Posts

The role of livestock in mitigating land degredation, poverty and child malnutrition in mixed farming systems: the case of coffee-growing midlands of Sidama - Ethiopia

Image
THE ROLE OF LIVESTOCK IN MITIGATING LAND DEGRADATION, POVERTY AND CHILD MALNUTRITION IN MIXED FARMING SYSTEMS: THE CASE OF COFFEE-GROWING MIDLANDS OF SIDAMA - ETHIOPIA MAURO GHIROTTI Central Technical Unit, Directorate General for Cooperation and Development, Ministry of Foreign Affairs, via S. Contarini 25,00194 Rome - Italy Introduction Land degradation in the tropics is strongly associated with human population growth. The latter phenomenon is quite marked in humid areas and in the temperate highlands (Jahnke 1982). Notably in the plateaux of Sub-Saharan Africa and Asia, several pastoral systems have gradually evolved into mixed farming, in order to cope with such pressure (Ruthenberg, 1980). Land is more intensively utilized as population density increases since mixed systems are more efficient than specialized crop or livestock systems (McIntire et al.,1992). In fact, livestock crop integration allows: to diversify production, to distribute labour and harvest be

ሀዋሳ ከነማ ሀረር ቢራን 1 ለ 0 በማሸነፍ መሪነቱን በ25 ነጥብ ያዘ

Image
በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታ ሀዋሳ ከነማ ሀረር ቢራን 1 ለ 0 በማሸነፍ መሪነቱን በ25 ነጥብ አጠናክሯል፡፡ ዛሬ መጋቢት 19/2005 ዓ.ም ከተካሄዱት የፕሪሚየር ሊግ ጨዋታዎች ሀዋሳ ከነማ ሀረር ቢራን 1 ለ 0፣ መብራት ሀይል ደደቢትን 2 ለ 1 አሸንፈዋል፡፡ ለሀዋሳ ከነማ የማሸነፊያዋን ጎል ያስቆጠረው አንዷለም ንጉሴ/አቤጋ/ከእረፍት መልስ ነው ፡፡ አዲስ አበባ ላይ ደደቢት እና መብራት ሀይል ባካሄዱት ጨዋታ ደደቢት በጌታነህ ከበደ አማካኝነት ባስቆጠራት ግብ ቢመራም ፤  በረከት እና ሳሚዔል ባስቆጠሯቸው ጎሎች መብራት ሀይል አሸንፏል ፡፡ የቅዱስ ጊዮርጊስና የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ጨዋታ በ ቅዱስ ጊዮርጊስ 2 ለ 0 አሸናፊነት ተጠናቋል ፡፡ ለቅዱስ ጊዮርጊስ ፍፁም ገ/ማሪያምና ያሬድ ዝናቡ የማሸነፊያ ግቦቹን አስቆጥረዋል ፡፡ አዳማ ላይ አዳማ ከነማ ከመከላከያ ያደረጉት ጨዋታ በአወዛጋቢ ክስተት ተቋርጧል ፡፡ የአዳማውን ጨዋታ የመሩት ዳኛ በአንድ ክስተት 3 የተለያዩ ውሳኔዎችን ማስተላለፋቸው ለጨወታው መቋረጥ ምክንያት ሆኗል ፡፡ ፕሪሚየር ሊጉን ሀዋሳ ከነማ በ25 ነጥብ ፣   ደደቢት በ24 ፣ ቅዱስ ጊዮርጊስ በ23 ፣  ኢትዮ ጵ ያ ቡና በ22 ነጥብ ከአንደኛ እስከ አራተኛ ደረጃ ይዘዋል ፡፡ ምንጭ ኢቲቪ http://www.ertagov.com/amharic/index.php/2013-03-11-06-12-23/2013-03-11-07-10-49/item/284-%E1%88%80%E1%8B%8B%E1%88%B3-%E1%8A%A8%E1%8A%90%E1%88%9B-%E1%88%80%E1%88%A8%E1%88%AD-%E1%89%A2%E1%88%AB%E1%8A%95-1-%E1%88%88-0-%E1%89%A0%E1%88%9B%E1%88%B8%E1%8A%90%E1%8D%8D-%E1

Human Development Must Top Economic Policy Agendas

Image
The national policy buzz has suddenly shifted to Bahir Dar – the ever-growing capital of the Amhara Regional State, overseen by the rather popular EPRDFite, Ayalew Gobeze. It is not the rapid growth of the city, which is surrounded by major water bodies, such as Lake Tana and the Blue Nile River, that has led to the shift. Rather, it is the congregation of the ruling EPRDFites for their ninth convention. Preceded by the eventful assemblies of the four member organisations of the ruling coalition, the general assembly, being held in the historical city, is envisioned to bring the top leadership of the ruling party together, in order to craft the road ahead. Of course, one important personality is missed from this whole scene – the late Meles Zenawi. If the EPRDFites could name one person that has transformed their resilience significantly, it could be no one other than the late Prime Minister. The transformation that the ruling party has undergone under Meles’ watch was so monum

Sidama: the Luwa and the Anga Culture and their Social Implications

Image
  By Wolassa Kumo 1. Introduction In my previous articles, I mentioned the Sidama grand social constitution Seera, and various sub constitutions which derive from this grand constitution. We have also seen that all social constitutions or Seera in Sidama were based on the Sidama moral code of halale, the true way of life. In this socio-cultural and socio-political system, the role of the elders was very important. Elders were bestowed with the power of enforcing the Seera and referring the recalcitrant to Magano or God if he/she refuses to abide by the Seera. The power of elders in the Sidama society was not based on a simple age count as is the case in most modern societies. The Sidama elder is more the product of various social processes through which he passes than the product of a simple aging. For a person to become a recognised elder with authority in Sidama, he has to become a Cimeessa (respected elder with authority) or Cimeeyye for many respected elders. There are th

የሲዳማና የምዕራብ አርሲ አጎራባች ነዋሪዎች የጋራ ተጠቃሚነት ለማጎልበት እየተሰራ ነው

Image
አሰላ መጋቢት 18/2005 የሲዳማና የምዕራብ አርሲ ዞኖች አጐራባች ወረዳዎች የሚገኙ ነዋሪዎችን የጋራ ተጠቃሚነት ለማጎልበት ተቀናጅተው እየሰሩ መሆናቸውን የሁለቱ ዞኖች አስተዳደሮች አስታወቁ፡፡ በኦሮሚያና በደቡብ አጐራባች ወረዳዎች ለሚገኙ የማህበረሰብ ተወካዮች በግጭት አፈታትና በሰላም ባህል ግንባታ ዙሪያ የተዘጋጀ ስልጠና ዛሬ በሀዋሳ ከተማ ተጀምሯል፡፡ የሁለቱ ዞኖች አስተዳደር የጸጥታና አስተዳደር ዘርፍ ሀላፊዎች አቶ ሳሙኤል ሼባና አቶ ሁሴን ፈይሶ በዚሁ ጊዜ እንደገለጹት በአጎራባች ወረዳዎች ከግጦሽ ሳር፣ ከውሃና ከቦታ ይገባኛል ጋር ተያይዞ የሚከሰቱ ግጭቶችና አለመግባባቶች ለመፍታት ባደረጉት የተቀናጀ ጥረት የተሻለ ውጤት ተመዝግቧል፡፡ በደቡብ ሲዳማ ዞንና በኦሮሚያ ምዕራብ አርሲ ዞን በሚገኙ ሰባት አጎራባች ወረዳዎች የነበሩት አለመግባባቶች በጋራ በመፍታት እየተሻሻለ የመጣውን ለውጥ ዘላቂ በማድረግ በልማትና በመልካም አስተዳደር ዙሪያ የህዝቡን የጋራ ተጠቃሚነት ለማጎልበት ጥረቱ ተጠናክሮ መቀጠሉንም ገልፀዋል፡፡ ለግጭትና አለመግባባት መንሰኤ የሆኑትን ችግሮች በመለየት በርካታ ጉዳዮች እልባት እንዲያገኙ መደረጋቸውንም ተናግረዋል፡፡ በአሁኑ ወቅት በሀዋሳ ከተማ የተዘጋጀው ስልጠናም የዚሁ ጥረታቸው አንዱ አካል መሆኑን ጠቁመው የህዝብ ለህዝብ ትስስርና መልካም ግንኙነት ወደተሻለ ደረጃ ለማድረስ ትኩረት ሰጥተው በጋራ እየሰሩ መሆናቸውን አብራርተዋል፡፡ የደቡብ ክልል ጸጥታና አስተዳደር ቢሮ ምክትል ኃላፊ አቶ አርኮ ደምሴ በበኩላቸው ልማትና መልካም አስተዳደር ለማስፈን በተለይ በአጎራባች አካባቢዎች የሚገኙ ነዋሪዎች ችግራቸውን በመግባባት ፈተው የጋራ ተጠቃሚነታቸውን ለማረጋገጥ የሚደርጉትን ጥረት አጠናክረው መቀጠል እንዳለባቸው አሳስበዋል፡፡ ሁለቱ ክልሎች በ