Posts

ስታር ባክስ የሲዳማን ቡና በቻይና አስተዋወቀ

Image
በቻይና ዋና ከተማ ቤጂንግ የሚገኘው የስታር ባክስ ኬሪ ማዕከል ለቡና መገኛዋ ኢትዮጵያ ክብር የቡና ቀመሳ ሥነ ሥርዓት አካሄደ፡፡ እንደ ዋልታ ዘገባ፣ ስታር ባክስ የኢትዮጵያ ቡና በዓለም አቀፍ ደረጃ ለማስተዋወቅ የሚያደርገው ጥረት በኢትዮጵያ ኤምባሲ አንድ የሥራ ኃላፊ ምሥጋና ቀርቦለታል፡፡ በቻይና የስታር ባክስ ኩባንያ ባለሥልጣን ስለኢትዮጵያ የተፈጥሮ ቡና ጣዕም መልካምነት በሥነ ሥርዓቱ ላይ መግለጻቸው ታውቋል፡፡ ስታር ባክስ ለዓለም ገበያ ከሚያቀርባቸው የተፈጥሮ ቡናዎች ልዩ ጣዕም ያላቸው የሊሙና የሲዳማ ቡና እንደሚገኙበት ዘገባው አስረድቷል፡፡

Church hopes coffee house will change the lives of Ethiopians

Image
P astor Renault Van Der Riet started a coffee shop, Axum, in Winter Garden to benefit an Ethiopian village of the same name. He hopes to expand the business to further benefit the village. All profits go to the village.   ( George Skene, Orlando Sentinel   /   December   30 , 2013 ) On the walls of the   Winter Garden   coffee shop featuring peppermint bark latte and gingerbread whoopie pie are black-and-white photographs of an impoverished African city and its people. The city and the coffee shop share a name: Axum. Axum Coffee was started three years ago by Mosaic Community Church pastor Renaut van der Riet to improve the lives of the 60,000 residents in Axum, Ethiopia. "The heart of Mosaic is to make real redemptive change, locally and globally. The heart of Axum Coffee is the same thing," said van der Riet, 40, who was born in South Africa. The plan was for the coffee shop's profits to go to his Oakland-based church's missionary work in the African com

ቡናና ወርቅ በወጪ ንግድ ገቢ ከፍተኛ ማሽቆለቆል ማሳየታቸው ቀጥሏል

Image
የዕድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ ከሦስት ዓመታት በፊት ይፋ ሲደረግ፣ ከአምስት ዓመት በኋላ በየዓመቱ ያስገኛል ተብሎ የተጠበቀው ገቢ ከአሥር ቢሊዮን ዶላር በላይ ቢሆንም፣ በየዓመቱ ከፍተኛ የውጭ ምንዛሪ ገቢ ያስገኛሉ ተብለው ከታሰቡት ውስጥ ወቅርና ቡና ከፍተኛ ማሽቆልቆል በማሳየት ሦስተኛ ዓመታቸውን ይዘዋል፡፡ የንግድ ሚኒስቴር የ2006 በጀት ዓመት አምስት ወራት ኤክስፖርት አፈጻጸም ሪፖርት እንደሚያረጋግጠው፣ ካለፈው ዓመት አምስት ወራት ጋር ሲነፃፀር የዘንድሮው የቡና ኤክስፖርት በገቢም ሆነ በተላከው መጠን ዝቅተኛ ሆኗል፡፡ ባለፈው ዓመት በመጀመሪዎቹ አምስት ወራት ከተላከው ከ81 ሺሕ ቶን በላይ ቡና ከ322.3 ሚሊዮን ዶላር ገቢ ተገኝቷል፡፡ ዘንድሮ እስከ ታኅሳስ መጨረሻ የተመዘገበው የቡና የወጪ ንግድ ከ59 ሺሕ ቶን ብዙም ፈቅ ያላለ ከመሆኑም በላይ፣ ከ200 ሚሊዮን ዶላር በታች ገቢ የተገኘበት ሆኗል፡፡ በመሆኑም በመጠን የ27 በመቶ ወይም 22 ሺሕ ቶን ቅናሽ ሲመዘገብ፣ በገቢ ደግሞ የ38 በመቶ ወይም የ122.5 ሚሊዮን ዶላር ቅናሽ ተመዝግቧል፡፡ በግብርና ምርቶች ዘርፍ ዋና ዋና ከሚባሉት ሸቀጦች መካከል ከቡና ኤክስፖርት መቀነስ ባሻገር በኅዳር ወር የነበረውን አፈጻጸም በማስመልከት  ምክንያቶችን ያቀረበው ንግድ ሚኒስቴር፣ ኅዳር ወር የከረመ ቡና የሚሟጠጥበት ወቅት በመሆኑና የዓለም ገበያ የቡና ዋጋ በተከታታይ በመቀነሱ፣ ለቡና ግብይት መዳከም አስተዋጽኦ አድርገዋል ብሏል፡፡ ከቡና ተጨማሪ ካላፈው ዓመት ተመሳሳይ ወራት አኳያ ዝቅተኛ ገቢ ያስገኙት የቅባት እህሎች፣ ጥራጥሬ፣ የብዕርና የአገዳ እህሎችና ጥጥ በግብርናው ዘርፍ ውስጥ የሚካተቱ ናቸው፡፡  አበባም ከፍተኛ የገቢና የመጠን ቅናሽ ካስመዘገቡት ውስጥ ተመድቧል፡፡   በማዕድን ዘርፍ

ሃዋሳ «እኔን ነው ማየት» ትላለች

Image
ሃዋሳ መሐል ከተማ ከአንዱ ግራር ሥር ቁጭ ብዩ የይርጋ ጨፌ ቡናን እያጣጣምሁ ነው። ሀዋሳ ሞቃት ብትሆንም ከሀይቋና ከከተማዋ ዛፎች የሚወጣው ንፋስ ሙቀቱን እንድትመክት አድር ጓታል። የመንገዶቿ ስፋትና ውበት ከንጽህነዋ ጋር ተደምሮ ዓይንን ይስባል። የመኖሪያ ቤቶችም ሆኑ የንግድ ህንጻዎቿ ውበቷ ልዩ ነው። እየተገነቡና ለግንባታ ቦታ የተከለላቸው ቦታዎች ከተማዋ በእቅድ እየተገነባች መሆኑን ያመለክታሉ። በአጠቃላይ ከተማዋ ወገቧን ይዛ   « እኔን ነው ማየት የምትል ወይዘሪት »   ትመስላለች። ይህን ያየ ምንው ሌሎቹ የአገራችን ከተሞች ከሃዋሳ ቢማሩ ያስብላል። የከተማዋ እንዲህ መሆን ምስጢር ምን ይሆን ብለው እንዲመረምሩም ያደርግዎታል። እኔና ሌሎች የሥራ ጓደኞቼ በሥራ አጋጣሚ ሃዋሳ ሂድን ነበር። ከተማዋን በግር በባጃጅ እየዞርን ከተመለከትን በኋላ የውብቷን ምስጢር ለማወቅ ልባችን ተነሳሳ። ተነሳስተን ብቻ አልተውነውም ስለከተማዋም አጠቃላይ መረጃ የሚሰጠንን ሰው ለማናገር ወሰንን። በሃሳቡም ሁሉም ተስማምቶ የከንቲባው የቅርብ ሰው ቀጠሮ እንዲያሲዝልን ተነጋገርን። ተሳክቶልን ፈቃደኛ ሆኑ። በቀጠሯችን መሰረትም ከከንቲባው ቢሮ ከሥራ ባልደረቦቼ ጋር ተገኘን። የሃዋሳ ከንቲባ አቶ ዮናስ ዮሴፍ በፈገግታ ተቀበሉን። እኛም ለተደረገልን ትብብር አመስግነን ስለ ከተማዋ ያሉንን አጠቃላይ ጥያቄዎችን አቀረብን። እሳቸውም   « መረጃ መስጠት አንዱ ሥራዬ ነው። እንኳን ወደ ከተማችን በደህና መጣችሁ »   በማለት አቀባበል አደረጉልን።   « ከፍት ፍቱ ፊቱ »   የሚለው የአገሬ ሰው ወዶ አይደለም። ሁሉም ነገር የሚጀመረው ከፊቱ እንደሆነ ለማመላከት እንጂ። የከንቲባው አቀባበልና መረጃ ቶሎ ለመስጠት ያደረጉት ትብብር ምነው ሌሎቹስ ባለሥልጣኖችም እንደእርሳቸው ቢሆኑ ያስብላ

Political layers behind Teddy Afro and #BoycottBedele

by Henok G. Gabisa (OPride) – A recent social media campaign against Ethiopia's Heineken-owned Bedele Brewery, over its planned sponsorship of a yearlong musical tour for controversial Amharic singer Tewdros Kassahun, has forced the premium beer maker to drop the agreement. In a span of two weeks, the campaign   rallied   more than 42,000 supporters on Facebook pressuring Heineken NV to issue a statement saying, “we are not going to pursue the sponsorship contract” with Kassahun. Kassahun's unexamined adoration and immortalization of past Ethiopian rulers is popularly seen as offensive and deluded among the Oromo and other nations in Ethiopia's south. As such, Heineken's sponsorship of Kassahun, who is better known as Teddy Afro, was widely viewed as a complicit attempt to revive a historical injury among those forcibly incorporated into Abyssinia during Menelik's 19th century southward imperial expansion. The anger against Teddy   reached fever pitch   mid-