Posts

የሲዳማ ዞን ግብርና መምሪያ አመራሮችና ሠራተኞችን ጨምሮ በደቡብ ክልል የሚገኙ የተለያዩ ተቋማትና ማህበራት በጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ ሞት የተሰማቸወን ሀዘን እየገለጹ ነው

በጠቅላይ ሚኒስትሩ ሞት መሪር ሀዘናቸዉን የገለጡት የደቡብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ልማት ማህበርና ፣በጋሞ ጎፋ ዞን የጨንቻ ወረዳ አመራሮች፣ ሠራተኞችና ወጣቶች፣ የክልሉ መምህራን ማህበር ጽህፈት ቤት አመራርና ሰራተኞች ፣የቡታጅራ ፍሬ ደረጃ አንድና ሁለት፣ደቡብ አድማስ ደረጃ ሶስት መለስተኛና አነስተኛ የህዝብ ማመላለሻ ባለንብረቶች ማህበር ናቸዉ ። በተጨማሪ የሲዳማ ዞን ግብርና መምሪያ አመራሮችና ሠራተኞች ፣የደቡብ ኢትዮጵያ ወንጌላዊያን አብያተ ክርስቲያናት ህብረት በጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ሞት የተሰማቸዉን ጥልቅ ሀዘን ገልጠዋል ። ተቋማቱና ማህበራቱ ባስተላለፉት የሀዘን መግለጫ የክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ ድንገተኛ ሞት መሪር ሀዘን ያሳደረብን ቢሆንም እርሳቸው ጥለውልን ያለፏቸውን መልካም ስራዎች፣ ፖሊስዎችና ስትራቴጂዎችን በማስቀጠል ራእያቸዉን እናሳካልን ሲሉ በአንድ መንፈስ አረጋገጠዋል ። ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ ከአባይ ወንዝ አገራችን ተጠቃሚ እንድትሆን እስከ ዛሬ የነበሩ የትኛዎቹም የኢትዮጵያ መንግስታት ያለደፈሩትን የታላቁን የሀዳሴ ግድብ ግንባታ በማስጀመር ጀግንነታቸዉን በገሀድ ያሳዩና መላዉን ኢትዮጵያዊ ያኮሩ መሪ መሆናቸዉን በመግለጫቸዉ አስታዉቀዋል ። በብልሁ መሪያቸን የተጀመሩ የልማት ስራዎችን እንዲሁም የዕድገትና የትራንስፎርሜሽን እቅዱን ለማሳካት ከመቼውም በበለጠ ጠንክረን እንስራለን ሲሉ በቁጭት አረጋግጠዋል ።

7 አባላትን ያቀፈ አንድ ቡድን ሀገሪቱን የመምራት ስራ ተረከበ

Image
ኢሳት የዲፕሎማቲክ ምንጮቹን ጠቅሶ ትናንት እንደዘገበዉ የቀድሞዉ የዉጭ ጉዳይ ሚኒስትር የአሁኑ በቻይና የኢትዮጵያ አምባሳደር በሆኑት በአቶ ስዩም መስፍን የበላይነት የሚመራ 7 አባላትን ያቀፈ አንድ ቡድን ሀገሪቱን የመምራት ስራ የተረከበ ሲሆን ፤ 4 አባላቱ የህወሓት ከፍተኛ ባለስልጣናት ናቸዉ፡፡  ምንም እንኳን ሐይለማሪያም ደሳለኝ በግዜያዊነት ጠቅላይ ሚኒስትሩን በመተካት የአመራሩን ቦታ እንደተረከቡ በኢትዮጵያ መንግስት በይፋ ቢገለፅም ሀገሪቱን የመምራት ስልጣን ግን በዚህ ቡድን እጅ ነዉ ሲል ያተተዉ ይህ የኢሳት ዘገባ ቡድኑ የትግራዮች የበላይነት በሰፊዉ የነገሰበት ነዉ ሲል አብራርቷል፡፡ በዚህ የኢሳት ዘገባ እንደተገለፀዉ በአቶ ስዮም መስፍን በሚመራዉ ቡድን ዉስጥ ምክትል የዉጭ ጉዳይ ሚኒስትር የሆኑት አቶ ብርሀነ ገብረ ክርስቶስ በምክትል ሊቀመንበርነት የተሰየሙ ሲሆን ፤ የመከላከያ ኢታማጆር ሹም የሆነዉ ጀኔራል ሳሞራ የኑስና የሀገሪቱ የፀጥታ መስሪያ ቤት ሀላፊ አቶ ጌታቸዉ አሰፋ በአባልነት ይገኙበታል፡፡ ተያይዞም እንደተጠቆመዉ በቡድኑ ዉስጥ ከብአዴን ፣ ኦህዴድና ዴህዴን አንድ አንድ አባላት ተካተዋል፡፡ ቡድኑ ላዕላይና ታህታይ በሚል መዋቅር የተከፈለ ነዉ ያለዉ የኢሳት ዘገባ ምንም እንኳን በላዕላይ የአመራር መዋቅር ዉስጥ አጋር ድርጅቶች ባይሳተፉም በታችኛዉ መዋቅር ዉስጥ ይገኛሉ ሲል ጠቁሟል፡፡ ዘገባዉ አያይዞ እንደገለፀዉ ስርዓቱ ይህንን የአመራር ቡድን ለመፍጠር የተገደደዉ ምራባዉያኑንም ያስማማዉ በህወሓት ዉስጥ ጭምር በታየዉ የጎላ መከፋፈል ምክንያት ሁሉን የሚያስማማ መሪ መምረጥ አስቸጋሪ ሁኖ በመገኘቱ ነዉ፡፡ ከዚህም በተጨማሪ ለጠቅላይ ሚኒስትርነት ከታሰቡ ሰዎች መካከል አቶ ስዩም መስፍንን ጨምሮ ዋና ዋና የህወሓት ባለስልጣናት የፓርላማ አባል

የሲዳማ የፖለቲካ እስረኞች እንዲፈቱ ዓለም ኣቀፍ ዘመቻ እየተካሄደ ነው

ከሲዳማ ክልል ጥያቄ ጋር ተያይዞ ህዝብ በመንግስት ላይ በማነሳሳት ወንጀል ተከሰው በመንግስት የጸጥታ ኃይሎች የታሰሩ የሲዳማ ተወላጆች እንዲፈቱ ዓለም ኣቀፍ ዘመቻ እየተካሄደ ነው። የፖለቲካ እስረኞች እንዲፈቱ የሚጠይቀው ፕቲሽን በተለያዩ ማህበራዊ መረቦች በሰራጨት ላይ ሲሆን፤ በርካታ ሲዳማ ተወላጆች እና ተሰብኣዊ መብት ተከራካሪ ድርጅቶች እና ግለሰቦች በመፈረም ላይ መሆናቸው ታውቋል። እስረኞቹ እንዲፈቱ የምጠይቀውን ፕቲሽን ለመፈረም እዚህ ላይ ይጫኑ፦ Free Sidama Prisoners

One woman working to lift nine others out of poverty with her

Image
 Photo: Josh Estey/CARE tags:  CARE Australia ,  CARE ,  Africa ,  Ethiopia ,  Women's empowerment ,  Food insecurity ,  village savings and loan ,  WE-RISE , Bare for the basics By Kevin Hawkins, Development Education intern Help raise awareness for women like Sherbato who go without the basics everyday – visit   Go Bare to give women the basics . Looking after a large family can be tough. Looking after a large family alone is even tougher, especially if you are a single woman, living in poverty in a rural Ethiopian village. In Ethiopia, families have almost six children on average , and caring for a large family can put a lot of stress on many parents. This is particularly true in the Sidama Zone, where food insecurity is high and weather unreliable. Sherbato Adamo’s family has even greater challenges, as she has been taking care of her children alone after her husband died twelve years ago. Sherbato Adamo’s husband died 12 years ago, leaving

Requiem for a Reprobate: Ethiopian Tyrant Should Not Be Lionized

Image
Thor Halvorssen , Contributor OP/ED   |   8/22/2012 @ 4:16PM  | 19,549 views Requiem for a Reprobate: Ethiopian Tyrant Should Not Be Lionized By  Thor Halvorssen  and Alex Gladstein With the dust beginning to settle on yesterday’s death of Meles Zenawi—ruler of Ethiopia since 1991—Western leaders have been quick to lavish praise on his legacy. A darling of the national security and international development industries, Zenawi was  applauded  for cooperating with the U.S. government on counter-terrorism and for spurring economic growth in Ethiopia—an impoverished, land-locked African nation of 85 million people. In truth, democratic leaders who praise Zenawi do a huge injustice to the struggle for human rights and individual dignity in Ethiopia. Meles Zenawi at the World Economic Forum summit in Addis Ababa in May 2012 (Photo: WEF) U.S. Ambassador Susan Rice said Zenawi “ leaves behind an indelible legacy of major contributions to Ethiopia, Africa, and