Posts

Coffee Expo Seoul 2014 to Showcase Both Industry Trends and Tradition

Seoul, Korea (PRWEB) January 23, 2014 Coffee Expo Seoul 2014 , April 10-13 at Coex, Korea, will offer an interesting twist for visitors, as it showcases the very best from the coffee industry – both old and new. An exclusive ‘Mint Label’ zone within the exhibition will give select domestic and overseas businesses the opportunity to promote new and innovative products expected to see growth in the upcoming year. In 2013 the Mint Label zone included a hand-crafted, traditional Korean-themed coffee press, contemporary-designed drip coffee maker, a range of newly-released coffee machines, as well as frozen drinks and the ever-popular bubble tea. In addition, the original home of the coffee bean, Ethiopia, has this year been selected as the exhibition’s official Guest Country. Alongside the hundreds of modern-day coffee-themed products, the lively Ethiopian pavilion will allow guests to discover more about the origins of the world’s favorite hot beverage. A variety of green and roas

Ethiopia passes law banning smoking in public

Image
Addis Ababa, Ethiopia (WIC) -  Ethiopian House of Peoples’ Representatives  pass a new  tobacco  control proclamation. The proclamation prohibits  smoking in public  places and it also includes putting enormous taxes on and increasing the price of  cigarettes . The proclamation also enforces for the cigarette packages to have a notifying message as to the health dangers of tobacco. Moreover, the proclamation forbids advertising and promoting tobacco products on the media.

ጥቂት የሲዳማ የእግር ኳስ ክለቦች ተጨዋቾችን የያዘው የኢትዮጵያ ብሄራዊ ብድን በቻን ውድድር ያለምንም ግብ ተሰናበተ

Image
አዲስ አበባ፣ ጥር 14 ፣ 2006 ( ኤፍ.ቢ.ሲ. ) በደቡብ አፍሪካ እየተካሄደ ባለው 3ኛው የቻን አፍሪካ እግር ኳስ ውድድር ተሳታፊ የነበረው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ፥ የምድቡን የመጨረሻ ጨዋታ ትናንት ምሽት 2 ሰዓት ላይ ከጋና አቻው ጋር አድርጎ 1 ለ 0 ተሸንፏል። ዋሊያዎቹ ምንም ጎል ሳያስቆጥሩ በአራት የጎል እዳ ከምድቡ ተሰናብተዋል። ጋናዎች የምድብ ሶስት መሪ ያደረጋቸውን ሶስት ነጥብ ያስመዘገቡት በ76ኛው ደቂቃ ያገኙትን ፍፁም ቅጣት ምት ኩዋቢ አዱሴ ወደ ጎል በመቀየሩ ነው፡፡ በምድቡ ፥ ሊቢያ ኮንጎን በማሸነፍ  ጋናን ተከትላ ወደ ቀጣዩ ዙር የግማሽ ፍፃሜ ተቀላቅላለች፡፡

በኣነስተኛ እና ጥቃቂን ማህበራት የተደራጁ የሲዳማ ወጣቶች የመንግስት ትኩረት እንደምያሹ መግለጻቸውን ተከትሎ የዞኑ መንግስት ለማህበራቱ የገበያ ትስስር መፈጠሩን ኣስታወቀ

Image
ከሶስት ሳምንታት በፊት የወራንቻ ኢንፎርሜሽን ኔትዎርክ ዘጋብ ሪፖርተር ጥቻ ወራና '' በተለያዩ የሲዳማ ከተሞች በኣነስተኛ እና ጥቃቂን ማህበራት ተደራጅተው ያሉ የሲዳማ ወጣቶች የመንግስት ትኩረት ያሻቸዋል ተባለ '' በምል ሃዋሳን  ጨምሮ  በሲዳማ ዞን ባሉ በኣነስተኛ እና ጥቃቂን ማህበራት የተደራጁ ወጣቶችን የስራ እንቅስቃሴ የምቃኝ ዘገባ ማቅረቡን ተከትሎ የዞን መንግስት ለወጣቶቹ የገበያ ትስስር ስራ መስራቱን በመናገር ላይ ነው። ሪፖርተራችን ያናገራቸው በጥቃቅን እና ኣነስተኛ የልማት ስራዎች የተደራጁ ወጣቶች ዘላቂነት ያለው የሙያ ስልጠና የማግኘት እና ለምርቶቻቸው ደግሞ ገበያ የማፈላለግ ችግሮች እንዳሉባቸው የጠቆሙ ሲሆን፤ የዞኑ ንግድና ኢንዱስትሪ መምሪያ በበኩሉ ከ85 ሚሊዮን ብር በላይ የገበያ ትስስር መፈጠሩን ዛሬ ለኢትዮጵያ ዜና ኣገልግሎት በሰጠው መረጃ ኣመልክቷል። ሁለቱንም ዘጋባዎች ኣያይዘን ኣቅርበናል ከታች ያንቡ፦      አዋሳ ጥር 14/2006 በሲዳማ ዞን  ባለፉት ስድስት ወራት ተደራጅተው በጥቃቅንና አነስተኛ የልማት ስራዎች ለተሰማሩ አንቀሳቃሾች ከ85 ሚልዮን ብር በላይ የገበያ ትስስር መፈጠሩን የዞኑ ንግድና ኢንዱስትሪ መምሪያ ገለጸ፡፡  በመምሪያው የኢንተርፕራይዞች ልማት የስራ ሂደት አስተባባሪ አቶ ደበበ ተገኝ ትናንት ለኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት እንደገለጹት የገበያ ትስስሩ የተፈጠረው ከ11ሺህ በላይ ለሚሆኑ አንቀሳቃሾች ነው፡፡  በዞኑ ሁለት የከተማ አስተዳደሮችና 19 ወረዳዎች ለሚገኙት ለእነዚሁ አንቀሳቃሾች ምርትና አገልግሎታቸውን ለገበያ የሚያቀርቡበት ሁኔታ በማመቻቸት ተጠቃሚ እንዲሆኑ ተደርጓል፡፡  በዞኑ ባለፉት 6 ወራት ከ11ሺህ በላይ  ሰዎች ተደራጅተው በጥቃቅንና አነስተኛ ንግድና የስራ ዘ

Deadly bacterial wilt disease free ''wesse'' for Sidama

Image
[ADDIS ABABA] A research project for developing varieties of enset, a traditional Ethiopian crop which resembles the banana plant, resistant to the deadly bacterial wilt disease has been launched.    The project launched last month (16 December) in Addis Ababa, Ethiopia, is expected to address the perennial problem of the bacterial wilt disease that has remained a nightmare for scientists and   farmers   in the country.   The disease is caused by the bacterium   Xanthomonas campestris   pv. musacearum,   and results in total crop wilt. “Bacterial wilt is the major threat to enset, which supports the livelihoods of nearly 20 million smallholder farmers.” Adugna Wakjira, Ethiopian Institute of Agricultural Research (EIAR)   Adugna Wakjira, the deputy director of the Ethiopian Institute of Agricultural Research (EIAR), tells SciDev.Net : “Bacterial wilt is the major threat to enset, which supports the livelihoods of nearly 20 million smallholder farmers,” adding that lack of   res