Posts

የሰልጠና እድል በምግብ፤ ጤና እና ቢዮዲቨርሲቲ

Image
Biodiversity, Health and Food Systems in Ethiopia Location:  The field course will be based in Hawassa in the Sidama region of the Southern Nations, Nationalities, and People Region (SNNP) of Ethiopia Dates:  December 29 – January 15, 2015, tentative, may change by a day or two in either direction Credits:  3; Inter-Ag and Nutritional Sciences 421, Global Health Field Experience Instructors:  Heidi Busse (co-leader), Girma Tefera (co-leader), Ephrem Abebe, Kerry Zaleski, Tiffini Diage Prerequisites 1. Personal Qualities–Self-motivated, active learners; interested in food security, global health, and sustainable development issues; able to accept unexpected changes in travel schedule, accommodations, and other course logistics; able to tolerate heat, dust, and simple living conditions and be without modern conveniences 2. Language–There is no language prerequisite, as English is the language used for secondary education and above in Ethiopia. We will have language lessons

የሁለተኛ ደረጃ ማጠናቀቂያ ፈተና ዛሬ መሰጠት ጀመረ መልካም እድል ለሲዳማ ተማሪዎች!

Image
ምንጭ፦  www.fanabc.com አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 19 ፣ 2006 ( ኤፍ.ቢ.ሲ. ) የ2ኛ ደረጃ ማጠናቀቂያ ፈተና ዛሬ በመላ ሀገሪቱ መሰጠት ጀመረ። ፈተናውን 887 ሺህ 982 ተማሪዎች የወሰዱ ሲሆን ፥ ተማሪዎቹ  በዛሬው የፈተና መርሃ ግብራቸው አማርኛ ፣ እንግሊዘኛና ሂሳብ ትምህርቶችን መፈተናቸውን ነው የሀገር አቀፍ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች ኤጀንሲ የተናገረው። በተዘጋጁት 1 ሺህ 494 የመፈተኛ ጣቢያዎች ውስጥም ያለምንም የዲሲፕሊን ጉድለት የመጀመሪያው ቀን የፈተና ሂደት መከናወኑን የኤጀንሲው ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ ዘሪሁን ዱሬሳ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ተናግረዋል። የሁለተኛው ቀን ፈተናም ሀሙስ ግንቦት 21 የሚቀጥል ሲሆን ፥ በሚቀጥሉት የፈተና ቀናት ውስጥም ህብረተሰቡና በፈተናው የተሳተፉ አካላት በዛሬው እለት ለፈተናው በሰላም መከናወን ያደረጉትን ጥረት አጠናክረው እንዲቀጥሉ ጥሪ አቅርበዋል። የፊታችን ሰኞ ደግሞ ከ199 ሺህ በላይ የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች የሚፈተኑት የዩኒቨርስቲ መግቢያ ፈተና ይቀጥላል።

The World Bank is likely to provide financing in the range of 250 million dollar to 300 million dollars for the 218km Modjo to Hawassa Highway

Image
World Bank Cash Injection Takes Total Loans to Record High From left to right: Guang Zhe Chen, World Bank Country Director for Ethiopia , Sisay Gemechu, state minister for Industry and Ahmed Shide, state minister for Finance and Economic Development. The latest loans will help to finance industrial zones, a geothermal project and, potentially, the Modjo-Hawassa highway ምንጭ፦  addisfortune.net Latest and expected  injection of 430 million dollars from the World Bank to Ethiopia is bringing the country’s total loans for the year to a record high of 1.64 billion dollars. Ethiopia’s loans from the Bank, coming through the International development Association – the Bank’s interest free facility for 80 of the world’s poorest countries- have been growing by hundreds of millions of dollars every year for the past few years, They have shot up from 640 million dollars in 2011 to 974 million dollars in 2012 and 1.15 billion dollar in 2013. The latest figure of 1.64 billion dollar

Fairtrade products fail to help the poor, study finds

Image
Coffee and tea drinkers spending an extra few dollars on Fairtrade-certified products are not actually benefitting the lives of the poorest workers in rural Ethiopia and Uganda, according to a new report. Researchers at the School of Oriental and African Studies at the University of London spent four years studying rural labour markets in areas producing coffee, tea and flower crops for export. They found that the poorest manual agricultural wage workers in Fairtrade-certified farms are in fact paid less, and experience inferior working conditions, compared with those working in areas without Fairtrade certification. “Careful fieldwork and analysis in this four-year-project leads to the conclusion that in our research sites, Fairtrade has not been an effective mechanism for improving the lives of wage workers, the poorest rural people,” said Christopher Cramer, economics professor at SOAS, and one of the study’s authors. The Fairtrade Foundation is a U.K.-based charity, fou

Elections regulatory in Africa yet to deepen democracy

Image
A new United Nations report indicates greater regularity in holding elections in Africa since the beginning of the 1990s has not nec­essarily enhanced their value as sec­tarian mobilization, intimidation and violence have often turned polls into conflict trig­gers rather than instruments for resolving differences. The statement is made by the United Nations Economic Commission for Africa (ECA), which is set to launch the third edition of the Africa Governance Report (AGR III) on Thursday June 5 2014, in Addis Ababa, Ethiopia. This Report focuses on the theme: “Elections and Management of Diversity”. The ECA and the United Nations Development Program (UNDP) have worked closely in producing the report since the diversity of populations in many African countries had made it essential that the dynamics surrounding the holding of elections and the management of diversity on the African continent be examined. Both the ECA and UNDP highlight that the Report’s findings are a reflec
Image
Tourism Natural Attraction in Sidama The magnificent natural scenery & hot spring water in the Sidama zone include: Wondo Genet, Burqito Gidabo, etc.  Like wise the zone is blessed with spectacular water falls; Logita Fall Sidama 120km from Hawassa with torrential sound and Bonora Fall Sidama 135km from Hawassa cataract & blue winged birds There are two areas proposed as protected wildlife reserve that are now being delimited. Garamba   Mountain  is the highest point in the zone. It is located at a distance of 363 km from  Addis Ababa , 84 km distance from Hawassa, and also only 14 km away from Yaye (District main town). The height of the mountain is between 2800m and 3360m. The mountain is surrounded by bamboo forest; and it is convenient for tourists who have mountain trekking hobby. The mountain is home for various wildlife and bird species. There is an attractive topography round the foot of the mountain. One can watch  Bale   Mountains  from here.

ቅዱስ ጊዮርጊስ ወደ ይርጋለም ተጉዞ ሲዳማ ቡናን 1 ለ0 በማሸነፍ ነው የዋንጫ ባለቤት መሆኑን አስቀድሞ ኣረጋገጠ

ሀዋሳ ከተማ በሜዳው ኢትዮጵያ መድህንን አስተናግዶ 1 አቻ ሲለያይ ፥ በሊጉ ግርጌ የሚገኘው ኢትዮጵያ መድህን በበኩሉ ሶስት ነጥብ ከሀዋሳ ባለማግኘቱ በሊጉ ለመቆየት የመቆየቱ ነገር አጣብቂኝ ውስጥ እንዲገባ አድርጎታል የዜና ምንጭ፦  www.fanabc.com አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 19፣ 2006 ( ኤ ፍ.ቢ.ሲ)   የ21ኛው ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 5 ጨዋታዎች ትናንት በአዲስ አበባና በክልል ከተሞች ተካሂደዋል፡፡ 5 ጨዋታዎች በቀሩት ሊጉ ቅዱስ ጊዮርጊስ ከወዲሁ የ2006 የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ሻምፒዮን መሆኑን ያረጋገጠበትን ውጤት አስመዝግቧል፡፡ ቅዱስ ጊዮርጊስ ወደ ይርጋለም ተጉዞ ሲዳማ ቡናን 1 ለ0 በማሸነፍ ነው የዋንጫ ባለቤት መሆኑን አስቀድሞ ያረጋገጠው፡፡ ሀዋሳ ከተማ በሜዳው ኢትዮጵያ መድህንን አስተናግዶ 1 አቻ ሲለያይ ፥ በሊጉ ግርጌ የሚገኘው ኢትዮጵያ መድህን በበኩሉ ሶስት ነጥብ ከሀዋሳ ባለማግኘቱ በሊጉ ለመቆየት የመቆየቱ ነገር አጣብቂኝ ውስጥ እንዲገባ አድርጎታል። ወላይታ ድቻ የወራጅ ስጋት የሚታይበትን ሙገር ሲሚንቶ በሜዳው አስተናግዶ 1ለ0 ማሸነፍ የቻለ ሲሆን ፥ የመውረድ ስጋት ያንዣበበበት ዳሽን ቢራ በበኩሉ ፤ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክን አዲስ አበባ ስታዲዮም ላይ 1 ለ0 በመርታት ሁለተኛ ተከታታይ ወሳኝ ድሉን አስመዝግቧል፡፡ የኢትዮጵያ ቡና እና አርባምንጭ ከነማ በአበበ ቢቄላ ስታዲዮም ከቀኑ 9 ሰዓት ጀምሮ ያደረጉት ጨዋታ ሊጠናቀቅ 20 ደቂቃዎች ሲቀሩት በጣለው ከፍተኛ ዝናብ ምክንያት ተቋርጧል ፡፡ በጨዋታው አርባምንጭ ከነማ ከእረፍት በፊት ባስቆጠራት ግብ አንድ ለዜሮ እየመራ መዝለቅ ችሏል። በዚህ መሰረትም የሁለቱ ክለቦች ጨዋታ ዛሬ ከጠዋቱ 3፡00 በአበበ ቢቂላ ስታድየም የሚቀጥል

ሲአን በሀዋሳ ጽ/ቤቱ ግንቦት 16/1994 ዓ/ም በሎቄ የተጨፈጨፉ ንጹሓን የሲዳማ ልጆች 12ኛ ዓመት የመታሰቢያ ቀን በተለያዩ ዝግጅቾች አክብሮ ውለዋል

Image
ምንጭ፦  Selamu Bulado ሲአን በሀዋሳ ጽ/ቤቱ ግንቦት 16/1994 ዓ/ም በሎቄ የተጨፈጨፉ ንጹሓን የሲዳማ ልጆች 12ኛ ዓመት የመታሰቢያ ቀን በተለያዩ ዝግጅቾች አክብሮ ውለዋል!!!! በዕለቱ የተከናወኑ ድርጊቶች፦ 1ኛ) በተሳታፊዎች የህሊና ፀሎት ተደርጓል፤ 2ኛ) የእንኳን ደህና መጣችሁ እና የመክፈቻ ንግግር በዶ/ር አየለ አሊቶ ተደርጓል፤ 3ኛ) አጠቃላይ ባሁኑ ጊዜ በኢት/ያ ዘጎች ላይ በገዢው ፓርቲ እየተፈፀሙ ያሉ ኢ-ሰብዓዊና ኢ-ዴሞክራሲያ ድርጊቶች ላይ በዕለቱ እንግዳ አቶ ደጉ ደነቦ (ደቡብ የመድረክ ተወካይ) ገለጻ ተደርጓል፤ 4) የግንቦት 16/1994 ዓ/ም የሎቄ ጭፍጨፋ በማስመልከት በአቶ ለገሰ ዋንሳሞ ዋቃዮ በስፋት ገለጻ ተደርጓል፤ 5)የሲአን ትግል አመሠራረት እና ታሪካዊ አመጣጥ ላይ የቀድመው የሲአን መስራች ታጋይና ያሁኑ አመራር በአቶ አርጋታ ጉንሳ (አዱርማን) አጭር ገላጻ ተደርጓል፤ 6)በወቅቱ ሰዎች ስጨፈጨፍ አካል ጉዳተኛ ሆነው በአሁኑ ጊዜ በህይወት ያሉ አንዳንድ ግለሰቦች በገዢው ፓርቲ ላይ ያላቸውን ጥላቻ ለተሳታፊዎች ገልጸዋል፤ 7) በደምሴ ሱካሬ Qaangeemmo'ne በሚል ርዕስ የተዘጋጀ ግጥም ለተሳታፊዎች ቀርበዋል፤ በመጨረሻም የሲዳማ አርነት ንቅናቄ(ሲአን) ግንቦት 16/1994 ዓ/ም ንጹሓን የሲዳማ ልጆችን በሎቄ ያስጨፈጨፉት ግለሰቦች ለፍርድ የሚቀርቡበት ጊዜ ቅርብ እንደሆነ በአቶ ደሳለኝ መሳ ለተሳታፊዎች ተገልጾ የሻማ ማብራት ስነ-ስርዓት ተካሂዶ ፕሮግራሙ ተጠናቋል።

የኣለታ ላንድ ያስገነባቸውን ሶስት ፋብሪካዎች ፕሬዚዳንት ዶ/ር ሙላቱ ተሾመ በተገኙበት ልያስመርቅ መሆኑ ተሰማ

Image
የዜና ምንጭ፡ addisfortune.net Aleta Land Coffee Plc is going to inaugurate its three big factories in the Southern region of Ethiopia, in Hawassa city on Friday, May 24, 2014. According to the statement from Aleta, the inauguration ceremony will be graced by the president of the Federal Democratic Republic of Ethiopia Mulatu Teshome (PhD), the president of Hawassa and other invited ministers and guests. Aleta Land Coffee Plc was established in 2005 with an eight million dollar initial capital. The company is engaged with coffee exporting activities and providing coffee cleaning and warehousing services for other exporters. Currently, Aleta owns eight full-fledged washed-coffee factories in southern Ethiopia, particularly in the Sidamo highland areas.

መድረክ ፓርቲ በአዲስ አበባ የጠራው የተቃውሞ ሰልፍ ተካሄደ

Image
ምንጭ፦ ሬዲዮ  ፋና  አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 16 ፣ 2006 ( ኤፍ.ቢ.ሲ. ) የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዴሞክራሲያዊ አንድነት መድረክ ፓርቲ ዛሬ በአዲስ አበባ የጠራው የተቃውሞ ሰልፍ ተካሄደ። የፓርቲው አባላትና ደጋፊዎች መነሻቸውን ግንፍሌ ወንዝ ድልድይ ቅዱስ ማቲዎስ አንግሊካን ቤተክርስቲያን አድርገው ፥ በህንድ ኤምባሲ በመታጠፍ አቧሬ አደባባይን ፣ አድዋ ድልድይን በማቋረጥ ማጠቃለያቸውን የካ ክፍለ ከተማ ወረዳ 08 በተለምዶ ታቦት ማደሪያ እየተባለ በሚጠራው ሜዳ ላይ አድርገዋል። ሰልፈኞቹ ኢህአዴግ ለሰላማዊ ድርድር በሩን ክፍት ያድርግ ፤ በአንድነት ኢትዮጵያን እንገነባለን ፤ የፕሬስ ነፃነት ይከበር ፤ የታሰሩ ጋዜጠኞችና ፖለቲከኞች ይፈቱ ፤ መልካም አስተዳደር እውን ይሁን እና የውሃ ፣ መብራትና ስልክ አገልግሎቶች ይስተካከሉ የሚሉ መፈክሮችን አሰምተዋል። በሰልፉ ማጠቃለያ ላይ የፓርቲው ምክትል ሊቀመንበር አቶ ጎይቶም ፀጋዬ እና ዋና ፀሃፊው አቶ ገብሩ ገብረማሪያም ንግግር ያደረጉ ሲሆን ፥ ፓርቲው ባዘጋጃቸው ወቅታዊ ጥያቄዎች ላይ  ኢህአዴግ  ምላሽ እንዲሰጥ ጠይቀዋል። በአዲስ አበባና ፊንፊኔ ዙሪያ የተዘጋጀው የጋራ ማስተር ፕላን ህዝባዊ ውይይት ተደርጎበት በህዝቡ መልካም ፈቃድ ተግባራዊ ሊደረግ ይገባልም ብለዋል።

ክብር ለሎቄ ሰማዕታት!

Image

ጥሬ ቡና ለውጭ ገበያ ማቅረብ እያሽቆለቆለ ነው

Image
- በውጭው ዓለም ከቡና ገለባ ምግብ ሊዘጋጅ ነው ከጥቂት ዓመታት በፊት ከቡና ኤክስፖርት ይገኝ የነበረው ገቢ አንድ ቢሊዮን ዶላርን ለመጠጋት የሚዳዳው ነበር፡፡ ከአራት ዓመት በፊት ከ840 ሚሊዮን ዶላር በላይ ገቢ ከቡና ብቻ ተገኝቶ ነበር፡፡ በዚህ ዓመት ዘጠኝ ወራት ውስጥ መላክ የተቻለው ቡናና የተገኘው የውጭ ምንዛሪ ገቢ መጠን በጣም አነስተኛ ነው፡፡ 67 ሺሕ ቶን ቡና ለውጭ ገበያ ቀረበና ከ222 ሚሊዮን ዶላር ብዙም ፈቅ ያላለ ገቢ ተመዘገበ፡፡  የቡና ሽያጭ ለማሽቆልቆሉ የሚሰጡ በርካታ ምክንያቶች ይጠቅሳሉ፡፡ የዓለም የቡና ዋጋ በከፍተኛ ደረጃ እየወረደ መምጣቱ ዋናው ምክንያት ተደርጐ ቢቆይም፣ በአገር ውስጥ የቡና ፍጆታ እየጨመረ መምጣት፣ ‹‹የጀበና ቡና›› መሸጫዎች መብዛት፣ ሌሎች ተወዳዳሪ አገሮች ከኢትዮጵያ የተሻለ የቡና መጠን ለውጭ ገበያ ማቅረባቸውና ሌሎችም ይጠቀሳሉ፡፡ ከጊዜ ወደ ጊዜ እያሽቆለቆለ የመጣው የቡና ኤክስፖርት ገበያ ከሚጠበቀው በታች ገቢ እያስገኘ ቢሆንም ከግብርና ምርቶች አሁንም በቀዳሚነት ገቢ እያገኘ ደረጃውን ይዟል፡፡  ኢትዮጵያ ለውጭ ገበያ የምታቀርበው ጥሬ ቡና መጠን እያንገዳገዳት ቢሆንም፣ ከቀድሞ የስታር ባክስ ባልደረባና የሥራ ፈጠራ ባለቤት በኩል የተሰማው አስገራሚ የቡና ዜና አነጋግሯል፡፡ ዜናው ኢትዮጵያውያን የተቀባበሉት ሲሆን ከማኅበራዊ ድረ ገፆች፣ በቲዊተር ገጻቸው ከተቀባበሉት መካከል በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ መምህርና በበርካታ ተቋማት ተሳትፎ ያላቸው ዶ/ር ቆስጠንጢኖስ በርሄ ናቸው፡፡ ቡናን በምግብ መልክ በማዘጋጀት፣ ዱቄቱን ሲያሻዎ ዳቦ፣ ኩኪስ ወይም ሌላ ዓይነት ኬክ እንዲሠሩበት ወይም ግራኖላ፣ ቼኮሌትና ካራሜል የተባሉትን ዓይነት ኬኮች ለማዘጋጀት የቡና ገለፈት ተመራጭ መሆኑ ቢፈለሰፍም፣ ይህም ኢት

በመላው ዓለም ላይ ያሉ ሲዳማውያን 12ኛ ዓመት የሎቄ ሰማዕታት ቀን በማሰብ ላይ ናቸው

Image
የዛሬ 12 ኣመት ግንቦት 16  ህገመንግስታዊ መብቶቻቸውን በሰላማዊ መንገድ በጠየቁ ሰላማዊ ሰልፈኞች ላይ በጠቅላይ ሚኒስትር ኣቶ ኃይለማርያም ደሳለኝ ይመራ የነበረው የደቡብ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግስት ጸጥታ ኃይል በፈጸመው የጅምላ ጭፍጨፋ የተሰውትን የሎቄ ሰላማዊ ሰልፈኞች ቀን በተለይ በሃዋሳ እና በሎንዶን ከተማ በተለያዩ  ዝግጅቶች በመታሰብ ላይ መሆኑ ታውቋል። የወራንቻ ኢንፎርሜሽን ኔትዎርክ ያሰባሰባቸው መረጃዎች እንደሚያመለክቱት፤ ቀኑ በመላዋ ሲዳማ በተለይ በሃዋሳ፤ ቱላ፤ሞሮቾ፤ሌኩ፤ ይርጋኣለም፤ ኣለታ ጩኮ፤ ኣለታ ወንዶ፤ ዲላ እና ወንዶ ወሻ በተለያየ ደረጃ በመከበር ላይ ነው። ከከተሞቹ የወጡ መረጃዎች እንደሚያመለክቱት፤ የከተሞቹ ነዋሪዎች በቡድን እና በግለሰብ ደረጃ ቀኑን እያሰቡ ይገኛሉ።  በሎንዶን ከተማ እና በሲዳማ ከተሞች የነበረውን ኣከባበር ዝርዝር መረጃ እንደደረሰን የምናቀርብ መሆናችንን ለመግለጽ እንወዳሃለን።

ግንቦት 16 የሲዳማ ህዝብ ሰማእታት ቀን 12ኛ ዓመት በልዩ ሁኔታ እየታሰበ ነው፡፡

የጽሁፉ ምንጭ፦  sidamanationalregionalstate By  ለገሰ   ዋንሳሞ   ዋቃዮ , Hawassa, Sidama ግንቦት  16  ቀን  1994  ዓ / ም   የሲዳማ   ህዝብ   ህገ   መንግስታዊ   መብቱን   ለማስከበር   ህግንና   ደንብን   ጠብቆ    በተወካዮቹ   አማካይነት   በቀን  12/09/1994 ዓ / ም   ለሲዳማ   ዞን   አስተዳዳር   በተጻፈ   ደብዳቤ   መብቱን   በሠላማዊ   መንገድ   ለማስከበርና   ያለበትን   ጥያቄ   ለመንግስት   ለማቅረብ   መነሻው   ገባህላዊ   ህዝብ መሰብሰቢያ   ከሆነው   ቱሉ   ቦታ   በማድረግ   በመስቀል   አደባባይ   የሚያበቃ   ሠለማዊ   ሰልፍ   ስለሚያደረግ   የአካባቢው   አስተዳዳር   ለሰልፉ   ጥበቃ እንዲያደርግ   አመልክቶ   ነበር፡፡   ዜጎች   መብታቸውን   በሠላማዊ   መንገድ   መጠይቅ   ይችላሉ   ተብሎ   በህገ   መንግሰቱ   ስለተደነገገ   ድንጋጌው   የሁሉንም   ብሔር   ብሔረሰቦችና   ህዝቦችን በእኩል   ያስከብራል   ብሎ   በሙሉ   እምነት   ተቀብሎ   ሰልፍ   የወጣው   ህዝብ   የሰልፉን   ደህንነት   መጠበቅ   የሚገባው   ከህዝብ   አብራክ   የወጣ   ህዝብንና የሀገርን   ደህንነት   ለመጠበቅ   ቃል   ኪዳን   የገባው   ሠራዊት   በገዛ   ወገኑ   ላይ   በጠራራ   ፀኃይ   የአውቶማቲክ   መሳሪያ   ውርጅብኝ   አወረደ፡፡   የሠላም   ተምሳለት   የሆነውን   ኢትዮጵያ   ባንድራ   በማስቀደም   ቅጠል   የያዘው   ህዝብ   ከልጅ   እስከ   አዛውንት   በደቂቃዎች   ልዩነት   እንደ   ቅጠል   ረገፈ፡፡ የተወሰኑ   አስከረኖች   በአይሱዙ   መኪና   በላይ   ላይ   ተደርቦ   እንደ   ኩ