Posts

Madjer: Ethiopia should forget Brazil 2014

Image
The 1987 African Footballer of the Year believes the Walia Antelopes of Ethiopia pose no threat to Super Eagles’ World Cup dream Algeria football legend   Rabah Madjer holds a strong view that the Super Eagles have already qualified for the Brazil 2014 Fifa World Cup. The 54 year old who made 87 appearances for the Desert Foxes and played a key role in FC Porto’s European Cup triumph in 1987 is of the opinion that it will be a wild goose chase for the East Africans to upset the reigning African champions in Calabar. “In view of its success in Ethiopia, the second leg will be a mere formality for Nigeria, also one of the greatest football nations on the continent,” he told  cafonline. “This is a team that has always been a danger to opponents. Ethiopia has made tremendous progress in recent years, but in my opinion it is not enough. “Nigerian players are superior and Stephen Keshi has done a great job to bring his team to the top." When asked to pick his choice of f

ለፍትህ ስርዓቱ ማሻሻያ እና ለፍትሀብሄር ጉዳዮች ሚኒስቴሩ ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ ነው

Image
የወንጀል ስጋቶችን በመቀነስ የሀገሪቱን የሀገሪቱ ሰላምና ደህንነት እንዲጠበቅ የተጣለባቸውን ሀላፊነት እንደሚወጡ የፍትህ ሚኒስቴርና ተጠሪ ተቋማት ሰራተኞች አስታወቁ፡፡ ሚኒስቴር መ/ቤቱና ተጠሪ ተቋማት የፍትህ ስርዓቱ ማሻሻያ ማዕቀፍ  የሀገሪቱን የዕድገትና ትራንስፎርሜሽን በፍትህ ዘርፉ የደረሰበትን ደረጃ ገምግሟል፡፡ የፍትህ ሚንስትሩ አቶ ጌታቸው አምባዬ  እንደተናገሩት የዜጎች ቻርተር ሰነድ የለውጥ መሳሪያና የተልዕኮ ማሳለጫ እንዲሆን የህዝቡን ተሳትፎ የለውጡ ሂደት አካል አድረጎ መንቀሳቀስ እንደሚገባ አሳስበዋል፡፡ የዘርፉ ሰራተኛም መልካም አስተዳደርን በማስፈን የህዝቡን ጥቅም በማስቀደም ተገቢውን አገልግሎት ሊሱጡ ይገባልም ብለዋል፡፡ ሚንስትር ዴኤታው አቶ ብርሀኑ  ፀጋዬ  በበኩላቸው ለፍትህ ስርዓት ማሻሻያ እና ለሌሎች የፍትሀብሄር ጉዳዮች ሚኒስቴሩ ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ ነው ብለዋል፡፡በተለይም የተቀናጀ የመረጃ ስርዓት ፕሮጀክት፣ነባር ህጎችን ማሰባሰብና ማጠቃለል፣የፍትህ አካላትአገልግሎት አሰጣጥ ውጤታማ፣ቀልጣፋና ተደራሽ እንዲሆን ድጋፍና ክትትል በማድረግ ጭምር እየተሰራ እንደሆነ ተናግረዋል፡፡ የግምገማው ተሳታፊ ሰራተኞች በበኩላቸው በፍትፍ ስርዓቱ የተቀመጠውን የአምስት አመት እቅድ እውን ለማድረግ እንደሚረባሩ አስታውቀዋል፡፡በተለይም በሀገሪቱ የወንጅል ስጋቶችንበመቀነስ የተጀመረውን ልማትና ሰላም ለማጠናከር የበኩላቸውን እንደሚወጡም ተናግረዋል፡፡

NASA satellites see Cyclone 03A make landfall in Somalia

Image
Tropical Cyclone 03A made landfall in Somalia and moved inland where it is dissipating over eastern Ethiopia today, Nov. 12. NASA's Aqua, Terra and TRMM satellites passed over the cyclone an captured images of 03A before and after it made landfall. Somalia is located in the Horn of Africa and its coastline lies on the Arabian Sea and the Gulf of Aden. It is bordered by Ethiopia to the west, and Djibouti to the northwest. On Nov. 8, NASA's Aqua satellite passed over Tropical Cyclone 03A and the Moderate Resolution Imaging Spectroradiometer or MODIS instrument captured a visible image of the storm at 10:05 UTC/5:05 a.m. EDT. The MODIS image showed a concentrated area of thunderstorms around the center of circulation. On Nov. 8 at 10:05 UTC/5:05 a.m. EDT NASA's Aqua satellite captured this visible image of Tropical Cyclone 3A in the Arabian Sea approaching Somalia. (Photo Credit: Image : NASA Goddard MODIS Rapid Response Team) On Nov. 10 at 1500 UTC/10 a.m.

Women Empowerment Through Wondo Genet Omo Micro Finance Institution, Sidama Zone, SNNP Region Ethiopia: A Case Study

Image
School of Graduate Studies Thesis Abstracts продвижение сайтов Women Empowerment Through Wondo Genet Omo Micro  Finance Institution, Sidama Zone, SNNP Region  Ethiopia: A Case Study Tadelech Tesfamichael School of Cooperative Leadership and Management Women constitute half of the population in Ethiopia but women have been suffering from discrimination and unequal treatment for centuries in all dimensions. The discrimination and marginalization of women make them poor in many ways that is from economical, political and socio-cultural and psychological deprivation. To reduce such problem  Federal and Regional governments have been taking different proactive measures through different interventions. One of such intervention is establishment of Micro Finance Institutions. This study attempted to investigate the relationship between micro-finance and empowerment in Wondo Genet Woreda, Ethiopia by collecting data from 120 women respondents from four Kabeles took loan from W

በዘንድሮው የኢትዮጵያ ከተሞች ሳምንት 8 ከተሞች ሲዳማን ወክለው ይወዳደራሉ

Image
ከህዳር 7 ጀምሮ ለአንድ ሳምንት በባህርዳር ከተማ በሚካሄደው የከተሞች ሳምንት ላይ ዞኑን በመወከል የሚሳተፉት የይርጋለምና አለታ ወንዶ ከተማ አስተዳደሮች ለኩ ዳዬ ያዬ አለታ ጩኮ ወንዶ ኬላና መጪሾ ከተሞች ሲሆኑ የሲዳማ ዞን መንግስት በከተሞቹ   የሚታዩትን የመልካም አስተዳደር ችግሮችን በመፍታትና የመሰረተ ልማት ተቋማትን በማሟላት ለኑሮ ምቹና ተስማሚ እንዲሆኑ ለማድረግ በሚከናወኑ ተግበራት ህብረተሰቡ ተሳታፊ በመሆን የሚጠበቅበትን አስተዋጽኦ ማበርከት ኣለበት ማለቱ ተሰምቷል። ዝርዝር ዜናው የኢዜኣ ነው። ሐዋሳ ህዳር 4/2006 በከተሞች የሚታዩ የመልካም አስተዳደር ችግሮችን በመፍታትና የመሰረተ ልማት ተቋማትን በማሟላት ለኑሮ ምቹና ተስማሚ እንዲሆኑ ለማድረግ በሚከናወኑ ተግበራት ህብረተሰቡ ተሳታፊ በመሆን የሚጠበቅበትን አስተዋጽኦ ማበርከት እንዳለበት የሲዳማ ዞን ከተማ ልማት መምሪያ አስታወቀ። አምስተኛውራ የኢትዮጵያ ከተሞች ሳምንት በማስመልከት መምሪያው ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ሻሸመኔ 103 ነጥብ 4 ጋር በመተባበር በይርጋለም ከተማ ባዘጋጀው የውይይት መድረክ ላይ እንደተገለጸው ባለፉት ዓመታት በከተሞች የመሰረተ ልማት ተቋማትን በማስፋፋት ለኑሮ ተስማሚ እንዲሆኑ ለማድረግ የተለያዩ ተግባራት ተከናውነዋል። የሲዳማ ዞን ከተማ ልማት መምሪያ ኃላፊ አቶ ለገሰ ማሬሮ እንዳሉት ከ1989 ዓ.ም በፊት በዞኑ የነበሩት 14 ከተሞች ምንም ዓይነት የመሰረተ ልማት ተቋማት ያልተሟላላቸውና ለኑሮ ምቹ ያልነበሩ ከመሆናቸው በተጨማሪ በተፈጥሮ ያላቸውን ሀብት አልምተው ለመጠቀም በርካታ ችግሮች እንደነበሩባቸው ተናግረዋል። በአሁኑ ወቅት በዞኑ በፕላን የሚመሩና የመብራት፣ የስልክ፣ የመንገድና ሌሎች አስፈላጊ የመሰረተ ልማት ተቋማት የተገነቡላቸው 52 ከተሞች እንደሚገ