Posts

Showing posts from January, 2015

የምርት ዘመኑን ቡና ወደ ውጭ መላከ እንዳልቻሉ ቡና ላኪዎች ገለጹ

Image
በምርት ዘመኑ የተገኘው አዲስ ቡና ወደ ውጭ እየተላከ እንዳልሆነ ቡና ላኪዎች ገለጹ፡፡ ስማቸውን መግለጽ ያልፈለጉ ሁለት የቡና ላኪዎች ለሪፖርተር እንደገለጹት፣ ባለፉ ስድስት ወራት የተሸጠው ቡና ከአገር የወጣው በክረምት ወራት ነው፡፡ የሽያጭ ስምምነቱ ባለፈው ዓመት ቢደረግም በዚያው ዓመት መውጣት ባለመቻሉ፣ በዚህ ጊዜ መውጣት ያለበት አዲስ ቡና ግን መውጣት አልቻለም፡፡ ወቅቱ የታጠበ ቡና ወጥቶ አልቆ የደረቀ ቡና የሚላክበት ቢሆንም፣ በተለያዩ ምክንያቶች አፈጻጸሙ ዝቅተኛ መሆኑን ነጋዴዎች አመልክተዋል፡፡ ሽያጩ ሳይፈጸም የቀረው የተቀመጠው የቡና ዋጋ ሊወርድ ይችላል በሚል የቡና ገዥዎች ግብይት ለመፈጸም ባለመፈለጋቸው መሆኑን ሪፖርተር ያነጋገራቸው ነጋዴዎች ገልጸዋል፡፡ ከዚህ በተጨማሪም አገር ውስጥ የሚገኙ ቡና አምራቾች የብራዚል ቡና በድርቅ በመመታቱ የዓለም የቡና ዋጋ ከፍ ሊል ስለሚችል፣ የሚያመርቱትን ቡና ለገበያ እያቀረቡ አይደለም በማለት አስተያየታቸውን ሰጥተዋል፡፡ ስማቸውን መግለጽ ያልፈለጉ አንድ የንግድ ሚኒስቴር የሥራ ኃላፊ ለሪፖርተር እንደገለጹት፣ አዲሱ ቡና በሚፈለገው ደረጃ መውጣት ያልቻለው ቡና ላኪዎቹ በገለጿቸው ሁለት ምክንያቶች እንደሆነ አረጋግጠዋል፡፡  የመጀመርያ የዓለም ገበያ ከፍተኛ የዋጋ መዋዠቅ ውስጥ በመሆኑ ነው፡፡ በዚህ ምክንያት ትላልቅ ገዥዎች ግዥ ከመፈጸም ተቆጥበዋል፡፡ በሁለተኛ ደረጃ የብራዚል ቡና በድርቅ በመመታቱና ብራዚል ምን ያህል ቡና ለገበያ እንደምታቀርብ በውል ባለመታወቁ፣ ገዥውም አቅራቢውም ወደ ቡና ግብይት ለመግባት ቁጥብ በመሆናቸው ነው ሲሉ አስረድተዋል፡፡ በሌላ በኩል ንግድ ሚኒስቴር ባለፉት ስድስት ወራት ከቡና ወጪ ንግድ ከዕቅዱ በላይ ማግኘቱን አስታውቋል፡፡ ሚኒስቴሩ ውጤቱ የተገኘው የከረመ ቡ

በሐዋሳ የሚቋቋመው ኢንዱስትሪ ዞን የውጭ ኩባንያዎችን ትኩረት ስቧል

የደቡብ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት መቀመጫ በሆነችው ሐዋሳ ከተማ እየተገነባ የሚገኘው ኢንዱስትሪ ዞን የበርካታ ኩባንያዎችን ትኩረት በመሳቡ፣ በዚህ የኢንዱስትሪ ዞን ኢንቨስት ለማድረግ የቻይና፣ የህንድና የሲሪላንካ ኩባንያዎች ቦታ እንዲሰጣቸው ጥያቄ አቅርበዋል፡፡ የደቡብ ክልል ፕሬዚዳንት ዋና አማካሪና ልዩ ረዳት አቶ አኒሳ መልኮ ለሪፖርተር እንደገለጹት፣ የእነዚህ ኩባንያዎች ጥያቄ እየታየ ነው፡፡ የፌዴራል መንግሥት በቅርብ አራት ከተሞችን የኢንዱስትሪ ቀጣናዎች አድርጎ መርጧል፡፡ እነዚህ ከተሞች አዲስ አበባ፣ ድሬዳዋ፣ ኮምቦልቻና ሐዋሳ ናቸው፡፡  በሐዋሳ አንድ ሺሕ ሔክታር መሬት ላይ ሁሉም ነገር የተሟላለት የኢንዱስትሪ ዞን በመገንባት ላይ ይገኛል፡፡ ከአዲስ አበባ በ275 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ በምትገኘው ሐዋሳ ከተማ በቅርቡ የአውሮፕላን ማረፊያ እንዲገነባ በመወሰኑ፣ በርካታ ኢንቨስተሮች ትኩረት እንዲያደርጉ ምክንያት መሆኑን መረጃዎች አመልክተዋል፡፡  አቶ አኒሳ እንዳሉት ከአውሮፕላን ማረፊያ በተጨማሪ በሁለተኛው የዕድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ እስከ ሐዋሳ ከተማ ድረስ፣ እንዲሁም ከሐዋሳ አልፎ እስከ ኬንያ ድረስ የባቡር መስመር ይዘረጋል፡፡ የባቡር መስመር የሚዘረጋ ከሆነ በርካታ ኩባንያዎች በሐዋሳ ኢንቨስት ለማድረግ ከወዲሁ ፍላጎታቸውን እንደገለጹም ታውቋል፡፡ በሐዋሳ የሚገነባው ኢንዱስትሪ ዞን በተለይ አግሮ ፕሮሰሲንግ ላይ እንደሚያተኩር አቶ አኒሳ ገልጸው፣ አካባቢው የግብርና ምርቶች በሰፊው የሚገኙበት በመሆኑ የኢንዱስትሪ ዞኑ ጠቀሜታ የጎላ ነው ብለዋል፡፡ በሐዋሳ ከተማ ቀደም ብሎ ለኢንዱስትሪ የተከለለው ቦታ ላይ ቢጂአይ ኢትዮጵያ፣ ሞሐ የለስላሳ መጠጦች ፋብሪካ፣ ጋትስ አግሮ ኢንዱስትሪና የመሳሰሉት ኩባንያዎች ምግብና መጠጦችን በማምረት ላይ

ጊዜ ያልገደበው የሰላማዊ ሠልፍ ንትርክ

Image
ተቃዋሚ የፖለቲካ ፓርቲዎች ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ወጣ ገባ ከሚሉባቸው የመንግሥት ቢሮዎች መካከል የአዲስ አበባ አስተዳደር የፈቃድና የማስታወቂያ ክፍል ዋነኛው ነው፡፡ ዓመቱ ጠቅላላ ምርጫ የሚደረግበት እንደመሆኑ ፓርቲዎቹ ቢሮውን ከብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ይበልጥ አዘውትረው እንደሚጎበኙት ይጠበቃል፡፡ በከንቲባው ጽሕፈት ቤት ሥር የሚገኘው ክፍል ዋነኛ ዓላማ ስለሰላማዊ ሠልፍና ሕዝባዊ የፖለቲካ ስብሰባ ሥነ ሥርዓት የሚደነግገውን አዋጅ ቁጥር 3/1983 በአዲስ አበባ ማስፈጸም ነው፡፡ የክፍሉ መጠሪያ በራሱ ባለፉት 24 ዓመታት ሰላማዊ ሠልፍንና ሕዝባዊ የፖለቲካ ስብሰባን አስመልክቶ ገዥው ፓርቲና መንግሥት በአንድ ወገን፣ ተቃዋሚ ፖለቲካ ፓርቲዎች ደግሞ በሌላ ወገን የሚያደርጉትን ክርክር የሚያሳይ ነው፡፡ ተቃዋሚ የፖለቲካ ፓርቲዎች አዋጁ ፈቃድ ሳይሆን ማስታወቅን ብቻ እንደሚያስቀምጥ ይጠቁማሉ፡፡ መንግሥት በበኩሉ በግልጽ ፈቃድ ያስፈልጋል ብሎ አይከራከር እንጂ፣ በተለያዩ መግለጫዎቹ ‘ያለፈቃድ የተደረጉ ሰላማዊ ሠልፎች’ ሲል ይጠቅሳል፡፡ ይበልጥ አተኩሮ የሚከራከረው ሰላማዊ ሠልፍና ሕዝባዊ የፖለቲካ ስብሰባ የማድረግ መብት እንደሌሎች መብቶች ሁሉ ገደብ የሚደረግበት መሆኑን ነው፡፡ አንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትሕ ፓርቲ ባለፈው እሑድ ለማድረግ አስቦት የነበረውና በመንግሥት እንዳይካሄድ የተከለከለው ሰላማዊ ሠልፍ፣ እንዲሁም ጥር 24 ቀን 2007 ዓ.ም. አደርገዋለሁ ያለው ሰላማዊ ሠልፍ በፓርቲውና በመንግሥት መካከል የፈጠረው አለመግባባት የዚህ ችግር አንድ ማሳያ ነው፡፡ ባለፈው ሐሙስ ጥር 21 ቀን 2007 ዓ.ም. በብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሕጋዊ አመራር እንዳልሆነ ውሳኔ የሰጠበት ቡድን ውስጥ የተካተቱት የአንድነት የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ አሥራት አብርሃም ለሪፖርተር

Japan's role in the Arab world, elections in Ethiopia, addressing Islamophobia, press coverage of Charlie Hebdo, France-US friendship

Image
This week's round-up of global commentary includes calls for greater involvement of Japan in Arab countries, free and fair elections in Ethiopia, living with diverse beliefs, press coverage and US-France relations after the attack at Charlie Hebdo. Toru Hanai/Reuters View Caption The Japan Times  / Tokyo Japan should help in peacebuilding efforts in the Arab world “Four years ago..., demonstrations in Tunisia ... toppled an authoritarian government in the country, inspiring an ‘Arab Spring’ of people’s protest movements ... in various Arab countries,”  states an editorial . “[T]oday much of the Arab world is beset by oppression and conflict. Prime Minister Shinzo Abe, who [toured] Egypt, Jordan, Israel and Palestine [in January], should seriously consider how  Japan  can help stabilize this part of the world.... Japan needs to extend steady support in concrete form for peace-building efforts in the Arab world as well as to stress the importance of tolerance of di

Anthropogenic Pollution of Lake Hawassa

Image
Here, Ethiopian fishermen work alongside marabou storks  on Lake Awassa in Matthew Rollosson's picture. Lake Hawassa is the smallest lake in the rift valley of Ethiopia. Its pollution from industrial discharges has become a serious concern. The objective of this work was to assess its pollution and policy on it. Effluents contained chemical parameters that surpassed the maximum permissible limits (MPL) of EPA. The concentrations Hg, Pb, Cd, Fe and Ni in Tikur Wuha River were above MPL in drinking water due to inflowing effluent. The concentrations of these metals in the lake water were far less and below MPL in drinking water, but the level of heavy metals in the only inflowing river is a warning to the lake. Fry mortality and algal biomass varied depending on effluent source and concentration level used in the study. High fry death and algal growth were observed in textile factory effluent treatment. Earlier studies indicated that fish from the lake contained Hg, Zn, Fe, Mn a

Hawassa University Concluded a bilateral agreement with ISS, The Hague, Netherlands

Image
A delegation from Hawassa University (HU) led by President Dr. Yosef Mamo visited the ISS (The Institute of Social Studies), The Hague,  The Netherlands and concluded a formal bilateral agreement with the Institute on January 14 .  Rector Leo De Haan shaking hands with President Yosef Mamo after the two signed MOU  The Hawassa delegate led by President Yosef Mamo was officially welcomed by Rector Leo De Haan of the ISS. The heads of the two institutions hold a half day meeting and discussions on the way forward to realize the provisions of the agreement between ISS and HU. Issues of their discussion and agreement among others include: Staff capacity building, Student and Faculty exchange, Short term executive courses (Hawassa to be a center for ISS to offer short term executive courses for Africa), Collaborative research and building the capacity of the HU staff. President Dr. Yosef Mamo also hold discussions with Vice rectors for education and research.  President Dr. Yose

Community Perception Towards Tourism Industry in Hawassa City

Image
Tourist destinations include Ethiopia's collection of national parks (including Semien Mountains National Park), and historic sites, such as the cities of Axum, Negash Mosque, Sof Umer Washa, Harar Jugol and Lalibela. Developed in the 1960s, tourism declined greatly during the later 1970s and the 1980s under the Derg. Recovery began in the 1990s, but growth has been constrained by the lack of suitable hotels and other infrastructure, despite a boom in construction of small and medium-sized hotels and restaurants, and by the effects of drought and political instability. One encouraging aspect is the growing popularity of ecotourism, with significant potential for growth in Ethiopia. Travel retail sales are expected to continue to grow, posting an increase of 7% in 2006 and with a forecast 5% increase in 2007. This study is conducted to assess the perception of tourism industry among the residents of Hawassa City, Ethiopia. This study is important to increase the performance of the

ጠንካራዎቹ የደቡብ ክልል ክለቦች

Image
በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ከሚወዳደሩ 14 ክለቦች መካከል የደቡብ ክልል አራት ክለቦችን በማሳተፍ ከክልሎች ቀዳሚው ነው። ክልሉ ከሚወከልባቸው አራት ክለቦች መካከል ሶስቱ ከመሪዎቹ መካከል የሚመደቡ ናቸው። ሃዋሳ ከነማም ቢሆን ለጊዜው በደረጃው ግርጌ አካባቢ መሰንበቻውን ያደረገ ቢሆንም ካለው የቡድን ስብስብና የቆየ ታሪክ በመነሳት በቅርቡ ወደ መሪዎቹ የመመለስ እድል እንዳለው በርካቶች ግምታቸውን ይሰጣሉ። የክልሉ ክለቦች ከሰበሰቡት ነጥብ በተጨማሪ በፕሪሚየር ሊጉ ትልቅ ልምድና ውጤት ያላቸውን ለቦች ሳይቀር ማሸነፍ ችለዋል። ለአብነት ያህል የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና መከላከያን፣ ደደቢትንና ኢትዮጵያ ቡናን ሲያሸንፍ አርባ ምንጭ ከነማ በበኩሉ በሜዳው ቅዱስ ጊዮርጊስንና ኢትዮጵያ ንግድ ባንክን አሸንፎ ከሜዳው ውጭ ደግሞ ከደደቢትና መከላከያ ጋር ነጥብ ተጋርቶ ተመልሷል። ወላይታ ድቻም ተመሳሳይ ገድል አለው።   ተጨማሪ ለማንበብ

የስምጥ ሸለቆ ሐይቆች ተፋሰስ ባለስልጣን ችግሮቹን ቀርፎ ወደ ተግባር በመሸጋገር አገራዊ ኃላፊነቱን ሊወጣ ይገባል ተባለ

Image
የስምጥ ሸለቆ ሐይቆች ተፋሰስ ባለስልጣን በአጭር ጊዜ ወደ ስራ በመግባት የተጣለበትን አገራዊ ኃላፊነት ሊወጣ እንደሚገባ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አሳሰበ። ምክር ቤቱ ማሳሰቢያውን የሰጠው በምክር ቤቱ የተፈጥሮ ሀብት ልማትና አካባቢ ጥበቃ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የስምጥ ሸለቆ ሐይቆች ተፋሰስና የአዋሽ ተፋሰስ ባለስልጣናት የ6 ወራት የዕቅድ አፈፃፀማቸውን ዛሬ በገመገመበት ወቅት ነው። የቋሚ ኮሚቴው ሰብሳቢ ዶክተር ገመዳ ብነግዴ የባለስልን መስሪያ ቤቱን አስመልክተው በሰጡት ማሳሰቢያ መስሪያ ቤቱ  ከተቋቋመ አንድ  ዓመት ቢሞላውም አስካሁን ድረስ ሙሉ በሙሉ ወደ ስራ አለመግባቱና በአጭር ጊዜ ወደ ስራ  በመግባት የተጣለበትን አገራዊ ኃላፊነት ሊወጣ ይገባል። እነዚህ ተፋሰሶች አሳሳቢ በሚባል ደረጃ ላይ እንደሚገኙና ባለስልጣኑ ከሌሎች የተፋሰስ ልማት ስራዎች ልምድ በመቀመር ፈጥኖ ተፋሰሶቹ ከአደጋው ሊታደጋቸው እንደሚገባ ጠይቀዋል። የውሃ፣ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስቴርም በተፋሰስ ልማት ላይ የተሰማሩ መስሪያ ቤቶች አስፈላጊውን ድጋፍና ክትትል ማድረግ እንዳለበት ነው ቋሚ ኮሚቴው ያሳሰበው። የባለስልጣኑ ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ከበደ ከንቹላ መስሪያ ቤቱ በተሟላ መልኩ ወደ ተግባር አለመሸጋገሩን በሚመለከት ለቋሚ ኮሚቴው በሰጡት ምላሽ ለዘርፉ የሚመጥኑ ባለሙያዎች ባለማግኘቱ የተሟላ የሰው ኃይል ባለመኖሩ መሆኑን አስረድቷል። በተመሳሳይ ቋሚ ኮሚቴው የአዋሽ ተፋሰስ ባለስልጣን የ6 ወራት የዕቅድ አፈፃፀም ላይ ግምገማ አድርጓል። ባለስልጣኑ በረጅም ዓመታት ያካበተውን የተፋሰስ ልማት ልምድ አዳዲስ ለሚቋቋሙ የተፋሰስ ልማት ስራዎች ሞዴል በመሆን ልምዱን ሊያካፍል ይገባል ብሏል። ባለስልጣኑ በውሃ አስተዳደር የመረጃ ቋት በማደራጀትያከናወናቸው ስራዎች ቋሚ ኮ

ዓለም እንደየኣገራት የህዝብ ቁጥር

Image
The world according to population size This fascinating map depicts countries according to their population and was made using Microsoft Paint You don’t need complicated software to make a fascinating map of the world. Reddit user  TeaDranks  created this using none other than Microsoft Paint. It depicts countries according to their populations, with a single square representing 500,000 people. The map is dominated by China and India, the only two nations in the world with more than one billion residents. Japan, The Philippines and Indonesia have expanded wildly, while sparsely populated countries like Australia and Russia have shrunk beyond recognition. Twenty-nine countries are too small to fit on the map, including Samoa, Saint Lucia, Andorra and - despite its geographical size - Greenland. “The main problem was getting India and China to fit properly,” TeaDranks told i100.co.uk . “I got an outline of the country and gradually filled it into

ሲዳማ ቡና ከወልዲያ ከነማ 10 ሰዓት ላይ በኣበበ ቢቂላ ስታዲየም ይጫወታል

Image
ዛሬ በአበበ ቢቂላ ስታዲየም ሁለት የጥሎ ማለፍ ጨዋታዎች ይካሄዳሉ። በ8 ሰዓት ላይ ሙገር ሲሚንቶ ከ አርባ ምንጭ ከነማ ሲገናኙ፥ ሲዳማ ቡና ከወልዲያ ከነማ 10 ሰዓት ላይ ይጫወታሉ። ኢትዮጵያ ቡና ከመብራት ሃይል ከነገ በአበበ ቢቂላ ስታዲየም የፕሪሚየር ሊግ ቀሪ ጨዋታውን ሲያካሂድ ፥ ወላይታ ዲቻ ከቅዱስ ጊዮርጊስ ፣ ሀዋሳ ከነማ ከደደቢት አንድዚሁ ቀሪ ጨዋታቸውን የሚያደርጉ ይሆናል። በሌላ በኩል 23ተኛው ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ዛሬ ይቀጥላል። የሊጉ መሪ ቼልሲ ከተከታዩ ማንችስተር ሲቲ ዛሬ ምሽት 1 ሰዓት ከ30 ላይ የሚያደርጉት ጨዋታ ተጠባቂ ነው። ሊቨርፑል ከዌስት ሃም፣ ማንችስተር ዩናይትድ ከሌችስተር ሲቲ በተመሳሳይ 12 ሰዓት ነገ ይገናኛሉ። ከነገ አርሰናል በኤሜሬትስ አስቶን ቪላን 10 ሰዓት ከ30 ላይ ያስተናግዳል።

በነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ ላይ ቅናሽ ተደረገ

የንግድ ሚኒስቴር በነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ ላይ ቅናሽ ማድረጉን አስታወቋል ። የዋጋ ቅናሽ ማሰተካከያ የተደረገው የነዳጅ ምርቶች የአለም ገበያ ዋጋ እየቀነሰ መምጣቱን መነሻ በማድረግ መሆኑን ነው ሚኒስቴሩ ለፋና ብሮድካስቲነግ ኮርፖሬት በላከው መግለጫ ያስታወቀው ። በዚህም መሰረት ከነገ ጥር 23 እስከ የካቲት 30፣ ቀን 2007 ዓ.ም ድረስ የሚቆይ የነደጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋን ይፋ አድርጓል ። በዋጋ ክለሳውም ቤንዚን ኢታኖል ድብልቅ በሊትር 17 ብር ከ20 ሳንቲም ፣ ነጭ ናፍታ 16 ብር ከ10 ሳንቲም ፣ ኬሮሲን 14 ብር ከ42 ሳንቲም ፣ ቀላል ጥቁር ናፍጣ 13 ብር ከ91 ሳንቲም ፣ እንደዚሁም ከባድ ጥቁር ናፍታ 13 ብር ከ23 ሳንቲም ሲሆን፥ የአውሮፕላን ነዳጅ ደግሞ 15 ብር ከ21 ሳንቲም በሊትር የሚሸጥ ይሆናል ። ሚኒስቴሩ የነዳጅ ምርቶቹን ዋጋ በዝርዝር በነገው እለት በጋዜጣ የሚያወጣ መሆኑንና በሁሉም የሃገሪቱ ክፍል ተግባራዊ የሚደረግ መሆኑንም አስታውቋል ።
Image
የኢትዮጵያ መንግስት ምርጫ 2007 መቃረቡን ተከትሎ በነጻ ሚዲያ ላይ በመውሰድ ላይ ያለው እርምጃ እንዳሳሰባት ኣሜሪካ ኣስታወቀች በትናንትናው እለት በተለይ በዞን 9 ቢሎገሮች ላይ የኣገሪቱ ፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት የሰጠው ውሳኔ በኣገሪቷ የሚዲያ እና የመናገር ነጻነትን የጣስ ነው ብለዋል። የጋዜጣዊ መግለጫ ሙሉ ቃል ከታች ያንቡ፦    Zone 9 Bloggers Move to Trial on Amended ATP Charges in Ethiopia Press Statement Jen Psaki Department Spokesperson Washington, DC January 29, 2015 Share on facebook Share on twitter The United States is concerned by the Ethiopian Federal High Court’s January 28, 2015, decision to proceed with the trial of six bloggers and three independent journalists on charges under the Anti-Terrorism Proclamation. The decision undermines a free and open media environment—critical elements for credible and democratic elections, which Ethiopia will hold in May 2015. We urge the Ethiopian government to ensure that the trial is fair, transparent, and in compliance with Ethiopia’s constitutional guarantees and international human rights obligations. We also

Ethiopia, IOM Signed Cooperation Agreement

Image
State minister for Ministry of Foreign Affairs, Dewano Kedir, met with Ambassador William Lacy Swing, Director General for the International Organization for Migration (IOM) on Thursday January 29. Ato Dewano expressed his appreciation of the support provided by the IOM since it first came to Ethiopia in 1996. The State Minister said the IOM had been providing support for migration management and in any crisis related to migrants. He stressed that illegal migration was a global problem which required a comprehensive and collaborative international effort in response. He pointed out the Ethiopian government has been working to tackle illegal migration by providing training and education at grass-roots level as well as formulating strategies and policies to discourage and human trafficking and signing binding labor g agreements with different countries on the rights of workers. Ambassador Swing welcomed Ethiopia's open door policies and its efforts to curb illegal migration

Election Board Makes Final Decision On UDJ, AEUP Leadership

Image
The National Electoral Board of Ethiopia (NEBE) made it final decision on the fate of the leadership of the Unity for Democracy and Justice Party (UDJ), and the All Unity Ethiopian Party (AUEP), which earlier had their new presidents rejected due to an alleged breach of the bylaws of the parties. This decision was disclosed during a press conference held at Hilton Addis Ababa by Merga Bekana (Prof.) head of the NEBE and Nega Dufessa secretary and head of the secretariat office of the election board. UDJ will be headed by Tigistu Awelu while Abebaw Mehari will lead AEUP in the upcoming general election, which is scheduled for May 24. Though the press conference was attended by more than 20 journalists the chair of the board ended the briefing without entertaining questions from the media. Read more at: allafrica.com

የኡጋንዳው ኤንኣር ኣኤም/NRM/ ፓርቲ በፖለቲካ ስልጣን ላይ ለረዥም ኣመታት እንዴት መቆየት እንደምቻል ከኢሕኣዴግ ልምድ ልቀስም መሆኑ ተሰማ

Image
የኡጋንዳው ኤንኣር ኣኤም/NRM/ ፓርቲ  ኢሕኣዴግ ላለፉት ሁለት ኣስርተ ኣመታት በኢትዮጵያ የፖለቲካ ስልጣን ላይ ልቆይ የቻለበትን ምስጥር እንዲያካፍለው የፓርቲውን ኣባላት መጋበዙን ኦብዘርቨር የተባለው የኣገሪቱ ጋዜጣው ዛሬ ባወጣው እትሙ ላይ ኣስነብቧል።  “We are inviting someone from the ruling party of Ethiopia to take us through discipline and party cohesion and then explain to us how their party has managed to be in power for all this time,” Lumumba said. ዝርዝር ዜናውን ከታች ያንቡ፦    NRM consults Ethiopia on holding onto power All government departments, ministries and local government authorities will be held to account before the NRM retreat at Kyankwanzi, the party’s secretary general has said. In an interview at Parliament on Wednesday, Justine Kasule Lumumba said that during the February 7-15 retreat, the MPs would also hear from political experts from abroad about how to grow Uganda’s economy and strengthen the NRM’s hold on power. Among other things, the party wants to use the retreat to know how much the NRM government has delivered on President Museveni’

Election 2015 Update: Ethiopia's top oppostion banned by Govt -

Image
Election 2015 Update: Ethiopia's top oppostion banned by Govt -

የገዥው ፓርቲ ከተሞችን የማስፋፋት እቅድ ይፋ ተደረገ

Image
ሃዋሳ ከተማ እኣኣ 2003 ሃዋሳ ከተማ እኣኣ 2014 የኢትዮጵያ ከተሞችን አቅምና ቁጥርን ለማሳደግ የሚያስችል እቅድ ይፋ ተደረገ አዲስ አበባ፣ ጥር 20፣ 2007 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ ከተሞች አቅምና ቁጥርን ለማሳደግ የሚያስችል እቅድ ይፋ ተደረገ ። እቅዱ በከተማ ልማትና ቤቶች ኮንስትራክሽንና በአለም ባንክ የስታስቲክስ ኤጀንሲ በጋራ የተሰራ ነው። በሁለተኛው የእድገትና ትርንስፎርሜሽን እቅድ ዘመን ከተሞችን ለኗሪዎች ምቹ ለማድረግ የሚያስችሉ ስራዎች በተጠናከረ መልኩ እንደሚሰሩ ጠቅላይ ሚኒስትር ሃይለማርያም ደሳለኝ  በመድረ ኩ   ተናግረዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ እንዳሉትም ጥናቱ የሌሎች ሀገራት ምርጥ ተሞክሮዎችን ሀገሪቱ እንድታይ ለማድረግ መሞከሩ የሚመሰገን ነው። አክለውም በተለይ በዚህ ወቅት ሀገሪቱ 2ኛውን የእድገትና ትራንስፎርሜሽን እቅድ እያዘጋጀት ባለችበት ወቅት መሆኑ ደግሞ ያላየቻቸው ነገሮች ካሉ እንድታይ ያግዛታል ያሉት። ኢትዮዽያን እንደ አውሮፓውያኑ አቆጣጠር በ2025 መካከለኛ ገቢ ካላቸው ሀገራት ተርታ ለማሰለፍ የሚደረገው ጥረት  ከተሞችን በማሳደግና ቁጥራቸውን በማብዛት መደገፍ እንዳለበት ዛሬ የአለም ባንክ ይፋ ያደረገው ጥናት ይናገራል። የበርካታ የሀገራችን ከተሞች ፈተና የሆነው የመሰረተ ልማት ችግር፤ የሃይልና የመብራት እጥረት፤ ዘመናዊ የደረቅና የፈሳሽ ቆሻሻ አወጋገድ ስርአት መስተካከል እንዳለበት የመኖሪያ ቤትና የስራ እድል ፈጠራው ላይም ሊታሰብበት እንደሚገባ ይጠቁማል። ከዚህ አንጻር የከተሞቹ እድገት ከመምጣቱ በፊትና ከተሞቹን ዝግጁ ከማድረግ አንጻር ምን መሰራት እንዳለበት ጥናቱ የሚጠቁም መሆኑን ነው በአለም ባንክ ከፍተኛ የከተማ ልማት ኤክስፐርት አቶ አበባው አለማየሁ የተናገሩት። ጥናቱ ሀ