት አይባልም”

በምሕረት ሞገስ ኢትዮጵያ በልማቱ ዘርፍ የኢኮኖሚ ዕድገት ታስመዝግብ እንጂ ዴሞክራሲን በማስፈን ወደኋላ እንደቀረች የተለያዩ የሰብአዊ መብትተሟጋች ሪፖርቶች ያሳያሉ፡፡ ኢሕአዴግም ሥልጣን ከያዘበት ጊዜ አንሥቶ ትችት ሲሰነዘርበት የቆየው ዴሞክራሲን ማስፈን ባለመቻሉ ነው፡፡ መንግሥት ዴሞክራሲን ለማስፈን ብዙ ትኩረት ባለመስጠቱ የበላይና የበታች እንዲኖር፣ ፍትሕ እንዲዛባ በአጠቃላይም የመልካም አስተዳደር እጦት በአገሪቷ እንዲስፋፋ አድርጓል በሚልም ይተቻል፡፡  አቶ አሰፋ አደፍርስ በአሜሪካ ለ39 ዓመታት ኖረዋል፡፡ በኢትዮጵያ በልማቱ ዘርፍ ከተሰማሩም ዓመታትን አስቆጥረዋል፡፡ በሥራ አጋጣሚ የሚያስተውሉት የመልካም አስተዳደር እጦት ግን አገሪቷን ወደኋላ የጐተተ፤ እሳቸውና ሌሎች ባለሃብቶችም የተሰማሩባቸውን የተለያዩ የልማት ዘርፎች ከሚፈለገው ደረጃ እንዳይደርስ ማነቆ የሆነ ችግር እንደሆነ ይገልጻሉ፡፡ የመልካም አስተዳደር እጦት በተንሰራፋበት ሁኔታ የሚታይ የኢኮኖሚ ዕድገትም በሕዝቡ ኑሮ ላይ ለውጥ እንደማያመጣም ይናገራሉ፡፡ ከሚኖሩበት አሜሪካ ወደ ኢትዮጵያ ሲመጡ በአገሪቱ ለውጥ ማየታቸውን፤ ሆኖም ለውጡ መሳጭ አለመሆኑን የሚናገሩት አቶ አሰፋ “አገር ውስጥ ያለውም ሆነ ከውጭ የሚመጣ ባለሀብት ሕንጻ ሊሠራ ይችላል፡፡ ሕንጻ ስለተደረደረ ግን ልማት ለማ ማለት አይደለም፡፡ አገራችን ኢትዮጵያ ከሕዝቧ በላይ ሊያስተዳድር የሚችል ሀብት አላት፡፡ ሆኖም በየመንገዱ የሚለምን እናያለን፣ ልጃቸውን አዝለው የሚበሉት የሚጠይቁ ይታያሉ፡፡ ይህ የሚሆነው ከመልካም አስተዳደር እጦት በሚመነጭ ችግር ነው፡፡ መልካም አስተዳደርን ያላካተተ ልማት ልማት አይባልም፤” ብለዋል፡፡ በመልካም አስተዳደር እጦት ላይ ያለው ችግር አሁን የመጣ ሳይሆን የቆየ ሊሆን ይችላል፡፡ በደርግ ጊዜ ከነበረው ጋ

In Retrospect..

ከማህበራዊ መረብ የተገኘ ጽሁፍ  In Memory of the two precious sidama children shot by police last june in Chuko woreda demonstrating for the causes of the entire sidama people; This last summer has witnessed many glaring events in the history of sidama nation. Provoked by the state's move to federalise the Hawassa city thereby diminishing the strongholds of power of sidama people, this peaceful land has evidenc ed historic accomplishments and failure in various times and places. The two entirely divergent philosophies of the gov't and the people as to the issue at hand make the situation and any harmonizing attempt fruitless, resulting in wholesale adversity b/n the people and the state. Being anxious and disguised by this very gov't orientation, the people determined to call for regional self-determination, claiming that these all atrocities are pressing on the people due to lack of such a status like other comparable nations in the Ethiopian polity. This endless struggle resulted

Animal Tales from Sidama

Image
Please! write reviews