Posts

የኢትዮጵያ ምርት ገበያ ኦንላይን ንግድ መጀመሩ በሲዳማ ቡና ኣምራቾች ገቢ ላይ ለውጥ ያመጣ ይሁን?

Image
Ethiopian Commodity Exchange to Switch to Online Trading in Q3 The Ethiopian Commodity Exchange (ECX), is to switch to online trading in the third quarter of the current fiscal year, capital reported. Currently, the exchange conducts physical trading from its headquarters located at Mexico Square in Addis Ababa, Ethiopia. Solomon Edossa, Chief Information Technology Officer of the Exchange, said, online trading will begin in Addis Ababa and six other selected remote centers outside of Addis Addis Ababa. “We will commence online trading on all products that the Exchange handles on the trading floor,” Solomon said. The Ethiopian Commodity Exchange is trading in agricultural commodities including coffee, sesame, peas and beans. Source: Capital Written by  Meraf Leykun Published on 16 October 2013

ለኢኮኖሚያዊ ሙስና የሚሰጠው ትኩረት ለፖለቲካዊ ሙስናም ይሰጥ!!

Image
በተፈለገው ፍጥነት፣ መጠን፣ ስፋትና ክብደት ባይሆንም ለሙስና ትኩረት እየተሰጠና ትግል እየተካሄደ ነው፡፡ ዕርምጃም እየታየ ነው፡፡ ውሳኔው ለፍርድ ቤት የሚተው ቢሆንም፣ መንግሥት ዕርምጃ መውሰድ መጀመሩ በርታ ተበራታ የሚያስብል ነው፡፡ በግልጽ ልናነሳቸው የሚገቡ በሙስና ትግል ዙሪያ በርካታ ጉዳዮች አሉ፡፡ ለጊዜው አንድ ዓብይ ጉዳይ እናንሳ፡፡  ሙስና ከገንዘብ ጋር ብቻ የተያያዘ ነው ማለት አይቻልም፡፡ ጉቦ መቀበል፣ ገንዘብ መስረቅ፣ ያላግባብ የጨረታና የግዥ ጥቅማ ጥቅም ማግኘት፣ ወዘተ ተግባራት እየተፈጸሙ ናቸው፡፡ በዚህም የመንግሥት አካላትና ከመንግሥት ውጭ ያሉ የግሉ ዘርፍ አካላትም ተጠያቂ እየሆኑ ናቸው፡፡  ቁም ነገሩ ተጠቃሎ ሲታይ የሕዝብና የመንግሥት ገንዘብ አላግባብ ተመዘበረ፣ ተሰረቀ፣ ተሰጠ፣ ተወሰደ፣ ተመነተፈ፣ ተዛወረ፣ ወዘተ ነው፡፡ ገንዘብ ወይም ንብረት ያለበት ወንጀል ነው፡፡ ኢኮኖሚያዊና ቢዝነስ ነክ ሙስና ነው፡፡  ይህ አደገኛ የሙስና ዘርፍ ስለሆነ ልንዋጋውና ልንታገለው ይገባል፡፡ የአገር ልማትን፣ የኢንቨስትመንት ሒደትንና ከድህነት ለመላቀቅ የሚደረገውን ጥረት የሚያሰናክል ነውና፡፡  ሙስና ግን ይህ ብቻ አይደለም፡፡ ፖለቲካዊ ሙስናም አለ፡፡  የተሰጣቸውን ሕዝባዊ ኃላፊነት ተጠቅመው አገርንና ሕዝብን ከማገልገልና ለሕገ መንግሥትና ለሕግ ተገዥ ሆኖ ከመሥራት ይልቅ የኃላፊነት ወንበሩን፣ ሕገ መንግሥቱን፣ ሕጉን፣ መመርያውንና ደንቡን እየጣሱ የሚፈልጉትን ለመጥቀምና የማይፈልጉትን ለማጥቃት መንቀሳቀስም አለ፡፡  ይህ ድርጊት የገንዘብና የንብረት ጥቅም ላይኖርበት ይችላል፡፡ ነገር ግን ፖለቲካዊ ሥልጣንን ተጠቅሞ ያላግባብ መጥቀምና ያላግባብ ዜጋን መጉዳት ይታይበታል፡፡  እከሌና እከሊት ጠላቶቼ ስለሆኑ መሬት እንዳያ

የሃዋሳ ከተማ ኣስተዳደር እና የሲዳማ ዞን መንግስት የጎዳና ተዳዳሪ ህጻናትን ማህበራዊናኢኮኖሚያዊ ችግሮች በመፍታት የዜግነት ግዴታቸውን መወጣት እንደሚጠበቅባቸዋል

Image
የሃዋሳ ከተማ በኢትዮጵያ ውስጥ በከፍተኛ ፍጥነት በማደግ ላይ ካሉ ከተሞች ግንባር ቀደም መሆኗን የተለያዩ ድርሳናት ይጠቅሳሉ። ከተማዋ ተፈጥሮ ባደለቻት መልካም ኣየር ንብረት፤ በእንግዳ ተቀባይ ህዝቧ፤ ለስራ፤ ለትምህርት እና ለኑሮ ምቹ በመሆኗ ብሎም ኣዲስ ኣበባ እና ለሌሎች ትላልቅ የኣገሪቷ ከተሞች በኣንጻሩ ቅርብ መሆኗ፤ ለእድገቷ እና ለተወዳጅነቷ ምክንያት ሆኗል። ሃዋሳ ልክ እንደ ኣሜሪካዋ ላስቬጋስ ከተማ በኣገሪቱ የመዝናኛ ከተማ እየሆነች መጥታለች ይባላል።ምንም እንኳን የከተማዋ የመዝናኛ ከተማ መሆን ለነዋሪዎቿ ኣዎንታዊ እና ኣሉታዊ እድምታ ያለው ብሆንም። ኣሉታዊ ገጽታውን ለኣብነት ያህል ማንሳት ካስፈለገ፦ በሃዋሳ ከተማ ለማዝናናት የምመጡ ሰዎች ለምዝናኛ የምሆናቸውን ገንዘብ ኣስበው እና ቆጥበው ይዘው ስለምመጡ የተጠየቁትን ከፍሎ መዝናናት ስችሉ የከተማዋ ነዋሪ ግን ከጊዜ ወደ ጊዜ እየናረ ያለውን ኑሮ ለመቋቋም ኣዳጋች እየሆነባቸው ነው። በዚህ ጉዳይ ላይ እንመለስበታለን። የከተማዋን እድገት ተከትሎ በከተማዋ መንገዶች ላይ የፈሰሱት ለምኖ ኣዳሪዎች ቁጥር በከፍታኛ ሁኔታ ጨምሯል። ከጥቂት ኣመታት በፊት በከተማይቱ ቤተክርስቲያናት ደጃፍ ብቻ ይታዩ የነበሩት ለምኖ ኣዳሪዎች በኣሁኑ ጊዜ በየትኛውን መንገድ እና ኣከባቢ ይታያሉ። ለምኖ ኣዳሪዎቹ በኣብዛኛው ከገጠር ወረዳዎች የመጡ ሲሆን፤ በኣብዛኛው ኣቅሜ ደካማ ኣረጋውያ፤ሴቶች እና ህጻናት ናቸው። የሃዋሳ ዙሪያ እና ቦሪቻ ወረዳ በኣብዘኛው በሃዋሳ ከተማ ያሉ ጎዳና ተዳዳሪዎች የመጡባቸው ወረዳዎች ሲሆኑ፤ የሁላን ወረዳ ጨምሮ ከሌሎች የሲዳማ ወረዳዎች የመጡ ይገኙበታል። ከጎዳና ተዳዳሪዎች መካከል ከፍተኛውን ቁጥር የምይዙት ህጻናት እና ታዳጊዎች ሲሆኑ፤ እነዚህ ህጻና

Oromo Studies Association’s Concern about the Decision by Africa’s Heads of States

Image
Madame Fatou Bensouda, Chief Prosecutor, Office of the Prosecutor of the International Criminal Court (ICC/OTP) The Hague, Netherlands Re: Oromo Studies Association’s Concern about the Decision by Africa’s Heads of States Madame Bensouda: Humanity has a duty to defend the ICC against African vicious tyrants The Oromo Studies Association (OSA) expresses a profound alarm and concern over a current threat made, by African nations, to undermine International Criminal Court (ICC) activities in the continent. On a two-day meeting of the African Union (AU) held in Finfinne (Addis Ababa), Ethiopia, from October 11-12, 2013, the African nations have agreed to protest an ICC practice of indicting sitting heads of states. The meeting also requested the ICC to delay investigations of President Uhuru Kenyatta of Kenya and his deputy, William Ruto, both wanted in connection to atrocities perpetrated on the aftermath of the 2007 elections. In fact, the resolutions of the 54-member state

በመጪው እሁድ ለመጀመሪያ ጊዜ በሃዋሳ ከተማ በምካሄደው የኃይሌ ገብረ ስላሌ ማራቶን ውድድር ላይ በርካታ ዓለም ኣቀፍ ታዋቂ ኣትሌቶች እንደምሳተፉ ተነገረ

Image
New Foot Power: York Countians head to Ethiopia for milestone race York's first family of running, the duo of Clay Shaw and Karen Mitchell, wear so many different hats in our local racing community that they are impossible to pigeonhole. They are runners, race directors, photographers and, perhaps most importantly, well-connected veteran gurus who enjoy dispensing advice to the younger generation. On top of that, they are almost legendary in the world of marathon running. Between the two of them, they have completed nearly 300 marathons in their running careers. Both have finished marathons in all 50 states, and Shaw is at it again for a second circuit. They have raced in different countries all around the world, and now the pair of 60-somethings are heading all the way to Ethiopia for their next adventure. Shaw and Mitchell will be traveling to Hawassa, Ethiopia, where they will take place in the first-ever Haile Gebrselassie Marathon on Sunday. This race will be the