Posts

በወላይታ ዞን ውስጥ ነዋሪ የሆኑ የሲዳማ ተወላጆች በኣከባቢው ነዋሪዎች የምደርስባቸውን ግፍ እና ስቆቃ መቋቋም ስላቃታቸው የሲዳማ ዞን እና የቦርቻ ወረዳ ኣስተዳደር ጠልቃ እንድገባ እየተማጸኑ ነው

በወላይታ ዞን ውስጥ ነዋሪ የሆኑ የሲዳማ ተወላጆች በኣከባቢው ነዋሪዎች የምደርስባቸውን ግፍ እና ስቆቃ መቋቋም ስላቃታቸው የሲዳማ ዞን እና የቦርቻ ወረዳ ኣስተዳደር ጠልቃ እንድገባ እየተማጸኑ ነው። በወላይታ ዞን ውስጥ ነዋሪ የሆኑ የሲዳማ ተወላጆች በኣከባቢው ነዋሪዎች የምደርስባቸውን ግፍ እና ስቆቃ መቋቋም ስላቃታቸው የሲዳማ ዞን እና የቦርቻ ወረዳ ኣስተዳደር ጠልቃ እንድገባ እየተማጸኑ ነው። በካላ ማቲዎስ የቴ በተባሉ የተጎጂዎች ተወካይ በኩል በቪድዮ  ተደግፎ  በተላለፈው መልዕክት ላይ እንደተገለጸው፤ የኣካባቢው ነዋሪዎች በሲዳማ ተወላጆች ንብረት ላይ ጉዳት ከማድረስ ኣልፈው ኣከባቢውን በኣስቸኳይ ለቀው ካልወጡ በንብረታቸው እና በእነርሱም ላይ ጥቃት እንደምፈጽሙ በማስፈራራት ላይ መሆናቸው ተገልጿል።  በኣገሪቱ ብሎም በክልሉ ዜጎች እንደልባቸው በየትኛውም ኣካባቢ የመዘዋወር እና የመኖር ብሎም ንብረት የማፍራት መብት በህገ መንግስት ተደንግጎ  እያለ ይህን መሰል የሰብኣዊ መብት ጥቃት በሲዳማ ተወላጆች ላይ መድረሱ የኣገሪቱን ህገ መንግስት ጭምር የጣስ ኣካሄድ ነው ። በቪድዮ  ተደግፎ  የቀረበውን ይህንን  መልዕክት ከላይ ይመልከቱ

Queen Furra

Image
Queen Furra I got an e-mail last night from one of my regular readers, Yaya, telling me my last post on Queen Furra got her curisoity going and asked me if I knew any material written about her and could direct her to it.I looked up in Encyclopadia Aethiopica (Harrasssowitz Verlag, 2005) and I found a half page entry written by a certain Anbessa Teferra.Here it is. The orgin of Furra, the legendary queen of the Sidama, is not clear.According to Gasparini, she was the wife of Ahmad b.Ibrahaim al-Gazi (Gragn, known as Diingamo Koyya among the Sidama).Others claim that Furra’s father was an honourable clan leader during the 14th or 15th cent. and when he passed away, she was made queen because she was the eldest daughter. According to some legends, Furra was a brutal ruler who, in particular, harshly repressed the men.Thus males were required to do all the household jobs which were customarily done by women.These included preparing food, scraping the   Enset , fetching water, cl

London: Conference on the Human Rights Situation in the Worst Hit Regions in Ethiopia – September 28, 2013

To all Oromos and Friends of Oromo! A human rights advocacy group, composed of oppressed peoples, have organized a conference on the current state of human rights situation in the worst hit regions in Ethiopia (Oromia, Ogaden, Somali, Sidama Shakacho, Anyuak and Benishangul States). Coordinated and sustainable effort is needed to make an end to repression and bring perpetrators to justice Please come & take a part in this important work. Date:   28 September 2013 Time:   14:00 – 21:30pm Venue:   West Training Unit 16 Merrick Road, Southall, UB2 4 AU, London http://gadaa.com/oduu/21865/2013/09/22/london-conference-on-the-human-rights-situation-in-the-worst-hit-regions-in-ethiopia-september-28-2013/

በሀዋሳና በሌሎች የኣገሪቱ ከተሞች የኢንዱስትሪ ዞኖችን ለመጀመር የሚያስችለው ጥናት እየተጠናቀቀ ነው

Image
አዲስ አበባ ፣ መስከረም 18 ፣ 2006 ( ኤፍ.ቢ.ሲ ) ለኢንዱስትሪ ዞንነት በተመረጡት አራት ከተሞች ላይ የኢንዱስትሪ መንደር ለማቋቋም የሚያስችለው ጥናት እየተገባደደ ነው ተባለ። የኢንዱስትሪ ሚንስትር አቶ አህመድ አብተው እንዳሉት ፥   በአዲስ አበባ ድሬድዋ ፣ ሀዋሳና ኮምቦልቻ ሊገነቡ የታቀዱትን የኢንዱስትሪ ዞኖች  ለመጀመር የሚያስችለው ጥናት እየተጠናቀቀ ነው። ከጥናቱ በተጓዳኝ መንደሩን ለመገንባት የሚያስችለውን ገንዘብ የማፈላለግ ሰራም እየተካሄደ ነው። በዚህ መሰረት ከአንድ የእስራኤል ድርጅት ጋር በኮምቦልቻ የሚገነባው የኢንዱስትሪ መንደር በትብብር ለመስራት የሚያስችል የመግባቢያ ሰነድ መፈረሙን ነው ሚነስትሩ የተናገሩት። በተመሳሳይ በአዲስ አባባ ለሚ ሳይት ከተገነባው በተጨማሪ ሌላ የኢንዱስትሪ መንደር ለመገንባትም ከአለም ባንክ ጋር ንግግር ተጀምሯል። በድሬድዋና በሃዋሳ ለሚገነቡት የኢንዱሰትሪ መንደሮችን ከመንግስት ጋር በመተባባር የመገንባት ፍላጎት  ያላቸው ድርጅቶችም የአዋጭነት ጥናት እያደረጉ ነው ተብሏል። http://www.fanabc.com/index.php?option=com_content&view=article&id=5555:2013-09-28-06-15-48&catid=102:slide

“ኢህአዴግ፤ የምትቃወሙትንም እኔ ነኝ የምሰጣችሁ እንዳይለን” - ተቃዋሚዎች

 “የኢህአዴግን የሥልጣን ዘመን አጭበርብረሃል” የሚል ወቀሳ ደርሶብኛል “ሥልጣን ለኢህአዴግ የምርጫ ሳይሆን የህልውና ጉዳይ ነው!” ውዲቷን ኢትዮጵያ ላለፉት 12 ዓመታት በርዕሰብሔርነት የመሯት (ወይስ መራቻቸው?) የ90 ዓመቱ አዛውንት ፕሬዚዳንት ግርማ ወልደጊዮርጊስ፤ ከጥቂት ቀናት በኋላ ሥልጣናቸውን በአደራ ለሰጣቸው ኢህአዴግ አስረክበው ከቤተመንግስት በመውጣት ኢህአዴግ ወዳዘጋጀላቸው መኖርያ ቤት ይገባሉ ተብሎ ይጠበቃል። “ሰላማዊ የሥልጣን ሽግግር ይደረጋል” ሲባል ሰማሁ ልበል? ወይስ ጆሮዬ ነው? (ጆሮዬ በሆነ!) ለምን መሰላችሁ? መቼም እሳቸው ከሥልጣን አልወርድም ብለው ከኢህአዴግ ጋር ሙግት ሊገጥሙ አይችሉም። ይሄማ ውለታ ቢስ መሆን ነው። እናላችሁ ---- “ሰላማዊ የስልጣን ሽግግር” ከሚለው ይልቅ “ሰላማዊ የሥልጣን እርክክብ” ቢባል የተሻለ ሳይሆን አይቀርም የሚሉ ወገኖች አሉ። በነገራችሁ ላይ ፕሬዚዳንት ግርማ ወልደጊዮርጊስ በሥልጣን ዘመናቸው ከህመማቸው በቀር በሌላ በሌላው እድለኛ ናቸው ማለት ይቻላል። እንዴት ብትሉ---- ስንቱ ቱባ ቱባ የኢህአዴግ ሹማምንት በጋዜጠኞች ሲሞለጩና ሲተቹ፣ በፓርቲያቸው ሲገመገሙና “ሂሳችሁን ዋጡ” ሲባሉ፤ እሳቸው ግን ለ12 ዓመት እንደተከበሩ ኖረዋል። (ከተሳሳትኩ እታረማለሁ!) የፕሬዚዳንቱ አማካሪ አቶ አሰፋ ከሲቶ፤ “ውጤታማና እድለኛ ናቸው” ያሉት ለዚህ ይሆን እንዴ? በእርግጥ አልተሳሳቱም፤ሰውየው እድለኛ ናቸው። ባለቀ ሰዓት ግን ተቃዋሚ ፓርቲዎች ባልሾመ አንጀታቸው የትችት መዓት አወሩዱባቸው እንጂ። ባለፈው ሳምንት በዚሁ ጋዜጣ ላይ ስለፕሬዚዳንቱ የ12 ዓመት የሥልጣን ዘመን አስተያየት የሰጡ የተቃዋሚ ፓርቲ መሪዎችና ምሁራን በአንድ ድምፅ “ውጤታማ አልነበሩም” ብለዋቸዋል። እኔ ፕሬዚዳንቱን ብሆን (ምኞት እኮ ነው!)