Posts

በሀዋሳ በተለያዩ ዘርፎች ዉጤታማ የሆኑ ሴቶች ተሸለሙ

Image
ሀዋሳ መጋቢት 5/2006 በሃዋሳ ከተማ የላቀ እንቅስቃሴ ላበረከቱ ሴቶችና በትምህርታቸው ጥሩ ውጤት ላስመዘገቡ ሴት ተማሪዎች የማበረታቻ ሽልማት ተሰጠ፡፡ በኢትዮጵያ ለ38ኛ ጊዜ የተከበረውን  የሴቶች ቀን ምክንያት በማድረግ በተደረገው ሽልማት በሁሉም የትምህርት ደረጃ በትምህርታቸው የላቀ ውጤት ላመጡ 31 ሴት ተማሪዎች ለትምህርታቸው አጋዥ የሆኑ መጽሓፍት ተበርክቶላቸዋል። በሃዋሳ ከተማ በሚገኙ ትምህርት ቤቶች በመጀመሪያው መንፈቀ ዓመት ለሴት ተማሪዎች ልዩ የትምህርት ድጋፍ  ያደረጉ  ሞዴል ሴት መምህራን በከተማው ሴቶች፣ ህፃናትና ወጣቶች  ጉዳይ ጽሕፈት ቤት የተዘጋጀላቸውን የምስክር ወረቀትና የገንዘብ ሽልማት ተቀብለዋል። በከተማው በተለያዩ የልማት ቡድን በመደራጀት ውጤታማ የሆኑ 16 የልማት ቡድኖችም የተዘጋጀላቸውን ሽልማት ተረክበዋል፡፡ በቅርቡ በተጀመረው የከተማ ጤና ኤክስቴንሽን ፕሮግራም በስምንቱም ክፍለ ከተሞች አበረታች ውጤት ያስመዘገቡ ስምንት ጤና ኤክስቴንሽን ባለሙያዎችም ተሸላሚዎች ሆነዋል፡፡ ከተሸላሚ ተማሪዎች መካከል ተማሪ ዝናሽ ዘንባባና ተማሪ አብጊያ ብርሃኑ በሰጡት አስተያየት ሴቶች ባለፉት ስርዓት ከነበረው ጭቆናና አድሎአዊ አሰራር ተላቀው በልማትና በመልካም አስተዳደር እኩል ተጠቃሚነታቸው መረጋገጡ እጅግ ያኮራናል ብለዋል፡፡ የሃዋሳ ከተማ አስተዳደር የሴቶች፣ ህፃናትና ወጣቶች ጉዳይ  ጉዳይ መምሪያ  ኃላፊ ወይዘሮ ገነት ገረመው  እንደተናገሩት በከተማው የሴቶችን ኢኮኖሚያዊ  አቅም ለማሻሻል የብድር አገልግሎት ለመስጠት ከፍተኛ ጥረት በመደረግ ላይ መሆኑን ገልፀዋል፡፡ በርካታ ሴቶች በማህበር ተደራጅተውና ሃብት አፍርተው ወደ ባለሃብትነት መሸጋገራቸውንና ለብዙዎች የስራ እድል መፍጠራቸውንም ተናግረዋል፡፡ ምንጭ፦ኢዜኣ

በሃዋሳ ከተማ ኣስተዳደር ስር በተካተቱ የገጠር ቀበሌያት ውስጥ በሚገኙ ትምህርት ቤቶች በሲዳማኣፎ ትምህርት እየተሰጠነውን?

Image
በሃዋሳ ከተማ ኣስተዳደር ስር በተጠቃለሉት የቀድሞ የሃዋሳ ዙሪያ ወረዳ የገጠር ትምህርት ቤቶች ውስጥ በሲዳማኣፎ በምሰጠው የትምህርት ዙሪያ ሪፖርተራችን ጥቻ ወራና የምቀጥለውን ዘገባ ልኮልናል፦ Umihunni, Hawaasi katami gashshooti giddora qolli gaxarete qawallara/ kiiro 12 qawale/ noo rosi minnara Sidaamu Afoo seekine rosiinsanni hee'noonni. Urrinse nafa di egeninoonni. Hatti gaxarete qawalla heedhanno kifle katami Tula kifle ketema yinanni. Wolootu kifle ketemarrano, Sidaamu ooso batidhdhe noowa Sidaamu oosora calla/partially/ 1 - 4 geeshsha Sidaamu afiinni baalanka roso rosiinsanni. 5-8 kifle geeshsha noo rosi minnara kayinni Sidaamu Afoo mitte subjecte assine uyiinanni baalunkura. 2005 M.D kayise 10 kifleranna 12 kiflera uyinanni fonqolira mitte subject ikke shiqeenna rosaano fonqolante sainno. Xaa isinni roore universitete deerinni rosiisa hananfoonni daafira konni ka'a kaajanno yine hendanni.

BEHIND THE FISHing LINES:The price for a kilo of Ambaza is 17 Br in Koka, 13 Br in Zway and 25 Br in Hawassa

Image
Fasting period reels in big business for fishing industry Two days into Lent,Tsiginesh Fish & Special Kitfo No. 2 – a restaurant known mainly for its fish dishes – was teeming with customers at lunch time on Tuesday, February 25, 2014. This is one of the two restaurants that go by the same name, both owned by Tsiginesh Yilma, 34, and her husband. The No. 2 restaurant opened in 2010, along Sahle Selassie Street, down from St. Mary’s Church at Amist Kilo, and it has always been busy, Tsiginesh says. Tsiginesh came into the fish business after she married her husband, who was already a fish supplier, and now manages the No. 1 restaurant.She gave up her former business, which she had been doing for 10 years, before getting married in 2000. The couple decided to start a restaurant of their own when they noticed how business was booming for the eateries they were supplying. They had their first restaurant in 2006, which has now moved from its original location to the compo

የእርግዝና ወቅት መድኃኒቶች አግባባዊ አጠቃቀም

በምግብ፣ መድኃኒትና የጤና ክብካቤ አስተዳደርና ቁጥጥር ባለሥልጣን በመጀመሪያዎቹ የእርግዝና ወራት ሀምሳ ከመቶ በላይ የጸነሱ እናቶች በእርግዝና በሽታ (Morning Sickness) ይሰቃያሉ፡፡ በሽታው ከእርግዝና ጋር በተያያዘ ከሚከሰት የሆርሞኖች መጠንና ዓይነት መለዋወጥ ጋር ተያይዞ የሚከሰት ችግር መሆኑን በዘርፉ የተሠሩ ምርምሮችና የተጻፉ መረጃዎች ያስረዳሉ፡፡ በሽታው አብዛኛውን ጊዜ የጎላ የጤና ችግር በጽንሱም ሆነ በእናትየዋ ላይ የማያስከትል ቢሆንም የብዙ እናቶችን ምቾት ግን ይነሳል፡፡ የበሽታው ክብደትና ቅለት ከእናት እናት የሚለያይ ሲሆን በአንዳንድ እናቶች በአጭር ጊዜ በቀላሉ ታይቶ የሚጠፋ ሲሆን፣ በአንዳንዶች ደግሞ የምግብ ፍላጎት በማሳጣት፣ የተመገቡትንም በተደጋጋሚ በማስመለስ በከፍተኛ ደረጃ ሊያውክ ይችላል፡፡ የበሽታው ምልክቶች በአብዛኛው ጠዋት ጠዋት ማቅለሽለሽ፣ ማስመለስና የምግብ ፍላጎት መቀነስ ናቸው፡፡ ይህ ዓይነት ችግር በአብዛኛው ጠዋት ጠዋት ይታይ እንጂ በማንኛውም ሰዓት ሊከሰት ይችላል፡፡ የማቅለሸለሽና የማስመለስ ስሜት በተለያዩ ጊዜያትና ሁኔታዎች የሚወሰንም ነው፡፡ በተለይም መጥፎ ሽታ ባለበት፣ ምግብ ሲያበስሉ፣ በጉዞ ወቅት ወዘተ ሊነሳና ሊባባስ ይችላል፡፡ እናቶች በእርግዝና ወቅት የሚከሰት ማቅለሽለሽና ማስመለስን ለመከላከል እንዲሁም በሌሎች ምክንያቶች ለምሳሌ በጉዞ፣ በካንሰር፣ በቀዶ ሕክምና ወዘተ የሚመጣ ማቅለሽለሽና ማስመለስን ለመከላከል የሚያግዙ መድኃኒቶችን (Antiemetic) ከመድኃኒት ቤቶች ገዝተው በራሳቸው ሲጠቀሙ ይስተዋላል፡፡ እናቶች ያለሐኪም ትዕዛዝ የሚሸጡ ማቅለሽለሽንና ማስመለስን ለመከላከል የሚያግዙ መድኃኒቶችን በራሳቸው ገዝተው ከመጠቀም እንዲቆጠቡ ይመከራል፡፡ የመጀመሪያው ምክንያት በእርግዝና ወቅ

Forget the BRICs; Meet the PINEs

Image
While many emerging markets are taking a beating, a fantastic growth story in the developing world is widening and drawing in new countries Emerging markets are taking a beating these days, most of all the famous BRIC economies ­— Brazil, Russia, India and China. These four once seemed poised to dominate a post-American world. Not anymore. Brazil and India are posting growth rates that are only a fraction of what they were a couple of years ago. Russia’s prospects, already hampered by an overbearing state, are unlikely to improve as its aggressive moves into Ukraine could force Europe and the U.S. to impose economic sanctions. Even mighty China, while still notching admirable growth, must confront rising debt and a distorted financial system. The supremacy of the emerging world suddenly seems very far off. MORE China Exports Boom Suggests Economic Recovery Global Investors Got High on Emerging Markets: Now for the Comedown Here's An Updated Tally Of All The People Who Ha

Fichchee- The New Year of Sidama- The Sidama people celebrate the festival en mass in their sacred place called Gudumale which is located on the beautiful city of Hawassa

Image
http://commons.wikimedia.org/wiki/File:Fichchee-_The_New_Year_of_Sidama-_The_Sidama_people_celebrate_the_festival_en_mass_in_their_sacred_place_called_Gudumale_which_is_located_on_the_beautiful_city_of_Hawassa-_2013-12-18_17-37.jpg

ሆሬ _የሲዳማ ብሄረሰብ ልጃገረዶች የዘፈን ውዝዋዜ በጋዜጠኛ ቦጋሌ ጥላሁን

Image
በደቡብ ብሄር ብሄረሰቦች እና ህዝቦች ክልል ዉስጥ ከሚገኙ አስራ ሶስት ዞኖች መካከል እጅግ በርካታ የሆነ የህዝብ ቁጥር ያለዉ የሲዳማ ዞን ነዉ። በያዝነዉ አመት በተደረገ የጥናት መረጃ የሲዳማ ዞን 3.2 ሚሊዮን ህዝብ መያዙ ተነግሮአል። የለቱ የባህል ጥንቅራችን የሲዳማ ብሄረሰብ ባህላዊ ገጽታዎችን ይቃኛል። በደቡብ ኢትዮጽያ በይርጋለም ከተማ ነዋሪ የሆነዉ ጋዜጠኛ ቦጋለ ጥላሁን የረጅም ግዜ አድማጫችን ብቻ ሳይሆን ተሳታፊም ነዉ። በኢትዮጽያ የተለያዩ ብሄር ብሄረሰቦችን አቅፎ በሚገኘዉ በደቡብ ዞን አጓጓጊ የሆኑ የተፈጥሮ መስቦችን አሉት የሚለን ጋዜጠኛ ቦጋለ ከአዲስ አበባ 320 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ በሚገኘዉ በይርጋለም ከተማ ነዋሪ ሲሆን ስለ ሲዳማ ብሄረሰብ ባህል በተለይም ሆሪ ተብሎ ስለሚታወቀዉ ያላገቡ የሲዳማ ልጃገረዶች የዘፈን ዉዝዋዜ፤ ስለ ቋንቋዉ፣ ስለ ሰርግ፣ እንዲሁም ሌሎች የባህል ገጽታዎች ያጫዉተናል። በሌላ በኩል በሲዳማ ዞን ባህልና እስፖርት ማዕከል ድምጻዊ የሆነችዉ ትብለጽ ተከስተ በሲዳማ ቋንቋ በምታዜመዉ ዘመናዊ ሙዚቃዋ በአካባቢዉ ተወዳጅነትን ማትረፍዋ ነገርላታል። የሲዳማ ዞን የተፈጥሮ መስቦች ያሉበት በቱሪስቶች የሚወደድ ድንቅ የተፈጥሮ ጸጋ ያለዉም አካባቢ ነዉ መረሃ ግብሩን ያድምጡ የሲዳማ ዞን የተፈጥሮ መስቦች

የፕሬዚዳንቱን ይቅርታ የማድረግ ሥልጣን የሚቀንስ አዋጅ ቀረበ

ሪፖርተር ጋዜጣ 12 March 2014 -   መጋቢት 3, 2006 ዓ.ም. - የፓርላማ አባላት ከሕገ መንግሥቱ ጋር እንዲጣጣም ጠይቀዋል የአገሪቱ ፕሬዚዳንትን ለሕግ ታራሚዎች ይቅርታ የማድረግ ሥልጣን የሚቀንስ አዲስ ‹‹የይቅርታ አሰጣጥና አፈጻጸም ሥነ ሥርዓት›› ረቂቅ አዋጅ ለፓርላማው ቀረበ፡፡ አንዳንድ የፓርላማው አባላት ረቂቅ አዋጁ ከሕገ መንግሥቱ ጋር ይቃረናል በማለት እንዲስተካከል ጠይቀዋል፡፡ የፕሬዚዳንቱን ሥልጣንና ተግባር የሚዘረዝረው የሕገ መንግሥቱ አንቀጽ 71 (7) ‹‹ፕሬዚዳንቱ በሕግ መሠረት ይቅርታ ያደርጋል›› በማለት ይደነግጋል፡፡ በ1996 ዓ.ም. የወጣው በአሁኑ ወቅት በሥራ ላይ የሚገኘው የይቅርታ ሥነ ሥርዓት አዋጅም በሕገ መንግሥቱ ለፕሬዚዳንቱ የተሰጠውን ይቅርታ የማድረግ ሥልጣን ያጠናክረዋል፡፡ በዚህ አዋጅ መሠረት ፕሬዚዳንቱ የይቅርታ ቦርድ የውሳኔ ሐሳብን መሠረት በማድረግ፣ እንዲሁም በውሳኔ ሐሳቡ ላይ የቀረቡ መረጃዎችን ፕሬዚዳንቱ በራሱ መመዘን ለሕግ ታራሚዎች ይቅርታ እንዲያደርግ ወይም እንዲከለክል ሥልጣን ይሰጠዋል፡፡ የፕሬዚዳንቱን ይቅርታ ያገኘ ታራሚ በሕጉ መሠረት የተጣለበትን ጥሶ የተገኘ ከሆነ በይቅርታ ቦርዱ የውሳኔ ሐሳብ አቅራቢነት ፕሬዚዳንቱ የሰጠውን ይቅርታ የማንሳት መብት በዚሁ በሥራ ላይ ባለው አዋጅ ለፕሬዚዳንቱ ተሰጥቷል፡፡  ባለፈው ማክሰኞ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የቀረበው ረቂቅ አዋጅ ግን፣ ‹‹ፕሬዚዳንቱ የይቅርታ ቦርድን የውሳኔ ሐሳብ መሠረት በማድረግ ይቅርታ ይሰጣል፤›› ሲል በረቂቁ ክፍል ሁለት አንቀጽ 4 (1) ላይ አስቀምጧል፡፡ በማከልም ቦርዱ ለፕሬዚዳንቱ የሚልከው የውሳኔ ሐሳብ ይቅርታ የተወሰነላቸውን ታራሚዎች በመተለከተ ብቻ ነው፡፡  በቦርዱ ውሳኔ አቅራቢነት

ሳቅ እንደ አማራጭ ሕክምና?

ኮከቤ የማነ የፊኛ ካንሰር እንዳለበት ያወቀው ከአሥር ዓመታት በፊት ነበር፡፡ ህመሙን ካወቀ በኋላ ከሌሎች የካንሰር ሕመምተኞች ሰምቶ ሕመሜን ቢያስታግስልኝ በማለት ወደ ሳቅ ትምህርት ቤት ይቀላቀላል፡፡ በወቅቱ ሞትን እስከመመኘት ድረስ በበሽታ ይሰቃይ እንደነበር ይናገራል፡፡ ኮከቤ የኬሞቴራፒ ሕክምና ይፈጥርበት የነበረውን ሕመም ለመቋቋምና ስቃዩን ለማስታገስ ከረዱት ዋነኛው ሳቅ እንደሆነ ይገልጻል፡፡   የካንሰር ሕክምናን አብረውት ይከታተሉ ከነበሩት መካከል ብዙዎች ሕይወታቸው ሲያልፍ ተመልክቷል፡፡ በአካል የሚያውቃቸው ሲያልፉ ከማየቱም በላይ ሕይወቱ አደጋ ላይ በወደቀበት ወቅት ራሱን መሳቅ አስተምሯል፡፡ ኮከቤ ወደኋላ በትዝታ እየቆዘመ ‹‹ዕድለኛ ነኝ›› ይላል፡፡  ዛሬ የ45 ዓመት ጐልማሳ ነው፤ ባለትዳርና የልጆች አባትም ነው፡፡ በቤተ መንግሥት ውስጥ የሜዳ ቴኒስ አጫዋች የሆነው ኮከቤ ‹‹የእኔ ደስተኛ መሆን ለቤተሰቦቼም ተርፏል፤ ማታ ቤት እስክገባ ይቸኩላሉ፡፡ ምንም ችግር ቢኖር በሳቅ እናሳልፈዋለን፤›› ይላል፡፡ ደስተኛ መሆኑን የሚገልጸው ኮከቤ ልጆቹ እሱን በማየት ሲስቁ ማየት ያስደስተዋል፡፡  በዓለም የድንቅ ነገሮች መዝገብ ላይ ለሦስት ሰዓት ከስድስት ደቂቃ ያለማቋረጥ በመሳቅ ሪከርድ የጨበጠና ‹‹የዓለም የሳቅ ንጉሥ›› የሚል መጠሪያ ያገኘው በላቸው ግርማ፣ ኮከቤን ለመሰሉና ሌሎች የሳቅ ትምህርት ቤት ካቋቋመ ዓመታት ተቆጥረዋል፡፡ በእነዚህ ዓመታት ወደ ትምህርት በመሔድ ስለ ሳቅ፣ አሳሳቅንና በሌሎች ተያያዥ ትምህርቶች ለአንድ ወር ሠልጥነው የወጡ ተማሪዎች አሉ፡፡ በአፍሪካ ባሉ አገሮች ጅማሮዎች ቢኖሩም በኢትዮጵያ የሚገኘው ትምህርት ቤት የቆየና ግንባር ቀደም እንደሆነ የተለያዩ ዘገባዎች ያመለክታሉ፡፡  በላቸው ስለሳቅ ትምህርት ቤት ሲና

Ethiopia: Ribbon Cutting Brings Addis Abeba-Nairobi Highway a Step Closer

The 100km long Yabelo-Mega road - part of the 1,000km Mombasa-Nairobi-Addis Abeba Road Corridor - will be opened for traffic on Sunday, March 9, 2014 in the presence of Worqineh Gebeyehu, minister of Transport. The inauguration, which will take place in Yabelo town - 564km from Addis Abeba in Borena Zone of the Oromia Region - will also be attended by officials from the Ethiopian Roads Authority (ERA). The African Development Bank (AfDB) has extended a 770 billion Br loan to Ethiopia for the construction of the Yabelo-Mega section of the project. The Mombasa-Nairobi-Addis Abeba Road Corridor is an important part of the Trans-African Highway, from Cairo to Cape Town. In Kenya and Ethiopia, the road is a link from Addis Ababa to Nairobi. The Kenyan section of the road between Isiolo and Moyale is about 525km and was constructed as a gravel road in 1974. On the Ethiopian Side of the border, the road is entirely bitumen-paved from Moyale to Addis Abeba. However, the section of th

Is Egypt Securing Diplomatic Success over Ethiopia?

Image
The Blue Nile accounts for 85 percent of the Nile's water flow. It joins the White Nile, whose headwaters lie in the East African highlands of Burundi. Ethiopians consider the Grand Ethiopian Renaissance Dam (GERD) and the other dams the government of Ethiopia plans to build a symbol of national pride as they will produce electricity that will transform the economic prospects not only for their country but for much of seriously under-developed East Africa. In talks last January between Egypt, Ethiopia and Sudan, negotiations hit a dead-end, with MENA reporting that Ethiopia refused to discuss the terms of "confidence-building measures," which Egyptian officials say must be changed in order to avoid reduction of Egypt's Nile river water share. Egypt, with its 84 million people totally dependent on the Nile for water, cites British colonial agreements in 1929 and 1959 that guarantee it the lion's share of the water and a veto over upstream dam construct