Posts

Sidaamu_Fidalla1

Image

ቦርዱ በአቶ ትዕግስቱ ለሚመራው የአንድነት ፓርቲ እና በአቶ አበባው ለሚመራው መኢአድ ፓርቲ ዕውቅና ሰጠ

አዲስ አበባ፣ ጥር 21፣ 2007 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ ጽህፈት ቤት በአመራር ውዝግብ ውስጥ በነበሩት አንድነት ለፍትህ እና ለዴሞክራሲ ፓርቲና በመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት (መኢአድ) ዙሪያ ውሳኔ አሳለፈ። አንድነትን በተመለከተ አቶ ትዕግስቱ አወሎ የፓርቲው ህጋዊ ሊቀመንበር ናቸው ብሏል። በመኢአድ በኩል ለአቶ አበባው መሃሪ የፓርቲው የህጋዊ ፕሬዚዳንትነት ዕውቅናም ሰጥቷል። አንድነትም ሆነ መኢአድ ቦርዱ ዕውቅና በሰጣቸው መሪዎች እየተመሩ በምርጫው መሳተፍ እንደሚችሉም ነው የተወሰነው። መግለጫውን የሰጡት የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ ዋና ፀሃፊ አቶ ነጋ ዱፌሳ ቦርዱ ለሁለት የተከፈሉትን የሁለቱንም ፓርቲዎች አመራር ችግራቸውን ለመፍታት የተሰጣቸውን ጊዜ ለመጠቀም ያከናወኗቸውን ተግባራት በጥልቀት መመርመሩንም ተናግረዋል። ቀደም ሲል የብሄራዊ ምርጫ ቦርድ አንድነትና መኢአድ በውስጣቸው የተከሰተውን ችግር ፈትተው እንዲመጡ የ14 ቀናት ጊዜ ሰጥቶ የነበር ሲሆን፥ ቦርዱ የጊዜውን መጠናቀቅ ተከትሎ በቀጣዮቹ ሁለት ቀናት የመጨረሻ ውሳኔ ለማሳለፍ በዛሬው ዕለት ቀጠሮ መያዙ ይታወሳል። በአቶ በላይ ፈቃዱ የሚመራው አንድነት የምወያየውም ሆነ የማካሂደው ጠቅላላ ጉባኤ የለም በማለት ባለፈው አርብ በሰጠው መግለጫ ሲያስታወቅ፣ በአቶ ትዕግስቱ አወሉ የሚመራው የአንድነት ቡድን ደግሞ ቅዳሜ እለት ባካሄደው ጉባኤ ፕሬዝዳንትና ምክትል ፕሬዝዳንቱን ጨምሮ ሌሎች አመራሮቹን መምረጡም አይዘነጋም።

Pied Kingfisher (Ceryle rudis) at Hawassa Fish Market

Image
Recorded  7 January 2015 Added to IB  2 days 20 hours   ago Author MatzePutze Locality  Hawassa Fish Market ,   Hawassa ,   Awassa Lake ,   SNNP Region , Ethiopia Photo:  MatzePutze More photo here

SOS Children of Ethiopia: a new kindergarten in Hawassa

Image
The SOS Village Hawassa built a new kindergarten, open to the surrounding community. The creation of the preschool educational institution contributes to the efforts of the country to develop a quality education system. The former SOS Kindergarten Hawassa was housed in dilapidated classrooms in the local primary school.  In addition, equipment and playgrounds were used primarily by students of primary school. Read more at www.sosve.org

Sidama

Image
La región Sidama está rodeada por el Estado de Oromia y el país Wolayata. Su capital es la ciudad de Awassa. Su actividad económica principal es el la agricultura, siendo la principal región productora de café de toda Etiopía. La producción del café supone para el país más del 50% de la entrada de divisas del extranjero. Su organización social ha cambiado mucho durante los últimos años,debido a los cambios en la educación y la relación con los otros pueblos. Source: endoethiopia.com

Sidama Bunna vs Woldia

Image
January 31, 2015. 4:00 pm. Venue Information. Addis Ababa Stadium

Sidama is among the targeted regions for sweet potatoes production under SeFaMaCo

Image
The four-year initiative dubbed ‘SeFaMaCo,’ short for ‘Seed-Farmer-Markets Consumer,’ funded by Bill and Melinda Gates Foundation, will be implemented by the Farm Concern International (FCI) which also works in three countries. A PROGRAMME aiming to assist banana and sweet potato growers in Tanzania, Uganda and Ethiopia in securing reliable markets was launched here, targeting to benefit nearly 100,000 families in Tanzania alone. Speaking at the official launch of the project, the SeFaMaCo programme manager, Mr Winston Mwombeki, said that the project is geared to boost production of the two crops in the targeted areas, adding that the programme will benefit a total of 94,000 households or about 500,000 people between them. According to Mwombeki, the targeted regions for sweet potatoes under SeFaMaCo include Kagera, Mwanza, Morogoro and Zanzibar, while in Uganda the project will be implemented in Kamuli, Soroti, Gulu and Lira. In Ethiopia SeFaMaCo will make scene in Wolaita, S

USAID Suspends New Contracts to Nonprofit for ‘Serious Misconduct’

Image
A government contractor that has received more than $2.5 billion for humanitarian and infrastructure work in Iraq and Afghanistan has been suspended from receiving federal funding from the U.S. Agency for International Development (USAID) due to “serious misconduct.” The USAID announced the suspension on Monday, less than a week after awarding a $10.5 million contract to International Relief and Development (IRD), a nonprofit based in Arlington, Virginia, for infrastructure and sanitation projects in Afghanistan. “Today, the U.S. Agency for International Development (USAID) suspended the contractor International Relief and Development (IRD) from receiving U.S. Government awards,” the  statement  read. “The Agency’s review revealed serious misconduct in IRD’s performance, management, internal controls and present responsibility.” “USAID has a zero tolerance policy for mismanagement of American taxpayer funds and will take every measure at our disposal to recover these fund

Pellicani sul Lago Hawassa

Image
Foto da    Giuseppe D'amico

"Sidamo means kiss in the native language of our children, who were born in the Ethiopian region of Sidama"

Image
WEDNESDAY, 28 JANUARY 2015 Sport quote us.   Not a basketball court or a football field or in a pool. The meeting point to start this route is  the "Olympic stadium bowls"  as defined ironically the host of DIY  you already do, Catalonia Television and neighbor Guinardó. When Rafael Vives (Cala Bona, Son Servera, Mallorca, 1966) came to the neighborhood where he has lived for almost fifteen years, next Guinardó Recovering But as municipal facilities and equipped with two bars with terrace, which is the Petanque also  "had a basketball court,"  he recalls.   But when the urban renewal of the area's ancestral house of Horta-Guinardó,  "I guess they had retired to devote his time to claim a space for practice petanque, and that is why it has filled all this land for petanquers esplanade "exposes  the neighbor who comes to your appointment accompanied by a  dog." It's a rabbit dog Andalusian we found abandoned Vila Round (Alt Camp), th

በመጪው እሁድ ሃዋሳ ከነማ ደደቢትን ይገጥማል

የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የ2007 ግማሽ የውድድር ዓመት እሑድ ጥር 24 ቀን 2007 ዓ.ም. ሐዋሳ ላይ ሐዋሳ ከነማ ከደደቢት፣ በድረ ላይ ወላይታ ድቻ ከቅዱስ ጊዮርጊስና በአዲስ አበባ አበበ ቢቂላ ስታዲየም ኢትዮጵያ ቡና ከመብራት ኃይል ጋር የሚቀሩት ተስካካይ ጨዋታዎች ተደርገው ይጠናቀቃል፡፡ የፕሪሚየር ሊጉ ሁለተኛው ዙር ጨዋታ በመጋቢት ወር መጀመርያ በአዲስ አበባ ስታዲየም እንደሚቀጥልም የፌዴሬሽኑ ሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ ወንድምኩን አላዩ ገልጸዋል፡፡  እስካሁን ባለው ፕሪሚየር ሊጉ የደረጃ ሰንጠረዥ ሲዳማ ቡና በ27 ነጥብ ሲመራ ቅዱስ ጊዮርጊስ አንድ ተስተካካይ ጨዋታ እየቀየረው በ24 ነጥብ ይከተላል፡፡ ቅዱስ ጊዮርጊስ እሑድ ወላይታ ድቻን የሚያሸንፍ ከሆነ ግን ሲዳማ ቡና በጎል ክፍያ ስለሚበለጥ መሪነቱን ያስረክባል፡፡  በተመሳሳይ አንድ ተስተካካይ ጨዋታ የሚቀረው ኢትዮጵያ ቡና ወላይታ ድቻን በጎል ክፍያ በልጦ ሦስተኛና አራተኛ ሲሆኑ፣ አዳማ ከነማ በ19 አምስተኛ፣ አርባ ምንጭ ከነማ በ19 ነጥብ በጎል ክፍያ ተበልጦ ስድስተኛ፣ ኢትዮጵያ ንግድ ባነክ በ16 ነጥብ ሰባተኛ፣ ዳሸን ቢራና መከላከያ በተመሳሳይ 16 ነጥብ በጎል ክፍያ ተበልጠው ስምንተኛና ዘጠነኛ ደረጃ ላይ ተቀምጠዋል፡፡ ደደቢት በ15 ነጥብ 10ኛ፣ መብራት ኃይል በ14፣ ሙገር ሲሚንቶ በ13፣ ሐዋሳ ከነማ በ10 እና በመጣበት አኳኋን ለመመለስ እያኮበኮበ የሚገኘው ወልዲያ ከነማ በ5 ነጥብ ከ11ኛ እስከ 14ኛ ያለውን ደረጃ ይዘው እንደሚገኙ አቶ ወንድምኩን አስረድተዋል፡፡

የተጨማሪ እሴትና የገቢ ግብር ሕጐች እንዲሻሻሉ ጥያቄ ቀረበ

የተጨማሪ እሴትና የገቢ ግብር ሕጐች ጥናትን መሠረት ያደረገ ማሻሻያ ሳይደረግባቸው ከአሥር ዓመታት በላይ ሥራ ላይ መዋላቸው፣ የታክስ መርህን የሚፃረር መሆኑ በጥናት ተመለከተ፡፡ ፎረም ፎር ሶቫል ስተዲስ (FSS) ጥር 15 ቀን 2007 ዓ.ም. ባዘጋጀው መድረክ ላይ ‹‹የታክስ ሕጐችና ፖሊሲዎች በኢትዮጵያ›› በሚል ርዕስ ጥናታቸውን ያቀረቡት በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የፋይናንስና የአካውንቲንግ ትምህርት ክፍል መምህር ዶ/ር ወለላ አቤሆዴ እንዳብራሩት፣ በአገር ውስጥና በዓለም አቀፍ ደረጃ በርካታ ለውጦች የተስተዋሉ ቢሆንም፣ እ.ኤ.አ. በ2002 ሥራ ላይ የዋሉት እነዚህ የግብር ዓይነቶች ይህ ነው የሚባል ለውጥ ሳይደረግባቸው ለአሥራ ሦስት ዓመት መዝለቃቸው ችግር ነው፡፡  ‹‹ታክስ በባህሪው ለውጦች ከሥር ከሥር እየታዩ ሁኔታዎች እንዲጣጣሙ የሚጠይቅ ነው፡፡ ነገር ግን ሕጐቹ ብዙ ለውጥ ሳይደረግባቸው በሥራ ላይ ይገኛሉ፤›› ብለዋል የጥናቱ አቅራቢ፡፡  በእነዚህ የታክስ ሕጐች ላይ ለውጥ ሳይደረግ እስካሁን ሥራ ላይ መዋላቸው የፈጠረውን ተፅዕኖ የሚያመለክተው ጥናቱ፣ የገቢ ግብር ሕግን በመጥቀስ በሕጉ መሠረት የሠራተኛ ደመወዝ የመጀመሪያው 150 ብር ከታክስ ነፃ ቢሆንም በዛሬ ግሽበት የዚህ ገንዘብ መጠን ከግብር ነፃ መሆን ትርጉም የሚሰጥ እንዳልሆነ ያስረዳሉ፡፡ ይህ ከድህነት ወለል አንፃር ቢታይም ትርጉም የሌለው መሆኑን፣ የቢዝነሶች ከግብር ነፃ የሚሆንበት የመጀመሪያው 1,800 ብርም በተመሳሳይ ትርጉም አልባ አሠራር መሆኑን ጥናቱ ይጠቁማል፡፡ በተመሳሳይ የገቢ ግብር የምጣኔ ወሰኖች ቢታዩ፣ ከፍተኛው የገቢ ግብር መጣል የሚጀምርበት 5,000 ብር አቅሙ የተሸረሸረ በመሆኑ የታክስ መጠኑን ማሻሻል የግድ እንደሆነ ጥናት አቅራቢዋ ገልጸዋል፡፡ የድርጅቶች ደረጃ

Ethiopia Sidama Natural

Image
This month we are featuring our natural processed coffee from the Sidama region of Ethiopia. This isn’t one of our newest offerings. It’s certainly not unique to Heine Brothers’.  It’s not even a “seasonal”; we are usually able to stock this coffee year round.  But these facts and the general ubiquity of the name Sidama (aka Sidamo) among specialty coffee roasters make this coffee no less remarkable. In fact, among Heine Brothers’ offerings, Ethiopia Sidama is always atop my list of favorites.  It speaks volumes to the expertise and ingenuity of the farmers (nearly 80,000 of them) organized under the Sidama Coffee Farmers Cooperative Union (SCFCU) that they are so well known in the coffee world, and produce such a unique and interesting cup profile season after season. This natural, or dry processed, coffee is handled with the fruit on for the drying stage of processing.  The whole cherries dry in the sun for weeks until the desiccated skin resembles fruit leather.  Processi

የተጫዋቾች የዝውውር ረቂቅ ሰነድ ለምን አነጋጋሪ ሆነ?

የኢትዮጵያ እግር ኳስ ሕጋዊ ሰውነት አግኝቶ መንቀሳቀስ ከጀመረ ከስድስት አሠርታት በላይ እንዳስቆጠረ ማስረጃዎች ያመለክታሉ፡፡ በዚህ ታሪካዊ ጉዞው ፌዴሬሽኑም ሆነ ክለቦች ከመነሻው እንደሌሎቹ አገሮች ወጥ የሆነ አደረጃጀት ኖሯቸው ሊቀጥሉ ባለመቻላቸው ዛሬም በተለያዩ የአሠራር ክፍተቶች እሰጣ ገባ ውስጥ ይገኛሉ፡፡ የዓለም አቀፉ እግር ኳስ ማኅበር (ፊፋ)፣ የአገሪቱ ክለቦች በፊፋ የክለብ አደረጃጀትና የተጨዋቾች የዝውውር መርሕ እንዲተዳደሩ የተለያዩ ሥልጠናዎችን ሲሰጥ መቆየቱ እንደማሳያ ሊወሰድ እንደሚገባውም የሚናገሩ አሉ፡፡  የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንና ክለቦች በአገሪቱ የሚፈፀመው የእግር ኳስ ተጨዋቾች ደረጃና ዝውውር በሕግና በሥርዓት እንዲመራ በፊፋ ዝቅተኛውን የተጨዋቾች ደረጃና ዝውውር መስፈርት ያሟላ እንዲሆን፣ በተጨማሪም አሠራሩ በሕጋዊ ወኪል እንዲመራና ሒደቱም ተጨዋቾችን፣ ክለቦችንና መንግሥትን ተጠቃሚ በማድረግ ለአገሪቱ የእግር ኳስ ዕድገት መፋጠን የራሱን አወንታዊ ሚና ይጫወታል በሚል የተለያዩ አንቀፆችን የያዘ የተጨዋቾች ደረጃና የዝውውር መመሪያ ረቂቅ ሰነድ ለውይይት አቅርበዋል፡፡ ረቂቅ ሰነዱ ከጥር 25 ቀን 2007 ዓ.ም. በኋላ ሕጋዊ መመሪያ ሆኖ በፌዴሬሽኑ ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ እንደሚፀድቅና እስከዚያ ግን ክለቦች በረቂቅ ሰነዱ በተካተቱ ነጥቦች ውስጥ አለን የሚሉትን ሐሳብ እንዲያንሸራሽሩ ጥር 12 ቀን 2007 ዓ.ም. ፌዴሬሽኑና ክለቦች በካፒታል ሆቴል ባደረጉት የመጀመሪያ የውይይት መድረክ ከስምምነት ደርሰዋል፡፡ ሆኖም ግን መመሪያው ደንብ ሆኖ ሥራ ላይ ከመዋሉ በፊት ረቂቅ ሰነዱ ለክለቦች ቀደም ብሎ እንዲደርስ ተደርጎ በተለይ የክለብ አስተዳዳሪዎችና ባለቤቶች ጉዳዩን በሰከነና በጥልቀት እንዲመክሩበት መደረግ ነበረበት በሚል አንዳ

Can Ethiopia’s Resource Wealth Contribute to its Growth and Transformation?

Image
Ethiopia has averaged a 10.7% economic growth rate over the last 10 years, more than double the annual average of countries in Sub-Saharan Africa, which was around 5.2%. However, despite having a huge potential to contribute to Ethiopia’s economy, the development of oil, gas, and mineral resources are not among the key drivers of the country’s growth.  Although the country has geological potential for the discovery of new, sizeable oil, gas and mineral deposits, most of its extractive industry is still in its infancy stage. Currently, there is one large-scale gold mine in operation, while a growing number of large mining projects are under development and exploration for oil and natural gas is intensifying after significant discoveries in neighboring countries. Ethiopia also has an extensive and unique artisanal mining sector; the government estimates there are around 1 million miners, making it an important source of job creation, and an important source of foreign c