Posts

The Book: Introducing Hadicho and Awacho (Sidama)

Image
New Read more on : http://books.google.com.pe/books?id=qbmJ3th8ZNoC&pg=PA221&dq=sidama&hl=en&sa=X&ei=aiBoUs_uJ5Kx4AOm24DYCQ&ved=0CDkQ6AEwAw#v=onepage&q=sidama&f=false

የዓለም ሚዲያ ስለ ሃዋሳው ማራቶን መዘገባቸውን ቀጥለዋል

Image
Ethiopian athletics legend Haile Gebrselassie smiles before Ethiopia's fist-ever marathon in Hawassa. Photo - AFP Hawassa:  For anyone looking for the secret to staying fit into middle age, who better to ask than Haile Gebrselassie — the Ethiopian running legend who's still giving much younger men a run for their money.  Aged 40 but barely slowing down, Gebrselassie says his enduring presence in international athletics has nothing to do with fancy foods or the latest gizmos.  The key ingredient, he said, is in the mind.  "You have to have three things: discipline, commitment and hard work," said Gebrselassie, a double Olympic gold medallist in the 10,000 metres, four-time World Champion over the same distance and two-time world record-breaker in the marathon.  It is this discipline which drives Gebrselassie to train twice a day and clock a daily average of 35 kilometres. Preparing for a race provides a goal to commit to, and he said some of his best training come

ከቱሪስት ከተማነት እስከ ታላላቅ የስፖርት ውድድሮች መናኸሪያነት_ሀዋሳ

Image
ከሃምሳ ዓመት በላይ ያስቆጠረችው የደቡብ ክልል መዲና ሐዋሳ ከኢትዮጵያ ከተሞች በቁንጅናዋ፣ በዕቅድ ከመከተሟም ጋር ተዛምዶ ለብዙ ነገር ትመረጣለች፡፡ ከቱሪስት ከተማነት እስከ ታላላቅ የስፖርት ውድድሮች መናኸሪያነት ትታጫለች፡፡  አትሌት ኃይሌ ገብረ ሥላሴ በሐዋሳ ስሙን መትከል የፈለገው በቢዝነስ ሥራ ብቻ አይደለም፡፡ በታላቁ ሩጫ ዓመት ጠብቆ የሚጐበኛትን የደቡብ መናገሻ፣ አሁን ደግሞ ለአገሪቱ የመጀመሪያ የሆነውን ማራቶን መሽቀዳደሚያ አውራና ተመራጭ አድርጓታል፡፡  ኃይሌ በሐዋሳ ያልተለመደውንና በስሙ የተሰየመውን የማራቶን ውድድር በከፍተኛ የገንዘብ ሽልማት አንበሽብሾታል፡፡ በሁለቱም ጾታ አሸናፊዎቹ እያንዳንዳቸው የ100 ሺሕ ብር ሽልማት ተበርክቶላቸዋል፡፡  የመጀመሪያው ‹‹ኃይሌ ማራቶን›› ጥቅምት 10 ቀን 2006 ዓ.ም. በደቡቧ መናገሻ ሐዋሳ እንደሚደረግ ይፋ በሆነ በጥቂት ወራት ከ16 አገሮች ከ200 በላይ ተሳታፊዎች በውድድሩ ለመሳተፍ ቅድመ ምዝገባ ማከናወናቸውን የገለፀው ዝግጅት ክፍሉ፣ በሚቀጥለው ዓመት ከተወዳዳሪ ቁጥር ጀምሮ የተሻለና ዓለም አቀፍ ደረጃውን የጠበቀ ለማድረግ አበረታች ተሞክሮ ተገኝቷል ብሏል፡፡  በአገሪቱ ለታላላቅ አትሌቶች መገናኛ እንደሆነ የሚነገርለት ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ፣ በ10 ሺሕ ተሳታፊዎች ጀምሮ በአሁኑ ወቅት በተመሳሳይ የሩጫ ውድድሮች ከዓለም ምርጥ አሥሩ አንዱ ለመሆን በቅቷል፡፡ ዘንድሮም 37 ሺሕ ተሳታፊዎች ለማወዳደር ዝግጅቱን አጠናቆ እንደሚገኝ መገለጹ ይታወሳል፡፡ ውድድሩ ከአዲስ አበባ አልፎ በመላ አገሪቱ የተለያዩ ከተሞች ተወዳጅና ተናፋቂ እስከመሆን ደርሷል፡፡  42 ኪሎ ሜትር 195 ሜትር የሚሸፍነው ማራቶን በአውሮፓና በሌሎች ታላላቅ አገሮች ካልሆነ እንዲህ እንደ አሁኑ በኢትዮጵያ ይደረጋል

ኣንድ የሲዳማ ወጣት ከድህነት ተላቀቀ፤በዕድል ሎተሪ ኣንደኛ ዕጣ ኣሸናፊ በመሆን 1 ነጥብ 2 ሚሊዮን ብር ባለቤት ሆነ

Image
ነዋሪነቱ በኣለታ ወንዶ ከተማ የሆነው ወጣት ከፈለኝ ሞገስ በኣንድ ሆቴል ውስጥ በስጋ ቆራጭነት ይተዳደር የነበረ ሲሆን፤ የዕድል ሎተሪ ኣንደኛ ዕጣ ኣሸናፊ በመሆን 1 ሚሊዮን ሁለት መቶ ሺ ብር ቼክ ከብሄራዊ ሎተሪ ኣስተዳደሪ እጅ ተረክቧል። ወጣቱ በስነስርዓቱ ላይ ያሸነፈውን ገንዘብ ሳያባክን በሃዋሳ ከተማ ሆቴል ለመክፈት ማቀዱን ተናግሯል። የወራንቻ ኢንፎርሜሽን ኔትዎርክ ወጣት ከፈለኝን እንኳን ደስ ኣለህ ማለት ይወዳል።

“የሚፈልጉት የእምነት ቃል ነው” ማሰቃየት እና ጎጂ አያያዝ በኢትዮጵያ ማዕከላዊ ፖሊስ ጣቢያ

Image
የሪፖርቱ ይዘት ባጭሩ  አንዱ (ፖሊስ) በያዘው ረዥም ጥቁር ዱላ ከኋላ ጭንቅላቴን መታኝ ከዚያ አይኔን በጨርቅ  አሰረኝ፤ በመቀጠል ወደ ቢሯቸው ወሰዱኝ፤ ይህንን ያደረጉት መርማሪዎቹ ናቸው…ደጋግመው  በጥፊ መቱኝ፡፡ የምነግራቸውን ለመስማት መርማሪዎቹ ዝግጁ አይደሉም፤ በጥቁሩ ዱላ እና  በጥፊ ደግመው መቱኝ። እዚያው ክፍል እስከ እኩለ ሌሊት ድረስ አቆዩኝ፤ በጣም ተዳክሜ  ነበር። ከዚያ ወደ ታሰርኩበት ክፍል መለሱኝ እና ሌላ ሰው ወሰዱ፡፡ በሁለተኛው ቀን  ምርመራ ድብደባው የባሰ ነበር። የሚፈልጉት ጥፋተኛ ነኝ ብየ እንዳምን ነው ፡፡  በ2003ዓ.ም ዓመት አጋማሽ ማዕከላዊ ታስሮ የነበረ ጋዜጠኛ - ናይሮቢ፣ ሚያዚያ 2004ዓ.ም  በኢትዮጵያ ዋና ከተማ አዲስ አበባ መሃል ከአንድ ሆቴል እና አንድ የኦርቶዶክስ ቤቴክርስቲያን አጠገብ በመላ ሃገሪቱ በጣም  ታዋቂ የሆነ አንድ ፖሊስ ጣቢያ ይገኛል።ይህም የፌዴራል ፖሊስ ወንጀል ምርመራ ዘርፍ ሲሆን በተለምዶ ማዕከላዊ  በመባል ይታወቃል። ተቃዋሚ ፖለቲከኞች፣ ጋዜጠኞች፣ የተቃውሞ ሰልፍ አደራጆች፣ በብሄር የተደራጁ አማፅያንን  ይደግፋሉ የሚባሉ ሰዎች እና ሌሎችም በርካታ የኢትዮጵያ የፖለቲካ እስረኞች ሲያዙ በቅድሚያ የሚወሰዱት ወደ ማዕከላዊ  ነው፡፡ ማዕከላዊ ከገቡ በኋላ ምርመራ ይካሄድባቸዋል። በአብዛኞቹ ላይ ደግሞ ሁሉም ዓይነት እንግልት እና በደል  የሚደርስባቸው ሲሆን ይህም ማሰቃየትን ይጨምራል፡፡  በማዕከላዊ የሚገኙት መርማሪ ፖሊሶች ታሳሪዎች ጥፋታቸውን እንዲያምኑ፣ እንዲናገሩ ወይም ሌላ መረጃ እንዲያወጡ  የሚያደርጉት በሃይል የማስፈራራት መንገድን በመጠቀም ሲሆን ይህም እስከ ማሰቃየት እና ሌላ ጎጂ አያያዝ እስከ መፈጸም  ይደርሳል፡፡ አብዛኛውን ጊዜ እስረኞ