Posts

Travel writer, East Africa: ‘The people were kind, humble, proud’

Image
Photo: Tim Hurley  Ethiopia and Kenya “Safari” is one of the few African words to make it into the English language - it means “journey”, and “njema” means “‘good”. My contact in the Irish education charity Camara in Ethiopia wished me “safari njema”. Having flown through the night it was amazing to touch down in Africa for the first time, just as the sun was dawning on a new day. Driving from Addis Ababa Airport towards the city to the hotel, the contrasts were striking: old beaten up blue-and-white taxis, repainted by hand with grainy paint-brush strokes, mixed with a small few shiny new cars on a new main road to the city. There’s a lot of building going on, revealing a city working hard to drive itself into the modern world. Of course, it also has the wonderful all-year-round pleasant heat of a sub-tropical, high-altitude climate, which made for a pleasant change from the rain and sleet I left behind in Ireland. My first trip to one of the schools that Camara works with

የብሔር ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ፕሮፋይል ሊዘጋጅ ነው

Image
በኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኙ ብሔር፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ፕሮፋይል (ገጽ ታሪክ) በ2008 ዓ.ም. ለማዘጋጀት መታቀዱን ምንጮች ገለጹ፡፡ የፕሮፋይል ዝግጅቱ ዋና ዓላማ ለማንነት ጥያቄዎች የመጀመርያ ምላሽ መስጠት የሚያስችል እንደሆነ የገለጹት ምንጮች፣ በኢትዮጵያ ውስጥ ብሔር የቱ እንደሆነ፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች የሚባሉት የትኞቹ እንደሆኑ ለመለየት የሚያስችል እንደሆነ ጠቁመዋል፡፡ ከዚህ በተጨማሪም ለሌሎች ኢኮኖሚያዊና ማኅበራዊ መረጃዎች እንደ ምንጭነት ሊያገለግል እንደሚችልም አስረድተዋል፡፡ የፕሮፋይል ዝግጅቱን ተግባራዊ ለማድረግ የብሔር ብሔረሰቦችና ሕዝቦች መለያ መሥፈርት ተረቆ፣ ለፌዴሬሽን ምክር ቤት በቀጣዩ ዓመት መጀመርያ ላይ እንደሚቀርብና እንደሚፀድቅ ገልጸዋል፡፡ ይህ የመለያ መሥፈርት በአሁኑ ወቅት በዝግጅት ላይ እንደሆነም ምንጮች ተናግረዋል፡፡ ይኼንን ተከትሎም የፌዴሬሽን ምክር ቤት የፕሮፋይል ዝግጅቱን በበላይነት የሚመራ ቦርድና ጽሕፈት ቤት ያቋቁማል ተብሎ ይጠበቃል፡፡ የሚቋቋመው ቦርድና ጽሕፈት ቤት በፌዴሬሽን ምክር ቤት በሚፀድቀው የመለያ መሥፈርት መሠረት የብሔር፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦችን ፕሮፋይል የሚያጠና ኩባንያ በጨረታ እንደሚቀጠር ለማወቅ ተችሏል፡፡ በሥራ ላይ የሚገኘው ሕገ መንግሥት ከመፅደቁ ከሃያ ዓመት በፊት በሽግግር መንግሥቱ ፀድቆ የነበረው ብሔራዊ ክልላዊ የሽግግር መስተዳድሮች ማቋቋሚያ አዋጅ በሚሰጠው ትርጓሜ መሠረት ‹‹ብሔር›› ወይም ‹‹ብሔረሰብ›› ማለት በአንድ ኩታ ገጠም መልክዓ ምድር የሚኖር፣ አንድ የመግባቢያ ቋንቋና የአንድነት ሥነ ልቦና ያለው ሕዝብ ማለት እንደሆነ ይገልጻል፡፡ በማስከተልም በኢትዮጵያ ውስጥ 64 ብሔር ብሔረሰቦችና ሕዝቦች መኖራቸውን ያስቀምጣል፡፡ በ1987 ዓ.ም. ፀድቆ ሥራ ላይ በዋለው የኢ

The bio-fuel start-up that sells cooking gas by the rucksack

Image
Inside a large ramshackle shed a struck match is held to the end of a metal pipe, and a faint blue flame springs into life. Zenebech Alemayehu smiles, puts her finger tips to her lips, then towards the flame, a symbolic kiss for her new biogas business. A single mother with a nine-year-old son to look after, Ms Zenebech, 32, recently bought a local franchise from a company called B-Energy, which aims to provide households across Ethiopia with cheap, portable biogas for cooking. The metal pipe leading into Ms Zenebech's shed comes from a 5m (16ft) long plastic tank, which is a sealed compost bag or "digester". Read more at: BBC

Ethiopia: ERA Revokes Keangnam’s Award for Meki-Zeway Expressway

Image
The Ethiopian Roads Authority (ERA) has revoked the award given to Keangnam Enterprises Limited and has issued a re-bid for Meki- Zeway section of the Modjo- Hawassa Expressway project. The cancellation comes after a warning from the Export- Import Bank of Korea, the entity financing the road project. The project is worth USD 100 million, will be only open for bidding by Korean construction companies, according of the bid announcement published on the Ethiopian Herald on August 5. Lately, the Export- Import Bank of Korea evaluated Keangnam’s capacity in Ethiopia and suggested that ERA cancels the agreement. It was in February 2015 that ERA announced it had selected Keangnam to construct the 37 kilometer road. The road was expected to begin this budget year. Keangnam Enterprises is under investigation on suspicion of embezzlement in its country, South Korea. It allegedly misappropriated USD nine million out of the USD 31 million it received from overseas projects, which were mostly fund

Hacking Team ignored reported abuses of its technology in Ethiopia

By:  Big News Network.com This statement was originally published on hrw.org on 13 August 2015.  The Italian spyware firm Hacking Team took no effective action to investigate or stop reported abuses of its technology by the Ethiopian government against dissidents, Human Rights Watch said today. A comprehensive review of internal company emails leaked in July 2015 reveals that the company continued to train Ethiopian intelligence agents to hack into computers and negotiated additional contracts despite multiple reports that its services were being used to repress government critics and other independent voices.  The Italian government should investigate Hacking Team practices in Ethiopia and elsewhere with a view toward restricting sales of surveillance technology likely to facilitate human rights abuses, Human Rights Watch said. "The Hacking Team emails show that the company's training and technology in Ethiopia directly contributed to human rights violations," said Cynth

How Real is the Ethiopia Rising Narrative

Image
If you ask "Is Ethiopia rising?" the answer will most likely depend on who you are asking . If you ask a regular follower of the country's public media outlets, the answer will be an astounding yes! The same question posed to someone who gets his reports from the independent media and social media activists, will elicit a flagrantly different response, something to the effect that the country is not making any tangible progress and that it is rather engaging in huge infrastructural projects to camouflage and mask the underlying poverty. Read more:  https://www.google.com/url?rct=j&sa=t&url=http://www.huffingtonpost.com/dawit-ayele-haylemariam/how-real-is-the-ethiopia-_b_7985180.html&ct=ga&cd=CAEYACoUMTc3Mjc5OTY0MjYwMTQwMTAyNTUyGjIyYzhkMDcyMWEwOWM0YjI6Y29tOmVuOlVT&usg=AFQjCNHJhb8MgFo2bne1RxYQEjkX43TOhw

ሀዋሳ 5ኛውን የመላ ኢትዮጵያ ጨዋታዎች ታዘጋጃለች

Image
ግንባታው እየተጠናቀቀ ያለውና 40 ሺ ሰዎችን መያዝ የሚችለው የሀዋሳ ስታዲየም የውድድሩ ድምቀት እንደሚሆን ይጠበቃል፤ 8 ኛው የፌዴራል ስፖርት ምክር ቤት መደበኛ ጉባኤ ከትናንት በስቲያ በተጠናቀቀበት ወቅት በ 2008 ዓም የሚካሄደውን የ 5 ኛውን መላ ኢትዮጵያ ጨዋታዎች እቅድ ሰነድ አጽድቋል። ውድድሩን የሀዋሳ ከተማ ታስተናግዳለች። ጉባኤው ሰነዱን ያጸደቀው ከትናንት በስቲያ በተናቀቀበት ወቅት ነው። በ 1999 ዓም የተጀመረውና ሁሉንም ክልሎች ባሳተፈ መልኩ የሚካሄደው የመላ አፍሪካ ጨዋታዎች የኦሎምፒክን ጽንሰ ሃሳብን ይከተላል። በየሁለት ዓመቱ የሚዘጋጀው ይህ ውድድር ብዛት ባለው የስፖርት ዓይነት ብዛት ያላቸውን ስፖርተኞች በማሳተፍም ይታወቃል። በ 2008 ዓ . ም የሚካሄደው የ 5 ኛው መላ ኢትዮጵያ ጨዋታም በደቡብ ብሄር ብሄረሰቦችና ህዝቦች ክልል በሃዋሳ ከተማ የሚዘጋጅ ይሆናል። የጨዋታው እቅድ ሰነድም በፌዴራል ስፖርት ኮሚሽን የስፖርት ተሳትፎና ውድድር ፌስቲቫል ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ተስፋዬ በቀለ ቀርቧል። በዕቅዱም ላይ በሃዋሳ ከተማ በሚዘጋጀው ውድድር ተጫዋቾችን፣ አሰልጣኞችን፣ የቡድን መሪዎችንና ሌሎችንም ጨምሮ 4 ሺ 150 የሚሆኑ የልኡካን ቡድን አባላት ይሳተፉበታል ተብሎ ይጠበቃል። በዚህም መሰረት ከጥር 1 እስከ መጋቢት 30 ቀን 2008 ዓ . ም ድረስ ክልሎች ዝግጅታቸውንና የተጫዋቾች መረጣቸውን እንደሚጨርሱ በእቅዱ ላይ ተገልጿል። በዚህም መሰረት የክልሉ መንግስት ባለፈው ዓመት አዘጋጅ ከነበረው የኦሮሚያ ክልል መልካም ተሞክሮዎችን እንዳገኘ ተገልጿል። ክልሉ ለውድድሩ ማካሄጃ የሚያውላቸው የስፖርት ማዘውተሪያ ስፍራዎች ዝግጅት ከወዲሁ ተጀምሯል። አዲሱ የሃዋሳ ከተማ ስታዲየም፣ የደቡብ ክልል ፖሊስ ሜዳ እንዲሁም

ጉዞ ወደ ጥበበኞቹ አገር

Image
በዘንድሮው በዓል አዛውንቶች ( አያንቱዎች ) የበዓሉ ድምቀት ሆነው ሰንብተዋል፤ በአንድ አገር ውስጥ ማህበረሰባዊ የተቋም ሽግግር እንዲመጣ፣ የህዝቦች የጋራ እሴት እንዲጎለብት እና የትውልድ ቅብብሎሽ መኖር መሰረታዊ ስለመሆኑ የሚያጠያይቅ አይደለም። ሀገር ያለ ሰው አይደምቅም። ሰውም ያለ ሀገር አይፈጠርም። ለሀገር ዘመን ተሻጋሪ ድርና ማጉ ህዝብ ነው። የአንድ ህዝብ ታሪክ መሰረቱ የተከታታይ ትውልዶች ሥራ ነው። እያንዳንዱ ትውልድ ማህበራዊ አንድነቱንና አብሮ የመኖር ህልውናው አረጋግጦ ለሚቀጥለው ትውልድ የሚያስተላልፈው እሴት የዛ ህዝብ የማንነት መገለጫ ነው። የአንድ ህዝብ አገር በቀል እውቀት፣ ልምድ፣ ትውፊታዊ እምነት፣ ወግና ስርዓት፣ ያለፉትን ተከታታይ ትውልዶች ከዛሬው ከወደፊቱ ትውልዶች ጋር የሚያገናኝ፣ የሚያስተዋውቅና የሚያስተሳስር ሰንሰለት ነው። ያ ህዝብ የራሱን የኑሮ ዘይቤ በመደንገግና በመቅረፅ ሥርዓት ባለው መልኩ ህይወቱን ለመምራት ያደረጋቸው የለውጥ ሂደቶች የስብዕናው መገለጫዎችም ሆነው ይስተዋላሉ። ጉዞአችን በደቡብ ምስራቅ አቅጣጫ ነው። የሲዳማ ህዝብ በደቡብ ክልል ከሚገኙ ብሄር ብሄረሰቦች ህዝቦች መካከል አንዱ ነው። ዞኑ በሰሜን ምስራቅና በደቡብ ምስራቅ ኦሮሚያ ክልል እንዲሁም በስተምዕራብ የወላይታ ዞን ያዋስኑታል። የሲዳማ ህዝብ የራሱ የሆነ ቋንቋ ፣ የዘመን አቆጣጠር፣ ባህል፣ ስርዓት፣ ትውፊት፣ ወግና ሥርዓት ያለው ነው። ቋንቋው ሲዳምኛ ነው። የሲዳማ ብሄር የማንነቱ መለያና መገለጫ የሆኑ የበርካታ ባህላዊ ፣ታሪካዊና ማህበራዊ የአኗኗር ዘይቤ እሴቶች ባለቤት ነው። ከእነዚህ መካከል የፊቼ ጨምበላላ በዓል ዋና እና ቀዳሚው ከሆኑ

ለድርቅ አደጋ በተጋለጡ አንዳንድ አካባቢዎች ዝናብ መዝነብ ጀምሯል

Image
በሰኔና ሐምሌ ዝናብ ባልዘነበባቸውና ለድርቅ አደጋ በተጋለጡ አፋርና ወሎ እንዲሁም ሃረርና ድሬደዋ አካባቢ ሰሞኑን ዝናብ መዝነብ እንደጀመረ ምንጮቻችን ገልፀዋል፡፡ በድርቅ አደጋ በቀን እስከ 100 የቤት እንስሳት እየሞቱ በነበረበት የአፋር ክልል በአሁን ወቅት አስቸኳይ እርዳታና ድጋፍ እየተደረገ መሆኑን የጠቆሙት ምንጮቹ፤ በተለይ ከሎጊያ እስከ ክልሉ ዋና መቀመጫ ሠመራና አካባቢው ተደጋጋሚ ዝናብ እንደዘነበ ተናግረዋል፡፡ ድርቅ ተከስቶባቸው ከነበሩ ቦታዎች አንዱ የድሬደዋና ሀረር ቆላማ አካባቢ ከባለፈው ሠኞ ጀምሮ መጠነኛ ዝናብ እየዘነበ ሲሆን በድሬደዋ ከተማ ጠንከር ያለ ዝናብ መዝነቡን ለማወቅ ተችሏል፡፡ በድሬደዋ ገጠራማ አካባቢዎች ግን አሁንም የዝናቡ ሁኔታ የሚጠበቀውን ያህል አለመሆኑን ምንጮች ለአዲስ አድማስ ጠቁመዋል፡፡ ከሰሜኑ የአገሪቱ ክፍሎች አንዱ በሆነውና ከፍተኛ የድርቅ ስጋት አንዣቦበት የነበረው ከሸዋሮቢት እስከ ወሎ ባለው መስመር በሣምንቱ ተደጋጋሚ ዝናብ መዝነቡን በአካባቢው የሚገኙ ምንጮች ጠቁመዋል፡፡ በምስራቅ ስምጥ ሸለቆ አካባቢ ተብሎ በሚታወቀው ከአዳማ እስከ መተሃራ ባለው አካባቢም በሳምንቱ የሚጠበቀውን ያህል ባይሆንም ዝናብ መዝነብ መቻሉን በአካባቢው የሚመላለሱ ምንጮቻችን ጠቁመዋል፡፡ የብሄራዊ ሜትሪዎሎጂ አገልግሎት ማክሰኞ በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ፤ በሰኔና በሐምሌ ወር በሰሜን ምስራቅ፣ በመካከለኛው እንዲሁም በመካከለኛው ምስራቅ ስምጥ ሸለቆ አካባቢዎችና በምስራቁ የሀገሪቱ ክፍሎች ከመደበኛ በታች ዝናብ መዝነቡን ጠቅሶ በነሐሴ ወር በነዚህ አካባቢዎች የዝናቡ መጠን ሊጨምር እንደሚችል ተንብይዋል፡፡ በዘንድሮ ክረምት የተፈጠረው የዝናብ እጥረት

ሂዩማን ራይትስ ዎች ለኢትዮጵያ የመረጃ ጠለፋ ቴክኖሎጂ ሸጧል ያለውን ተቋም ከሰሰ

Image
ተቋሙ ከኢትዮጵያ ጋር መስራቴን  ሙሉ ለሙሉ አቋርጫለሁ ብሏል አለማቀፉ የሰብዓዊ መብቶች ተሟጋች ሂዩማን ራይትስ ዎች ለኢትዮጵያ የመረጃ ጠለፋ ቴክኖሎጂዎችን ሸጧል፤ ለደህንነት ባለሙያዎች ስልጠና በመስጠት የዜጎች መብቶች እንዲጣሱ እገዛ አድርጓል ያለውን “ሃኪንግ ቲም” የተባለ የጣሊያን ተቋም በጉዳዩ ዙሪያ በቂ ምላሽ አልሰጠም፣ የመብቶች ጥሰቶችን ለማስቆምም እርምጃ አልወሰደም ሲል ከሰሰ፡፡ ሃኪንግ ቲም ለተለያዩ አገራት መንግስታት የመረጃ መጥለፊያ ቴክኖሎጂዎችን በመሸጥና ለባለሙያዎች ስልጠና በመስጠት፣ መንግስታት የዜጎችን ሰብአዊ መብቶች እንዲጥሱ እገዛ ያደርጋል ያለው ሂዩማን ራይትስ ዎች፣ በኢትዮጵያ ሲከናወን የቆየውን የመረጃ ጠለፋና የመብቶች ጥሰት በተመለከተ ምላሽ እንዲሰጠው ቢጠይቅም በቂ ምላሽ ሊሰጠው እንዳልቻለ ከትናንት በስቲያ ባወጣው መግለጫ አስታውቋል፡፡ ተቋሙ ጉዳዩን በተመለከተ ምርመራ ለማድረግም ሆነ የኢትዮጵያ መንግስት ቴክኖሎጂውን በመጠቀም በዜጎቹ ላይ የሚያደርሰውን የመብቶች ጥሰት ለማስቆም ምንም አይነት ተጨባጭ እርምጃ አልወሰደም ሲል የከሰሰው ሂዩማን ራይትስ ዎች፣ ሃኪንግ ቲም ለኢትዮጵያ የደህንነት ባለሙያዎች የግለሰቦችን ኮምፒውተሮች ሰብረው መግባት የሚችሉበትን ስልጠና መስጠቱን እንደቀጠለና ቀጣይ ስምምነቶችን ለማድረግ እንቅስቃሴ ጀምሮ እንደነበር የሚያረጋግጡ መረጃዎችን በሃምሌ ወር እንዳገኘ አስታውቋል፡፡ ሃኪንግ ቲም ለኢትዮጵያ መንግስት የሸጣቸው የመረጃ መጥለፊያ ቴክኖሎጂዎች ከቫይረስ መከላከያ ፕሮግራሞች አቅም በላይ እንደሆኑና በቀላሉ ወደ ግለሰቦች ኮምፒውተሮች በመግባት መረጃዎችን እንደሚወስዱ የጠቆመው ሂዩማን ራይትስ ዎች፣ ከተቋሙ ኢሜይል አፈትልከው የወጡ መረጃዎችም ተቋሙ በሚያዝያ ወር ከኢትዮጵያ መንግስት ጋር

Sidama

Image
  Sidamigobba, or Sidama country, extends along the Great Rift Valley from Lake Hawassa in the north to the town of Dilla in the south and from Mount Garamba in the east to the Bilaatte River in the west. The Sidama are one of the original ... Read more at: Link  

የአየር ፀባይ መዛባት ያስከተለው ሥጋት

Image
የክረምቱ ዝናብ መዝነብ በሚገባው መጠንና ጊዜውን ጠብቆ እየዘነበ ባለመሆኑ፣ በተለያዩ የአገሪቱ ክፍሎች ላይ ሥጋት አንዣቧል፡፡ ይህ የዝናብ እጥረት የተከሰተው የአየር ፀባይ ለውጥ ከሚያስከትሉት የንፋስ ዓይነቶች አንዱ የሆነው ኤልኒኖ በመከሰቱ መሆኑን ብሔራዊ ሚቲዎሮሎጂ ኤጀንሲ አስታውቋል፡፡ የዝናብ እጥረቱ በተለይም በምዕራብ ትግራይ፣ በአማራ፣ በደቡብ ኦሮሚያ፣ በአፋርና በሶማሌ ክልሎች መከሰቱ እየተነገረ ነው፡፡ በዚህም ሳቢያ በተለያዩ አካባቢዎች ያሉ አርሶ አደሮች የዘሩት ፍሬ ሳይዝ ከመቅረቱም በላይ፣ በአንዳንድ አካባቢዎች ከብቶች እየሞቱ መሆኑም ታውቋል፡፡ በምሥሉ ላይ በኦሮሚያ ክልል በአርሲ ዞን ዶዶታ ወረዳ የአንድ አርሶ አደር ቤተሰቦች የዘሩት ስንዴ በዝናብ እጥረት ምክንያት በመበላሸቱ ሽንኩርት ሲተክሉበት ይታያል፡፡  በዝናብ እጥረቱ ሳቢያ የተጋረጠውን ሥጋት የሚያስነብበውን የዳዊት ታዬ ዘገባ ለመመልከት እዚህ ጋር ይጫኑ ወይም በ ቢዝነስ እና ኢኮኖሚ ገጽ ላይ ይመልከቱ፡፡

የሀዋሳ ከተማ ምክር ቤት ከአንድ ቢሊዮን ብር የሚበልጥ በጀት አጸደቀ

Image
ጠንካራ የልማት ሰራዊት በመፍጠር የህብረተሰቡን ማህበራዊና የኢኮኖሚ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ የምክር ቤት አባላት በትኩረት ሊሰሩ እንደሚገባ የሀዋሳ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አሳሰቡ። ምክር ቤቱ ለ2008 የበጀት ዓመት ከ1 ነጥብ 4 ቢሊዮን ብር በላይ በጀት አፅድቋል። የከተማውን የበጀት ዓመት አፈጻጸም ለምክር ቤቱ ባቀረቡበት ወቅት ከንቲባው አቶ ዮናስ ዮሴፍ እንደተናገሩት ባለፉት ሁለት አስርት ዓመታት የህብረተሰቡን ማህበራዊና ኢኮኖሚ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ አመራሩ፣መላው ህዝብና ባለድርሻ አካላት ባደረጉት የተቀናጀ ጥረት አበረታታች ውጤት ተመዝግቧል። በተጠናቀቀው በጀት ዓመት ብቻ በኮንስትራክሽን፣ በከተማ ግብርና፣ በማኑፋክቸሪንግ፣ በንግድና አገልግሎት ዘርፍ ከ54 ሺህ ለሚበልጡ ዜጎች ቋሚና ጊዜያዊ የስራ እድል መፈጠሩን ገልጸዋል። በከተማው ከ275ሺህ ካሬ ሜትር የሚበልጥ የመሸጫና የማምረቻ ቦታ አዘጋጅቶ ማቅረቡን ገልጸው አቅማቸውን ለማጎልበትም የአደረጃጀት ፣የተስማሚ ቴክኖሎጂና የመረጃ አገልግሎት ድጋፍ መደረጉን አስታውቀዋል። በተቀናጀ ጥረት ከ320 ሚሊዮን ብር የሚበልጥ የገበያ ትስስር መፈጠሩን አስታውቀው ይህም ማህበራት ምርትና አገልግሎታቸውን በወቅቱ ለገበያ እንዲያቀርቡ ማስቻሉን ገልፀዋል። የከተማውን ንጹህ የመጠጥ ውሃ አቅርቦት ለማሻሻልና ተደራሽነቱን ለማሳደግ ከክልሉ መንግስት፣ከከተማው አስተዳደርና ከዓለም ባንክ በተገኘ ከ184 ሚሊዮን ብር የሚበልጥ ወጪ በመካሄድ ያለው የውሃ ተቋም ግንባታ ከ80 በመቶ በላይ መጠናቀቁን አስታውቀዋል። ምክር ቤቱ ለ2008 በጀት ዓመት እቅድ ማስፈፀሚያ ካጸደቀው በጀት አንድ ቢሊዮን ብር ከአስተዳደሩ የውስጥ ገቢ የሚሸፈን ቀሪው ከክልሉ መንግስትና ከዓለም ባንክ የሚገኝ ነው ብለዋል። ምንጭ፦ ኢዜአ

Sidama Signs Nigerian Ledum August 14, 2015

Image
Yirgalem based club Sidama Bunna signed Jimma Aba Bunna’s Nigerian striker Bari Ledum for undisclosed fee. Bari is currently with Jimma Aba Bunna taking part on the Ethiopian National League tourney in Dire Dawa. He will join Sidama after the conclusion of the National League tourney. The ex-Welkitae Kenema forward scored 3 goals in the tourney thus far. He penned a 2 years contract with Coach Zelalem Shiferaw’s Sidama Bunna. The signing of Bari will strengthen Sidama’s front line that already possess vetran Ethiopian striker Andualem Nigusse and Kenyan former Kidus Giorgis striker Erick Muranda. The move came after Bari scored the winner in Jimma Aba Bunna’s win over Suluta Kenema. In an exclusive interview with Soccer Ethiopia prior to the move Bari said, “There are some Premier League clubs that wanted my service. My coach told me that there were some coaches who approached him to inquiry about me. For now I am concentrating helping Jimma Aba Bunna to achieve promotion.” After the

Ethiopia Sidama Hunkute

Image
Hunkute is a coop comprised of nearly 2,000 farmers who deliver their cherries to two washing station in the south part of the Wonsho District in Sidama, Ethiopia. A small group of highly-trained cuppers evaluate every batch of coffee produced in the country, maintaining the caliber of the area’s prized coffee. With such ideal growing conditions and commitment to quality, it is no wonder that Hunkute is a long standing favorite of our sourcing team. Pouring over this coffee we imagine ourselves, paint brush in hand, covering a sheet of textured paper in gouache. Not to be confused with watercolors’ diluted washes and transparent streaks, gouache pigments build up color to capture the blush of sun-ripened stone fruit, the matte shell of green beans or even the desert-cracked melon rind with depth and delicacy. We set down our brush, pick up our mug and if we could paint as well as this coffee tastes, we would frame it, too. https://bluebottlecoffee.com/releases/ethiopia-sidama-hunk

Cattle Dying as Seasonal Rains Fail in Parts of Ethiopia

Image
Seasonal rains have failed to materialize in some parts of  Ethiopia , causing deaths of many cattle and other animals, officials and residents said on Monday. While the government is not calling the situation in parts of northern, northeastern and eastern Ethiopia a drought, the impact is taking a toll. Adamu Kebede, a truck driver, told The Associated Press he has seen hundreds of cattle lying dead along the main road that stretches from the Addis Ababa to the Afar Region's capital, Semera. He said he has also seen dozens of trucks unloading emergency food aid. The government said it is stockpiling food to prevent a shortage. "The government has enough food stock and it is assisting farmers to continue their farming practices with improved seed items and drought-resistant crops," Wondimu Filate, a spokesman for the Agriculture Ministry, told AP. Impacts of climate change often weigh heavily on Ethiopia's smallholder farmers. Rain-fed agriculture is th

Meseret Nuna (Shiqo) - Lemiso New Ethiopian Music 2015 (Official Video)

Image

የወሩ ፎቶ

Image
Attendants of the Annual Fiche-Chambalala celebration in Hawassa (Photo: Awramba Times) ምንጭ፦ ኣራምባ ታይምስ

Development of SSR markers and genetic diversity analysis in enset (Ensete ventricosum (Welw.) Cheesman), an orphan food security crop from Southern Ethiopia

Image
Abstract Background Enset ( Ensete ventricosum (Welw.) Cheesman; Musaceae) is a multipurpose drought-tolerant food security crop with high conservation and improvement concern in Ethiopia, where it supplements the human calorie requirements of around 20 million people. The crop also has an enormous potential in other regions of Sub-Saharan Africa, where it is known only as a wild plant. Despite its potential, genetic and genomic studies supporting breeding programs and conservation efforts are very limited. Molecular methods would substantially improve current conventional approaches. Here we report the development of the first set of SSR markers from enset, their cross-transferability to Musa spp., and their application in genetic diversity, relationship and structure assessments in wild and cultivated enset germplasm. Results SSR markers specific to E. ventricosum were developed through

Ethiopia's July inflation rises to 11.9 pct year-on-year

Image
  ADDIS ABABA Aug 4 (Reuters) - Ethiopia's inflation rose to 11.9 percent year-on-year in July from 10.4 the previous month, owing to a rise in both food and non-food prices, the statistics office said on Tuesday. The Central Statistics Agency said food price inflation increased to 13.9 percent from 12.4 percent in June, thanks largely to a rise in the prices of items such as meat, fruits, vegetables and cereals. The non-food inflation rate rose to 9.7 percent in July from 8.2 percent the previous month.

Opinion Glimmer of Hope in World Cup and Chan Qualifiers

by allAfrica.com It seems the chance of the Ethiopian National Football Team to reach the group stage in the World Cup qualifiers is highly likely, the national football fans suggested. Ethiopia will meet first Sao Tome e Principe in World Cup qualifier in mid-October. A win in the home and away match will give the national side to face Congo in the second round. Fifty-three African countries were in the draw made in Russia's city of St. Petersburg a couple of weeks earlier. The only country out of the draw was Zimbabwe following their FIFA expulsion for failing to pay a former coach. The format of the World Cup qualifiers also helps the national side to progress up to the decisive stage. Just look at the format: the winners in the first round advance to the second round, where they will play a two-legged play off, before the 20 second round winners go into five groups of four, with the winners of that group stage qualifying for the 2018 World Cup in Russia.

Ethiopia: Aid Is Not the Best Way to Finance Sustainable Development - Dr. Fisseha-Tsion

Image
Interview Recently, The Ethiopian Herald caught up with Prof. Dr. Fisseha-Tsion Menghistu to get his insights on issues dealt at the 3rd International conference on Finance for Development (FfD). Prof. Dr. Fisseha-Tsion Menghistu has academic credential and 46 years working experience in the field of taxation and investment. He has served his country at various levels including, adviser to Ministry of Finance during the imperial regime, lecturer at Mekelle and Addis Ababa University, and up until recently he has worked as Vice President for Planning, Development and External Relations, at International Leadership Institute (ILI). Hereunder follows the first part of the interview. Read more at allafrica.com

የደቡብ ክልል አዲሱን ምክር ቤት መሠረተ

Image
Source: www.ethiopianreporter.com Bodi New Year or Ka'el ceremony Photo @ www.google.de ባለፈው ግንቦት ወር ከተካሄደው ጠቅላላ ምርጫ በኋላ የደቡብ ክልል ለቀጣይ አምስት ዓመት የሚቆየውን የክልሉን መንግሥት የምሥረታ ጉባዔ አካሄደ፡፡ አዲሱ ምክር ቤትም ተመሠረተ፡፡ በግንቦቱ ምርጫ በክልሉ የተካሄደው የክልል ምክር ቤቱንም ሆነ የተወካዮች ምክር ቤትን ምርጫን ደኢሕዴን/ኢሕኢዴግ ሙሉ በመሉ ማሸነፉ በኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ መገለጹ የሚታወስ ሲሆን፣ በዚህም መሠረት አምስተኛው ዙር የክልሉ የመጀመርያ ጉባዔ ተካሂዷል፡፡ በምክር ቤቱ መተዳደርያ ደንብ መሠረት ለክልሉ ዋና አፈ ጉባዔነት ወ/ሮ ሕይወት ኃይሉን በድጋሚ መርጧል፡፡ በተያያዘም ምክር ቤቱ በፍትሕ ቢሮ የቀረበለትን የሥነ ምግባር ደንብ ጥሰት በማዳመጥ በቀረበለት ሪፖርት መሠረት ሁለት የሸካ ዞን ከፍተኛ አመራር አባላት ያለመከሰስ መብት ማንሳቱን ምንጮች ለሪፖርተር ጠቁመዋል፡፡ ነገር ግን ያለመከሰስ መብታቸው ተነስቷል የተባሉት የሁለቱን ሹሞች ማንነትና ተገኘባቸው የተባለውን የሥነ ምግባር ጥሰት ምንጮች ከመግለጽ ተቆጥበዋል፡፡ የክልሉን የሥራ አስፈጻሚዎች በተመለከተ አዲሱ ምክር ቤት በመስከረም ወር  የምርጫ ሥነ ሥርዓት እንደሚያደርግ ለማወቅ ተችሏል፡፡ ደኢሕዴንን ጨምሮ አራቱም የገዥው ፓርቲ አባላት በመስከረም ወር የራሳቸውን ጠቅላላ ጉባዔ የሚያካሂዱ ሲሆን፣ ፓርቲዎቻቸውን የሚያስተዳድሩ ሥራ አስፈጻሚዎችንና የማዕከላዊ ኮሚቴ አባሎቻቸውን እንደሚመርጡም ይጠበቃል፡፡ በተጨማሪም በኢሕአዴግ ምክር ቤት የሚወከሉ 45 ሥራ አስፈጻሚዎችንና ዘጠኝ የማዕከላዊ ኮሚቴ ተወካዮች እንደሚመረጡም ይጠበቃል፡፡ እናት

An Ethiopian court jailed Muslim leaders, activists to lengthy terms

Image
An Ethiopian court jailed Muslim leaders, activists to lengthy terms

This documentary from Hugh Jackman will have you rethinking your morning coffee

Image
By: www.businessinsider.com   You might have heard or seen the term “fair trade” when buying your coffee. Fair trade coffee provides coffee growers, most of whom live in developing countries, with fairer wages that can help lift them out of poverty. Hugh Jackman journeyed to Ethiopia in 2009 as an ambassador for World Vision Australia, a humanitarian organisation, to see first hand how fair trade coffee makes a difference to both local growers and the environment. A film crew tagged along and filmed his experience for the recent documentary Jackman wanted to see how hard life can be for farmers, some of whom struggle to get enough food. Once he reaches Ethiopia he meets up with a 27 year old farmer named Dukale. He aims to try and help Dukale, and farmers like him, to lift themselves out of poverty. “It’s not the way things are meant to be. And it’s not the way things have to be,” Jackman says in the film’s trailer. One of the best way to help these farmers is to