Posts

Ethiopian National Team Currently In Rome Preparing To Fly To Algiers

Image
Although much to their dismay, the three players found out about the coach's decision through the media. And late last night, Saint George midfielder Mentesnot Adane and Commercial Bank of Ethiopia midfielder Ephraim Ashamo were also told their was no room for them on board the flight as the Ethiopian national team headed off with a squad list of only twenty players. Sidama Coffee's teenaged sensation Abdulkerim Mohammed is the only uncapped player heading to Algeria, as all the rest have either featured at some point during the qualifiers, or earned their first cap last weekend against Uganda. The only exception is Saint George midfielder Fasika Asfaw, who is recalled to the national team for the first time since the 2014 CHAN tournament. Ethiopia need to pull off a miraculous win and hope that Malawi can at least hold Mali to a draw at home. It still might not even be enough. Anything less than a win for the Walyas and the dream is over. Saturday could be the end of the ro

ኣስልጣኝ ማሪያኖ በሃዋሳ ከነማ የፊት መስመር ተጨዋች ላይ በቅዱስ ጊዮርጊስ ተጨዋች ለተፈጸመው ጥፋት ቀይ ካርድ ይገባው ነበር በማለት ለተጎጂው የሃዋሳ ከነማ ድምጻቸውን በማስማታቸው በቅዱስ ጊዮርጊስ ክለብ ልከሰሱ መሆኑ ተሰማ

Image
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ኣስልጣኝ ማሪያኖ  የሐዋሳ ከነማና  የቅዱስ ጊዮርጊስን በኣዲስ ኣበባ ስታዲዮም ባደረጉት  የሁለተኛ ሳምንት ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታ ላይ   የቅዱስ ጊዮርጊሰ ተከላካይ ኡጋንዳዊው አይዛክ ኤሴንዴ በሐዋሳ ከነማው የፊት መስመር ተጨዋች ታፈሰ ተስፋዬ ላይ ለፈጸመው ጥፋት ቀይ ካርድ ይገባው ነበር በማለት ለተጎጂው የሃዋሳ ከነማ ድምጻቸውን በማስማታቸው በቅዱስ ጊዮርጊስ ክለብ ልከሰሱ መሆኑ ተሰምቷል። ዝርዝር ወሬው የሪፖርተር ጋዜጣ ነው፦   የተከታተሉት የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን አሠልጣኝ ማሪያኖ ባሬቶ ‹‹በዳኛ ውሳኔ ጣልቃ ገብተዋል›› በሚል በቅዱስ ጊዮርጊስ ክስ ሊመሠረትባቸው መሆኑ ተሰማ፡፡ ለቅዱስ ጊዮርጊስ እግር ኳስ ክለብ ቅርበት ያላቸው የሪፖርተር ምንጮች እንደሚናገሩት ከሆነ፣ ቅዱስ ጊዮርጊስና ሐዋሳ ከነማ የሁለተኛ ሳምንት የፕሪሚየር ሊግ ጨዋታቸውን በአዲስ አበባ ስታዲዮም ባከናወነበት ዕለት፣ የቅዱስ ጊዮርጊሰ ተከላካይ ኡጋንዳዊው አይዛክ ኤሴንዴ በሐዋሳ ከነማው የፊት መስመር ተጨዋች ታፈሰ ተስፋዬ ላይ ጥፋት ይፈጽማል፡፡  የዕለቱ ጨዋታ የመሐል ዳኛ ለአይዛክ ቢጫ ካርድ ከሰጡ በኋላ ቅጣት ሞት ለሐዋሳ ከነማ ሰጥተው ጨዋታው እንዲቀጠል ያደርጋሉ፡፡ የዳኛውን ውሳኔ ተከትሎ አሠልጣኝ ማሪያኖ ‹‹በፍፁም ይኼ ጥፋት የሚገባው ቢጫ ካርድ ሳይሆን ቀይ ካርድ›› በማለት ተቃውሞዋቸውን ያሰማሉ፡፡ ክለቡም በጉዳዩ ሲመክርበት መቆየቱንም ምንጮቹ ይገልጻሉ፡፡ ክለቡ በመጨረሻም አሠልጣኝ ማሪያኖ ባሬቶ የብሔራዊ ቡድኑ አሠልጣኝ እንደመሆናቸው ከክለቦች የውስጥ ጉዳይ ገለልተኛ መሆን እንደነበረባቸው ያም አልበቃ ብሏቸው ውሳኔውን ከመቃወማቸው አልፎ ተርፎ የዕለቱን የጨዋታ ታዛቢ ዳኛን ሙግት የገጠሙበት መንገድ አግባብ አለመሆኑን በመግለጽ

በፋይናንስ ችግርና በአንድነት ጉዳይ የሚፈተነው መድረክ

Image
በኢትዮጵያ የፖለቲካ ታሪክ ሒደት ውስጥ ብልጭ በማለት ለብዙዎች የተስፋ ስንቅ አስይዞ የነበረው ምርጫ 97 በአወዛጋቢ ሁኔታ ከተጠናቀቀ በኋላ በአገሪቱ ውስጥ የሚገኙ የፖለቲካ ፓርቲዎችና ግለሰቦች የአገሪቱ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ወደኋላ እየተንሸራተተ ነው በማለት ይተቻሉ፡፡ ገዥው ፓርቲ ኢሕአዴግ ደግሞ አገሪቱ ለመድብለ ፓርቲ ሥርዓት ግንባታና አጠቃላይ ለአገሪቱ ዕድገት ወሳኝ የሚባሉ ውሳኔዎችንና አሠራሮችን መዘርጋቱን ይሞግታል፡፡ የ97 ምርጫን ተከትሎ የፖለቲካ ምህዳሩ ከምን ጊዜውም በላይ ጠቧል፣ ገዥው ፓርቲ ኢሕአዴግም በ97 የተፈጠረው ዓይነት የሕዝብ እንቅስቃሴ እንዳይኖር ተግቶ እየሠራ ነው በማለት የሚተቹ የፖለቲካ ፓርቲዎች በርካታ ናቸው፡፡ ከእነዚህ በርካታ የፖለቲካ ፓርቲዎች መካከል ደግሞ የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ አንድነት መድረክ (መድረክ) በአሁን ወቅት አራት ፓርቱዎችን በአባልነት ያቀፈ ሲሆን፣ የመድረኩ አባል ከነበረው አንድነት ጋር ያለው ውዝግብ ባለመቋጨቱ እስካሁን ድረስ የሁለቱ ፓርቲዎች ግንኙነት አልለየለትም፡፡ በአገሪቱ የፖለቲካ ምህዳር እንደተስተዋለው የተለያዩ ስብስቦች በጋራ ለመሥራት የተፈራረሙዋቸው ስምምነቶች በርካታ ሲሆኑ፣ አብዛኛዎቹ ስምምነቶች የሚፈጸሙት በአብዛኛው አገር አቀፍ ምርጫ ሲደርስ በጋራ በመሆን ገዥውን ፓርቲ ለመታገልና በተበጣጠሰ መልኩ የሚገኘውን ድምፅ ከገዥው ፓርቲ ለመንጠቅ በማለም እንደሆነ የፖለቲካ ተንታኞች ይናገራሉ፡፡ ነገር ግን የምርጫዎቹን መጠናቀቅ ተከትሎ የፖለቲካ ፓርቲዎቹ ወይ ሲፈርሱ አልያም ደግሞ ሲከስሙ ባስ ሲል ደግሞ ለአንድ ዓላማ ተሰልፈው የነበሩት ግለሰቦችና በትብብር ወይም በጋራ ለመሥራት የተስማሙት ፓርቲዎች አመራሮች ሲዘላለፉና ሲወነጃጀሉ መመልከት የተለመደ ክስተት ሆኗል፡፡ ምንም

Algeria/Mali: Can-2015 (playoffs)-Algeria - "Even Qualified, I Want to Win Against Ethiopia, Mali," Says Gourcuff

Algiers — The Algerian football team will play to win its last two games in the qualifiers for the African (CAN-2015) Nations Cup against Ethiopia and Mali (on 15 and 19 November), even if it has already booked its place for the next continental tournament, the national coach, Christian Gourcuff said Tuesday. "We will play the remaining two games with the same mindset. Our goal will be to win both games. There will be no demobilization, although our goal is already achieved as we ensured our early qualification" said the French coach during a press conference at the conference room of Mohamed Boudiaf complex (Algiers). "Now that we have secured our qualification, we hope to further improve the way we play. I have already noticed a significant progress in the previous match against Malawi (3-0). The next two appointments should be those of confirmation," he added. The former coach of FC Lorient (1st French League), welcomed the reaction of his players vis-à

የሲዳማ ኣርነት ንቅናቄ_ሲኣንን በኣባልነት የያዘው መድረክ ሰሞኑን ኣዲስ መሪ መርጧል

Image
The Ethiopian Federal Democratic Unity (MEDREK) elected new Chairperson in its 10th General Assembly here yesterday. Prof. Beyene Petros was elected Chairperson while the outgoing Chairperson Dr. Merara Gudina was elected as Party's External Relations Head. “We never give up. We peacefully and continuously struggle to bring about all-inclusive democracy in Ethiopia,” said the newly elected Chairperson. Prof. Beyene said that the MEDREK has a 'principle' difference with the ruling party, not hostility. “We are ready to participate in the upcoming general election with a view to quenching thirst of our people to exercise their democratic rights,” he added. Prof. Beyene said that MEDREK has informed Andinet party that it is expected to announce its stance until November 25 as National Electoral Board scheduled on same day to select election symbol. Source:  http://www.ethpress.gov.et/herald/index.php/herald/news/8530-medrek-elects-new-chairperson

ስለ ለምለሚቷ የሲዳማ ወረዳ_ወንዶገነት የተፈጥሮ ሃብት ኣያያዝን በተመለከተ

Image
ከጥቂት ወራት በፊት ስለ ለምለሚቷ የሲዳማ ወረዳ_ወንዶገነት የተፈጥሮ  ሃብት ኣያያዝን በተመለከተ የ ሪፖርተር ጋዜጣ ልዩ ዘጋብ  አስፋው ብርሃኑ  እንደምከተለው ተዘግቦ ነበር። በዘገባውም በ1970ዎቹ የተካሄደውን የወንዶገነት የኣረንጓዴ ዘመቻ ኣስታኮ የወረዳውን የደን ገጽታን ኣስታውሷል። ኣክሎም ኣሁን ያለበት ሁኔታ ገልጿል። ለመሆኑ በተፈጥሮ ሃብት ኣያያዝ ይታያል ያላቸውን ጉድለቶች ተቀርፈው ይሁን? ለማንኛውም ስለ ወንዶገነት ደን እና የተፈጥሮ ሃብት ኣጠቃላይ ግንዛቤ ይኖራችሁ ዘንድ ሙሉ ዘጋባውን ከታች ኣቅርበዋለሁ። መልካም ንባብ! ከአዲስ አበባ 250 ኪ.ሜ ርቀት ላይ ወደምትገኘው ሻሸመኔ ከተማ ሲደርሱ ቀኙን ትተው ወደ ግራ ሲታጠፉ አንድ አረንጓዲያማ አካባቢ የሚያደርሰውን አስፋልት  ያገኛሉ፡፡ ከዚያም 11 ኪ.ሜ እንደተጓዙ በአገራችን የመጀመሪያው በደን የተሸፈነ ስፍራና በአገሪቱ ብቸኛው  የደንና ተፈጥሮ ሀብት ኮሌጅ ይደርሳሉ፡፡ ቀጥሎም በርካታ የሀገር ውስጥና የውጭ ቱሪስቶች መዳረሻ ወደሆነው ዋቢሸበሌ መዝናኛ ሆቴል ከሦስት ኪ.ሜ ጉዞ በኋላ ያገኛሉ፡፡ በአሳብ ይዤአችሁ  የምወስዳችሁ ሥፍራ ወንዶ ገነት ይባላል፡፡ እነዚህን ከላይ የዘረዘርኳቸው ስፍራዎች ከ30 ዓመታት በፊት በነበሩበት ማራኪ የተፈጥሮ ውበታቸው ጋር ማየት በእርግጥ የማይቻል በመሆኑ የሰነድና የስው አስረጅ ካላገኙ የቀድሞውን ታሪክ ማወቅ አስቸጋሪ ይሆንቦታል፡፡ በአገሪቱ በደን ሽፋንና በተፈጥሮ መስህብ የማንንም ቀልብ የመግዛት አቅም የነበረው ስፍራ ዛሬ ትዝታ የመሆኑ ምስጢርና ተያያዥ የሥነ ምህዳር ችግሮች ሰለባ ሆኗል፡፡ ወንዶገነትና የአረንጓዴው ዘመቻ   በ1970ዎቹ መጀመሪያ በደርግ የሥልጣን ዘመን የአረንጓዴው ዘመቻ ደን ሠርቶ ማሳያ ማዕከል የነበረው ወንዶገነት ከ

MSF helping mothers safely through childbirth in rural Sidama

Image
A feeling of homeliness is typical of villages in the Sidama zone,  Ethiopia , where oval-shaped huts are scattered all around a small area adorned with lush indigenous trees and expansive green meadows. This is where Médecins Sans Frontières/Doctors without Borders (MSF) runs a maternal health project in the Chire and Mejo divisions (known as woredas), providing essential care to expectant mothers and their children. Expectant mother Widinesh Legabo’s village is 20 kilometres from the administrative town of Mejo. Widinesh, 32, has already gone through five challenging pregnancies, with long hours of labour, extensive bleeding and extreme shock during child birth. Mother’s difficulty in childbirth From the age of 16, when she had her first child, each delivery has always been a tormenting time for Widinesh. “Once I even went through a terrible six-day labour. I was suffering day and night. The cheerful voices of children playing out in the open and the sound of mooing cow

ሲዳማ ቡና የሊጉን መሪነት ከደደቢት ተረከበ

Image
ትናንትና በተደረጉ 4 የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታዎች አዳማ ከነማ እና ሲዳማ ቡና ድል አድርገዋል፡፡ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ደግሞ በአስገራሚ መልኩ አቻ ተለያይቷል፡፡ በአዲስ አበባ ስታድየም 9፡00 ላይ መከላከያ አርባምንጭ ከነማን አስተናግዶ 0-0 በሆነ አቻ ውጤት ተለያይቷል፡፡ ጨዋታው ተመጣጣኝ የነበረ ሲሆን አልፎ አልፎ ከተደረጉ ሙከራዎች ውጪ ይህ ነው የሚባል እንቅስቃሴ ሳይታይበት ተጠናቋል፡፡ ቀጥሎ በአዲስ አበባ ስታድየም የተካሄደው የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ሙገር ሲሚንቶ ጨዋታ በግቦች እና ሙከራዎች እንዲሁም በፈጣን እንቅስቃሴዎች የታጀበ ጨዋታ ነበር፡፡ ንግድ ባንኮች በመጀመርያዎቹ 5 ደቂቃዎች 3 ያለቀላቸው የግብ እድሎችን ያመከኑ ሲሆን ፊሊፕ ዳውዚ በ17ኛው ደቂቃ በፊሊፕ ዳውዚ ፣ በ37 ኛው ደቂቃ በአዲሱ ካሳ በተቆጠሩ ግቦች 2-0 መርተው የመጀመርየውን አጋማሽ አጠናቀዋል፡፡ በሁለተኛው አጋማሽ ሙገር ሲሚንቶዎች ግርማ ኃ/ዮሃንስ በወሰዱት የተጫዋች ቅያሪ እርምጃ ታግዘው ባልተጠበቀ ሁኔታ አከታትለው ባስቆጠሯቸው ግቦች ወሳኝ አንድ ነጥብ ይዘው ተመልሰዋል፡፡ ለሙገር ሁለቱንም ግቦች ከመረብ ያሳረፈው ተቀይሮ የገባው ጋናዊው አጥቂ ጌድዮን አካፖ ነው፡፡ አዳማ ላይ ዘንድሮ ፕሪሚየር ሊጉን የተቀላቀሉት አዳማ ከነማ እና ወልድያ ተገናኝተው አዳማ ከነማ በቀላሉ 3-1 አሸንፎ የውድድር ዘመኑን የመጀመርያ 3 ነጥብ አሳክቷል፡፡ ይርጋለም ላይ በሜዳው ጠንካራ የሆነው ሲዳማ ቡና 1-0 ከመመራት ተነስተው በመጨረሻዎቹ 15 ደቂቃዎች ባስቆጠሩት ግብ ዳሽን ቢራን 2-1 አሸንፈው የሊጉ መሪነትን ከደደቢት የተረከቡበትን ድል አስመዝግበዋል፡፡ ቀሪዎቹ 3 የፕሪሚየር ሊግ ጨዋታዎች በብሄራዊ ቡድኑ ዝግጅት ምክንያት ላልተወሰነ ጊዜ የተራዘሙ ሲሆን ፕሪ

ሴት ተማሪዎችን የማብቂያ መንገዶች... እና በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የሲዳማ ቋንቋ የሶስተኛ ዓመት ተማሪ ንጋቷ ዮሐንስ ኣስተያየት

Image
አዲስ የዩኒቨርሲቲ ተማሪ ሆኖ፣ አካባቢ ቀይሮ፣ ከቤተሰብ ርቆ መሄድ ትልቅ ፈተና ነው። በተለይ ደግሞ ሴትነት ሲጨመርበት ፈተናው እጥፍ ድርብ ይሆናል። የዩኒቨርሲቲ ህይወት ከቤተሰብ ቁጥጥር ውጪ የሚኮንበት፣ ራስን በራስ ማስተዳደር የሚጀመርበት ወቅት በመሆኑ፣ በዚያ ላይ ወጣትነት ተዳምር ሁኔታዎቹ ሁሉ ለጥፋት የተመቻቹ ይሆናሉ። እናም አንዳንድ የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ከዓላማቸው ውጪ ሆነው ሲሰናከሉ ይታያሉ - በተለይ ሴቶች። ተማሪ ንጋቷ ዮሐንስ በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የሲዳማ ቋንቋ የሶስተኛ ዓመት ተማሪ ናት። ሴት ተማሪዎች የሚሰናከሉበትን ዘመን እሷ ጠንክራ ተወጥታዋለች። ወደ ዩኒቨርሲቲው ከተቀላቀለችበት ካለፈው ሶስት ዓመት ጀምሮ በዩኒቨርሲቲው ብዙ ለውጦችን ማየቷን ትናገራለች። በአካዳሚም ሆነ በግቢው ውበት ዩኒቨርሲቲው እጅግ ብዙ ለውጥ አሳይቷል። በተለይ ደግሞ ሴት ተማሪዎችን ለማብቃት የሚሰራው ስራ አበረታች ነው ስትል ትገልፀዋለች። ተማሪ ንጋቷ ተወልዳ ያደገችው በሲዳማ ዞን ሸበዲኖ ወረዳ ውስጥ ነው። ከአንደኛ እስከ 12 ኛ ክፍል የተማረችውም በተወለደችበት አካባቢ ሲሆን፤ ከቤተሰብ ተለይታ ወደ ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የመጣችው ለመጀመሪያ ጊዜ ነው። ያኔ የተለያዩ ስጋቶች ነበሯት። ሆኖም ግን በዩኒቨርሲቲው ያገኘችው የተለያየ ድጋፍ በትምህርቷ በጥሩ ነጥብ እንድትቀጥል አስችሏታል። « ዩኒቨርሲቲው ለሴት ተማሪዎች የተለያየ ድጋፍ ነው የሚያደርገው። በተለይ የኢኮኖሚ አቅማቸው አነስተኛ ለሆኑ ሴቶች የገንዘብ ድጋፍ ያደርጋል። ለሴት ተማሪዎች ብቻ መገልገያ በባለሙያ የተሟላ ክሊኒክ፣ ማደሪያ ቤታችን አካባቢ ደግሞ ቤተመጻሕፍት ተከፍቷል። እንዲሁም በተለያዩ መምህራን የማጠናከሪያ ትምህርት ይሰጣል » በማለት በዩኒቨርሲቲው የሚደረገውን ድጋፍ

ተመድ ዜግነት የሌላቸው ወገኖች መፍትሄ እንዲያገኙ ጥረት ላይ ነኝ አለ

Image
በአለም ላይ ዜግነት አልባ የሆኑ ወገኖችን በ10 ዓመታት ውስጥ መፍትሄ እንዲያገኙ ለማድረግ እየሰራ መሆኑን የተባበሩት መንግስታት የስደተኞች ከፍተኛ ኮሚሽን  አስታወቀ፡፡ እንደ ኮሚሽኑ መረጃ በአሁኑ ወቅት በአለም ላይ ቢያንስ 10 ሚሊዮን የሚሆኑ ፓስፖርትም ሆነ ዜግነት ሳይኖራቸው በጥገኝነት የሚኖሩ ሰዎች አሉ፡፡ በየ10 ሰከንዶቹም ዜግነት የሌላቸው ህፃናት ይህችን አለም ይቀላቀላሉ፡፡ በዚህም ምክንያት እነዚህ ስደተኞች የጤናና የትምህርት እንዲሁም እንደ መምረጥ ያሉ ፖለቲካዊ መብታቸውን ተነፍገው ይኖራሉ፡፡ የተመድ የስደተኞች ከፍተኛ ኮሚሽን ታድያ ሀገራት ዜግነት የሌላቸውን ህፃናትና የማህበረሰብ ክፍሎች ዜግነት እንዲያገኙ ለማረግ  እንደሚንቀሳቀስ ነው ያስታወቀው፡፡      በየተለያየ ምክንያት ሰዎች ዜግነት ላይኖራቸው አልያም ዜግነታቸውን ሊያጡ ይችላሉ፡፡ በተለይም በስደተኛ መጠለያ ጣቢያዎች ውስጥ የሚወለዱ ህፃናት የተወለዱበት ሀገር ዜግነትም ሆነ የወላጆቻቸውን ዜግነት የማግኘት እድላቸው ጠባብ ከመሆኑ ጋር ተያይዞ ችግሩን እንደሚጎላ መረጃዎች የመለክታሉ፡፡ እንደ የማይናማሮቹ የሮሂጋ አናሳ ጎሳዎች የማንነት ጥያቄያቸው አሁንም መልስ አለማግኘትና የዜግነት መብቶቻቸውንም ተነፍገው የሚኖሩ ናቸው፡፡ በ27 ሀገራት እናቶች ለልጆቻቸው ዜግነታቸውን ማስተላለፍ የማይችሉ ሲሆን እንደ የስደተኞች ከፍተኛ ኮሚሽን እነዚህ ምክንያቶች ዜግነት አልባ ትውልድ እየፈጠረ ይገኛል፡፡ ዜግነት አልባነትን ከአለም ላይ ጨርሶ ለማሶገድ እንደጎርጎሮሳዊያኑ አቆጣጠር  የ1954ቱን የዜግነት አልባ ሰዎች ሁኔታ ስምምነትና የ1961ዱን የዜግነት አልባነት ቅነሳ ስምምነቶች ተግባራዊነት ላይ ትኩረት አድርጎ እንደሚሰራኮሚሽኑ አስታውቋል፡፡   ምንጭ፡- EBC

LibreOffice Linux - Deb (x86_64) version 4.3.3, Sidamas is available to download

Image
Source: http://et.libreoffice.org/allalaadimine/?type=deb-x86_64&lang=sid&version=4.3.3

የዝቅተኛ ደመወዝ ወሰንየለሹ ኢኮኖሚ

Image
ያሰረችው የወየበ ሻሽ ሙሉ በሙሉ ፀጉሯን አልሸፈነላትም፡፡ አቧራ የጠጣው ፀጉሯ በዚህም በዚያም አፈትልኮ ይታያል፡፡ በቦሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 17 አቅራቢያ ከሚገኝ የግንባታ ሳይት ላይ ያገኘናት አብነት ነጋሽ፣ ፀሐይ የጠበሰው ፊቷ ስለ ሥራዋ ፈታኝነት ብዙ ይናገራል፡፡ ምንም እንኳ ወቅቱ ሙቀት ቢሆንም አብነት በልብስ ላይ ልብስ ደራርባለች፡፡ ሱሪ፣ በሱሪ ላይ ቀሚስ፣ ሹራብ፣ አንገቷ ላይ ሻርፕ አድርጋለች፡፡ በካልሲ የተጫማችው አሮጌ ኮንጐ እንደዚያ መውጣት መውረድ ባለበትና ከፍተኛ ጥንቃቄ በሚጠይቅ የሥራ አካባቢ ምቾት የሚሰጥ አይመስልም፡፡ ምንም እንኳ ከታች እስከ ላይ እንደዚያ መልበሷ ከሥራው ጋር እንዲሄድ በማሰብ ቢሆንም፡፡  ሸዋ ምንጃር አካባቢ የተወለደችው የ33 ዓመቷ አብነት የምትኖረው ገርጂ አካባቢ ሲሆን ከሥራ ቦታዋ የምትገኘው ማልዳ በመነሳት በእግሯ ተጉዛ ነው፡፡ መንገዱ አንድ ሰዓት የሚወስድባት ሲሆን ዘወትር ጠዋት አንድ ሰዓት ላይ ከሥራ ገበታዋ ትገኛለች፡፡ ትራንስፖርት፣ ቁርስና አለባበስ የሚባሉ ነገሮች ለሷ ብዙ ትርጉም የሚሰጡ ነገሮች አይደሉም፡፡ ስትመለስም በተመሳሳይ መልኩ በእግሯ እያዘገመች ነው፡፡ ረዥም ሰዓት መሥራት፣ በቀላሉ ንፁህ ውኃ ማግኘት አለመቻል፣ በተወሰነ መልኩ እንኳ ተመቻችተው ልብስ የሚቀይሩበት ወይም የሚመገቡበት ቦታ አለመኖር የየዕለቱ የሥራ ላይ ፈተናዎቿ ናቸው፡፡ በቀን የሚከፈላት 35 ብር ነው፡፡ ‹‹ቀን በቀን ሁሉም ነገር እየጨመረ የሚከፈለው ምንም ማለት አይደለም፡፡ ግን ደግሞ ካልሠራን ምን እንበላለን፤›› ትላለች፡፡  ወርቅነህ ፈለቀ የመንገድ ሥራ ላይ በተሰማራ አንድ ኮንስትራክሽን ኩባንያ የፌራዮ ሠራተኛ ሆኖ በማገልገል ላይ ይገኛል፡፡ ምንም እንኳ ድርጅቱ በመንገድ ሥራው ላይ ከተሰማራ ከሞላ ጐደል ሁለት

MASSA STRIKE SHOOTS UGANDA HEAD OF ETHIOPIA BY HALF TIME

Image
INTERNATIONAL FRIENDLY: HALFTIME: Uganda 1-0 Ethiopia (45' Geofrey Massa) Follow live updates on Kawowo Sports  Facebook page  and  Twitter Handle . The opening 45 minutes of the international friendly match at Namboole Stadium have been full of action. The hosts lead 1–0 after University of Pretoria striker, Geofrey Massa’s well drilled strike, scored at the death of the first half. Lweza F.C left midfielder, Michael Sserumaga has been the best performer of the Cranes with defense splitters that have thrice found Massa in the off side position. The visitor’s best chance of the game fell to right winger, Yusuf Saleh, whose goal bound effort was saved by goal keeper, Robert Odongkara. Uganda has won 4 corners to Ethiopia’s one.

Ethiopian journalists charged with terrorism

Image
RSF : ETHIOPIA, FLEEING JOURNALISTS AND NEWSPAPERS SHUT DOWN Ethiopian journalists charged with terrorism Paris ( DIPLOMAT.SO) – At least six publications have had to close in recent months and around 30 journalists have fled abroad since the start of the year as a result of the biggest crackdown on the privately-owned press since 2005, one reflecting a government desire to make a clean sweep of independent media before parliamentary elections next May, local analysts say. In the latest development, Reporters Without Borders learned on 1 November that magazine editor Temesgen Desalegn has been transferred to a prison in the town of Ziway, about 200 km away from Addis Ababa to serve the three-year jail sentence of his 13 October condemnation. Desalegn was convicted of publishing reports about “politicians and journalists linked to terrorist groups” in the now-closed newspaper Fitih, which he edited before becoming the editor of Fact, a magazine closed in August. These charge