Posts

የሃዋሳ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ አመራር፣ መምህራንና ተማሪዎች በክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ድንገተኛ ሞት የተሰማቸውን ጥልቅ ሀዘን ገለፀ

አዋሳ ነሐሴ 16/2004 የሃዋሳ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ አመራር፣ መምህራንና ተማሪዎች በክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር መለሰ ዜናዊ ሞት የተሰማቸዉን ጥልቅ ሀዘን ገለፁ፡፡ ኮሌጅ አመራር፣ መምህራንና ተማሪዎች ባስተላለፉት የሀዘን መግለጫ ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ ጠንካራ፣ ስራ ወዳድና የዓላማ ጽናት የነበራቸዉ ቆራጥ መሪ በመሆናቸው ያቀዱት ዕቅድ ያለሙት ዓላማ ሁሉ ውጤት ሊያስገኝ ችሏል፡፡ ዜጎች በራስ በመተማመን በአብዛኛው በቴክኒክና ሙያ በመሰማራ ሥራ እየፈጠሩና ራሳቸውን በራሳቸው እንዲያስተዳድሩ በተቀመጠው አቅጣጫ ብዙ ዎች ሃብትና ንብረት በማፍራት የሀገር ኩራት እስከመሆን ደርሰዋል ብለዋል ፡፡ የኢትዮጵያ ህዝብ ከድህነት እንዲላቀቅ ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ያደረጉት ያላሰለሰ ጥረት ውጤት በመሆኑ መልካም ስራቸዉ ህያዉ ሆኖ እንደሚኖር የኮሌጅ አመራር፣ መምህራንና ተማሪዎች አስታዉቀዋል ። ታላቁ መሪያችን ደከመኝ ሰለቸኝ ሳይሉ ለኢትዮጵያ ሀዝብ እድገትና ብልጽግና የሚበጁ መሰረቶችን የጣሉ ብሩህ አዕምሮና አርቆ አሳቢ መሪያችንን በሞት መነጠቃችን ጎድቶናል፡ ብለዋል ። የእሳቸው ዕቅድና ስትራቴጂ ተከትለን ለአገራችን እድገትና ብልጽግና በበለጠ ጥንክረን ለመስራት ዝግጁ መሆናችንን አየገለፅን ለቤተሰቦቻቸው ለወዳጆቻቸውና ለኢትዮጵያ ህዝብ መፅናናትን እንመኛለን ብለዋል ፡፡

Ethiopian Succession Battle May Test Stability Of Key U.S. Ally,Potential successors in addition to Hailemariam include the State Minister for Foreign Affairs Berhane Gebrekristos from Meles’s Tigray People’s Liberation Front, or TPLF; Amhara Regional State President Ayalew Gobeze; and Health Minister Tewodros Adhanom Gebreyesus, who is a TPLF executive committee member, said Terrence Lyons

By  William Davison  -  Aug 21, 2012 Ethiopian Prime Minister Meles Zenawi’s death may cause a succession battle that could test the stability of one of  Africa ’s fastest-growing economies and a key ally in the U.S.’s war against al-Qaeda. The 57-year-old premier died Aug. 20 from an infection after recuperating at a hospital in an undisclosed location from an unspecified illness. Deputy Prime Minister Hailemariam Desalegn is serving as acting prime minister. Competition to succeed Meles may fracture the unity of the ruling Ethiopian Peoples’ Revolutionary Democratic Front and embolden opposition groups frustrated by years of government suppression, said analysts including Jennifer Cooke, director of the Africa Program at the Washington-based Center for Strategic and International Studies. That may jeopardize a state-driven program that generated average economic growth of 11 percent over the past seven years, while placing at risk  Ethiopia ’s role as a peacekeeper in the H

ICG ኢትዮጵያ ከመለስ በኃላ የሚል analysis አወጣ

The transition will likely be an all-TPLF affair, even if masked beneath the constitution, the umbrella of the EPRDF and the prompt elevation of the deputy prime minister, Hailemariam Desalegn, to acting head of government. Given the opacity of the inner workings of the government and army, it is impossible to say exactly what it will look like and who will end up in charge. Nonetheless, any likely outcome suggests a much weaker government, a more influential security apparatus and endangered internal stability. The political opposition, largely forced into exile by Meles, will remain too fragmented and feeble to play a considerable role, unless brought on board in an internationally-brokered process. The weakened Tigrayan elite, confronted with the nation’ s ethnic and religious cleavages, will be forced to rely on greater repression if it is to maintain power and control over other ethnic elites. Ethno-religious divisions and social unrest are likely to present genuine threats to

የሲዳማ ቡና ስፖርት ክለብ ግለ ታሪክ

Image
የ ሲዳማ  ቡና ስፖርት  ክለብ ግለ ታሪክ አመሠራረት የሲዳማ   ቡና   ስፖርት   ክለብ   የተመሠረተው   በ 1997  ዓ . ም   ነው፡፡ ሲዳማ ቡና በሲዳማ ዞን ዳራ ወረዳ የሚገኙ ወጣቶችን በስፖርት በማሳተፍ የአካባቢውን ህዝብ የሚወክል ጠንካራ ቡድን ማቋቋም በሚል ህሳቤ በጥቂት ስፖርት ወዳድ ወጣቶች የተቋቋመ ቡድን ነው፡፡           ዳራ   በሲዳማ   ልዩ   ዞን   የአንድ   ወረዳ   ስያሜ   ስም  ነው፡፡  ክለቡ   ሲመሰረትም የነበረው ስያሜ ‹‹ዳራ   ክለብ››  የሚል ነው፡፡  ይሁንና ክለቡ በ1999ዓ.ም የገንዘብ ችግር ስለገጠመው የስም ለውጥ ለማድረግ ተገዷል፡፡ በዚህም መሰረት ክለቡ በ1999ዓ.ም በኢትዮጲያ ክልል ክለቦች ሻምፒዮና ለመካፈል የገጠመውን የገንዘብ ችግር ለመቅረፍ ሲል ለዞኑ ምክር ቤት ባቀረበው የዕርዳታ ጥያቄ መሠረት የክለቡ ስያሜ ‹‹ሲዳማ ዳራ›› ሊባል ችሏል፡፡ ይሁን እንጂ ክለቡ በዚህ ስያሜ ቢሆንም ብዙ መዝለቅ አልቻለም፡፡  ክለቡ በክልል ክለቦች ውድድር ወደ ብሄራዊ ሊግ የመሳተፍ ዕድልን አገኘ፡፡ ይህ ውድድር ደግሞ ከክልል ክልል በመዘዋወር የሚደረግ በመሆኑ ከፍተኛ ውጪ ይጠይቃል፡፡ ይህን ወጪ ደግሞ ዞኑ ብቻዬን የምቋቋመው አይደለም በማለቱ ለሦስተኛ ጊዜ የስም ለውጥ በማድረግ ዛሬ ያለውን ስያሜ እንዲይዝ ተደርጓል፡፡  የሲዳማ ልዩ ዞን በቡና ልማት ዘርፍ ከሚታወቁ የሀገራችን አካባቢዎች አንድዋ ናት፡፡ ስለሆነም አብዛኛው የአካባቢው ህብረተሰብ በቡና ልማትና ንግድ ዘርፍ የተሰማራ ነው፡፡ ከቡና ንግድ ጋር በተያያዘ በርካታ ባለሀብቶችም በዚህ ዞን ይገኛሉ፡፡ ስለሆነም የስፖርት ክለቡን የገንዘብ ችግር በቀጣይነት ለመቅረፍና ክለቡን ወደተሻለ ደረጃ ለማሸጋገር የክለቡ ስያሜ የዞኑንና የነጋዴውን ማህ