Posts

‹‹የተቃዋሚ ድርጅት አባል ሆኖ ከመንግሥት ሥራ ማግኘት ከባድ ነው››፦ በሲዳማም እውኔታው ከዚህ የተለየ ኣይደለም

Image
ፎቶ ኢትዮጵያን ሪፖርተር ጋዜጣ  ኢንጂነር ዘለቀ ረዲ የኮንስትራክሽን ሥራና የሆቴል ባለቤት ተወልደው ያደጉት በኦሮሚያ ክልል ጂማ ዞን ሊሙ ኮሳ ወረዳ ጋሉ አካባቢ ነው፡፡ ትምህርታቸውን በጂማ ዞን ውስጥ በሚገኙ የተለያዩ ትምህርት ቤቶች ከተከታተሉ በኋላ በመምህርነት አገልግለዋል፡፡ ለዓመታት በጂማ ማዘጋጃ ቤት ከዚያም ባቱ (ዝዋይ) ከተማ በሚገኘው ሼሪ ኢትዮጵያ አበባ እርሻ ውስጥ በቴክኒካል ማኔጀርነት ሠርተዋል፡፡ ኢንጂነር ዘለቀ ረዲ በአሁኑ ወቅት የራሳቸውን የኮንስትራክሽን ኩባንያ አቋቁመውና በመቂ ከተማ  ሆቴል ከፍተው በመሥራት ላይ ይገኛሉ፡፡ ኢንጂነር ዘለቀ ከቢዝነስ ሥራቸው ውጭ በፖለቲካም ንቁ ተሳታሳፊ ናቸው፡፡ ሥራቸውን አስመልክቶ  ውድነህ ዘነበ  አነጋግሯቸዋል፡፡ ሪፖርተር:-  በሆቴልና በኮንስትራክሽን ሥራዎች ውስጥ ይገኛሉ፡፡ እነዚህ ሥራዎች ውስጥ ሆቴሉ በምን ደረጃ እንደሚገኝ ቢገልጹልኝ? ኢንጂነር ዘለቀ :- ሆቴሉ የሚገኘው ከአዲስ አበባ ወደ ሐዋሳ በሚወስድ መንገድ ላይ በምትገኘው መቂ ከተማ ነው፡፡ የቱሪስት ማረፊያ የቱሪስት መሸጋገሪያ ለማድረግ ሆቴሉን በአዲስ መልክ  እንደገና ልገነባ እየተዘጋጀሁ ነው፡፡ ሪፖርተር:- በኮከብ ደረጃ ለማሳደግ ነው? ኢንጂነር ዘለቀ :- አዎ፡፡ በኮከብ ደረጃ ለማሳደግ ነው እቅዴ፡፡ ምክንያቱም መስመሩ የቱሪስት ነው፡፡ በርካታ ቱሪስቶች ይመጣሉ፡፡ ሆኖም በመስመሩ ጥሩ ሆቴል አያገኙም፡፡ የግድ ሐዋሳ መጓዝ ይኖርባቸዋል፡፡ አማካይ ቦታ ላይ ጥሩ ሆቴል ቢሠራ ከሚል ነው ይህንን እቅድ ያመነጨሁት፡፡ አሁን ነባሩን ሆቴል አፍርሼ ዘመናዊ ባለ ኮከብ ሆቴል ለመገንባት ዲዛይን እየሠራሁ እገኛለሁ፡፡ ከአዲስ አበባ እስከ ሐዋሳ 270 ኪሎ ሜትር ነው፡፡ መቂ በሁለቱ ከተሞች አማካይ ቦታ ላይ ትገኛለች፡

A Comprehensive Ranking of African Countries According to Governance Quality

Image
 COUNTRY RANK /100 6 YEAR CHANGE 1 Mauritius 82.8 4.5 △ 2 Cape Verde 78.4 4.1 △ 3 Botswana 77.2 0.9 △ 4 Seychelles 73.4 -0.5 ▽ 5 South Africa 70.7 -1.1 ▽ 6 Namibia 69.8 0.2 △ 7 Ghana 66.3 2.0 △ 8 Tunisia 62.7 -2.0 ▽ 9 Lesotho 61.0 -0.2 ▽ 10 Tanzania 58.8 0.4 △ 11 São Tomé and Príncipe 58.5 1.9 △ 12 Zambia 58.5 2.1 △ 13 Benin 57.8 -1.1 ▽ 14 Egypt 57.7 0.2 △ 15 Morocco 57.0 -0.4 ▽ 16 Senegal 56.2 -3.0 ▽ 17 Malawi 56.0 3.3 △ 18 Burkina Faso 55.1 2.0 △ 19 Uganda 55.1 1.3 △ 20 Mali 55.0 1.9 △ 21 Mozambique 54.9 0.2 △ 22 Gabon 53.6 5.3 △ 23 Rwanda 53.5 2.0 △ 24 Algeria 52.9 -1.6 ▽ 25 Kenya 52.7 -1.2 ▽ 26 Swaziland 52.0 1.8 △ 27 Gambia 51.6 -1.5 ▽ 28 Niger 49.5 6.7 △ 29 Djibouti 49.0 0.1 △ 30 Sierra Leone 48.1 8.9 △ 31 Comoros 47.9 0.0 32 Mauritania 47.5 -2.2 ▽ 33 Ethiopia 46.7 0.7 △ 34 Liberia 46.6 12.0 △ 35 Madagascar 46.1 -12.8 ▽ 36 Burundi 44.9 1.1 △ 37 Cameroon 44.9 0.8 △ 38 Libya 44.5 -8.0 ▽ 39 Togo 44.4 6.4 △ 40 Angola 44.1 9.3 △ 41 Cong

Democracy and its Trade-off: Ethiopia's Path to National Reconciliation

Image
Democracy and its Trade-off: Ethiopia's Path to National Reconciliation By Messay Kebede In many of my previous articles, even as Meles Zenawi was in absolute control of the country, I have defined the creation of a government of national reconciliation as the best roadmap both for the easing of some of Ethiopia’s socio-economic problems and initiating the construction of a democratic future. My assumption was then that Ethiopia could benefit from Meles’s dream of grandeur: had he taken the initiative of creating a genuine government of reconciliation, he would have marked history in a way similar to Nelson Mandela. The purpose of this article is to confirm that the proposal is still relevant. Before I go further, there is one basic hurdle that needs to be removed. Every time I propose a government of national reconciliation, I face two different objections. Some pity my naivety and demolish my proposal with a heavy blow of realism by asking, why would the ruling elit

Ethiopia: USAID Fuels Ethiopian Bamboo Sector With U.S.$1.75 Million Grant

Image
USAID awarded a total grant of 1.75 million dollars to African Bamboo Plc on Friday, January 31, 2014, at the latter's headquarters, in the Vatican area of Mekanisa road. One million dollars of the grant is for developing and testing a heating process to make industrial and commercial quality bamboo using biofuels from organic waste, such as coffee husks and residue from processing the bamboo. The second grant of 750,ooo dollars is said to help the Company prepare feasibility studies and market analyses to attract investment capital and to meet requirements for exports to the United States and the European Union. African bamboo is one out of a total 475 organisations that applied for the award, which targets supporting innovative projects and integrating clean energy technology into the agriculture sectors of developing countries to improve production. The Company wants to engage more aggressively in its innovative work in renewable energy and agro-forestry processing now

Bamboo roundhouse by the Sidama people of Ethiopia

Image
This is a traditional split bamboo plaited roundhouse by the Sidama people of Ethiopia. The dome, with its pointy top, is designed to shed heavy rainfall where a circular dome would have a flat region prone to leaks. Bamboo once played an important role in the rural economies of East Africa but indiscriminate clearing of natural bamboo forests have resulted in losing natural resources and many of the traditional building skills. You can find out more about traditional bamboo construction at  The International Network for Bamboo and Rattan .

የግብፅ ሚኒስትር የግድቡ ግንባታ እንዲቆም በመጠየቃቸው ውይይቱ ተቋረጠ

Image
የግብፅ የውኃና መስኖ ሚኒስትር መሐመድ አብዱል ሙታሊብ ከኢትዮጵያ አቻቸው ጋር የሁለትዮሽ ውይይት ለማድረግ በጠየቁት መሠረት ባለፈው ሰኞ አዲስ አበባ ቢገቡም፣ የታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ እንዲቆም በመጠየቃቸው ውይይቱ በሰዓታት ውስጥ ተቋረጠ፡፡ የግብፅ ሚኒስትር ከኢትዮጵያ አቻቸው አቶ አለማየሁ ተገኑና ከባልደረቦቻቸው፣ እንዲሁም ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ከተወከሉ ባለሙያዎች ጋር ባለፈው ሰኞ መገናኘታቸውን ለማወቅ ተችሏል፡፡  በታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብና ተያያዥ የፖለቲካ ጉዳዮች ላይ የመንግሥት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ጽሕፈት ቤት ከጋዜጠኞች ጋር ለመወያየት ባዘጋጀው መድረክ ላይ የተገኙት አቶ አለማየሁ ተገኑ፣ የግብፅ አቻቸው ሁለት አጀንዳዎችን ይዘው መቅረባቸውን ተናግረዋል፡፡  የግብፅ ሚኒስትር በስልክ ደውለው ወደ አዲስ አበባ ለመምጣትና ለመወያየት ባቀረቡት ጥያቄ መሠረት መገኘታቸውንና ይዘው የመጡዋቸው አጀንዳዎችም ከዚህ ቀደም ተቀባይነት ሊያገኝ ያልቻለውን የዓለም አቀፍ ባለሙያዎች ቡድን ተጨማሪ ጥናት እንዲያከናውን የሚጠይቅ፣ እንዲሁም በግንባታው ላይ መተማመንን ማጐልበት የሚሉ ጉዳዮች መሆናቸውን ጠቁመዋል፡፡  የዓለም አቀፍ ባለሙያዎች ቡድንን በተመለከተ ኢትዮጵያና ሱዳን እንደማይቀበሉት ከዚህ ቀደም መገለጹንና አሁንም ይህንን አቋም በድጋሚ እንዲገነዘቡት መደረጉን አቶ አለማየሁ አስረድተዋል፡፡ በግድቡ ግንባታ ላይ መተማመንን ማጐልበት በሚል በግብፅ በኩል በቀረበው ሐሳብ ውስጥ የቀድሞው የግብፅ የውኃ መጠን እንደማይቀንስ ኢትዮጵያ እንድታረጋግጥ የሚጠይቅ መሆኑን ሪፖርተር ያገኛቸው መረጃዎች ያመለክታሉ፡፡ ይህንን በተመለከተ በሰኞው ስብሰባ የግብፁ ሚኒስትር በድጋሚ አንስተው ኢትዮጵያ እንደማትቀበለው ግልጽ እንደተደረገላቸው አቶ አለማየሁ በ

የሲዳማ ቡና የእግር ኳስ ክለብ በዞኑ መንግስት ትኩረት ተነፍጓል ተባለ

Image
ከሲዳማ ዞን መንግስት ትኩረት የተነፈገው የሲዳማ ቡና የእግር ኳስ ክለቡ በዘንድሮው የኢትዮጵያ ፕሪሜዬር ሊግ ውድድር ያለ ውጤት ጉዞውን ቀጥሏል። ሲዳማን በወከል በዘንድሮው የኢትዮጵያ ፕሪሜዬር ሊግ ውድድር በመሳተፍ ላይ ካሉት የእግር ኳስ ክለቦች መካከል የይርጋዓለም ከተማ ተወካይ የሆነው ሲዳማ ቡና በተከታታይ ሽንፈትን ማስተናገዱን ቀጥሏል። እስከኣሁን ደረስ ካደረጋቸው ኣስር ጫዋታዎች መካከል ከኢትዮጵያ መብራት ኃይል ጋር የደረገውን  ጫዋታ ከማሸነፉ ሌላ በተቀሩት በስድስት ጫዋታዎች በመሸነፍ እና በሁለቱ ብቻ ነጥብ በመጋራት በደረጃ ሰንጠረ ዥ ኣስራ ሶስተኛ ደረጃ ይዞ ይገ ኛ ል። በዘንድሮው የውድድር ዘመን የክለቡ ውጤት ኣልባ ጉዞ  የሲዳማ ዞን መንግስትን ጨምሮ ከሌሎች ጉዳዩ ከሚመለከታቸው ኣካላት ትኩረት በ መነፈጉ የተነሳ መሆኑን ኣንዳንድ የክለቡ ደጋፊዎች ተናግረዋል ። በጉዳዩ  ዙሪያ ሪፖርተራችን ቱንስሳ ጂሎ በይርጋኣለም ከተማ ያናገራቸው የክለቡ ደጋፊዎች እንደምሉ ት ከሆነ ፤ የሲዳማ ክለቦች ያልሆኑትን እንደወላይታ ዲቻ ያሉትን በቅርብ በፕሪሜዬር ሊግ ውድድር የገቡ ክለቦችን በገንዘብ እና በሰው ኃይል ለማጠናከር በሲዳማ ከተሞች የገቢ ማሰባሰቢያ ዝግጅቶች እየተደረጉ ሲረዱ ለሲዳማ ክ ለ ቦች ግን መሰል ዝግጅቶችን ኣልተደረጉም ። ክለቡ ብቃት ያላቸውን ተጫዋቾች በማስፈረም እና በፋይናስ ኣቅሙን በማጠናከር ውጤታማ ለማድረግ የተሰሩ እና እየተሰሩ ያሉ ስራዎች ስለሌሉ ክለቡ ውጤት ኣልባ ጉዞውን ለመቀጠል ተገዷል ብለዋል። ኣክለውም፤ ክለቡ ያሉበትን የብቃት ችግሮች ኣስተካክሎ በቀጣይ ውድድሮች ማሸነፍ ካልቻለ ከፕሪሜዬር ሊግ ውድድር መውረዱ ስለማይቀር የሚመለከታቸው ኣካላት ክለቡን በሰው እና ፋይናንስ ኃይል የ

Patient satisfaction with outpatient health services in Hawassa University Teaching Hospital, Southern Ethiopia

Image
ለተጨማሪ ንባብ ፦ Full Length Research Paper

Fish Market at Awassa Lake

Image
ተጨማሪ  ፎቶዎችን በዚህ ሊንክ ይመልከቱ፦  Fish Market at Awassa Lake

AWASSA KENEMA VS. KEDUS GIORGIS

Image

የይርጋለም ከተማ የንጽህ ውሃ ግንባታ ፕሮጀክት መቼ ይሁን የምጠናቀቀው?

Image
ኣንድ ሚሊዮን ለምጠጉ የ ይርጋለም ከተማ እና ለኣከባቢዋ የገጠር ቀበሌያት ነዋሪዎች ኣገልግሎት ይሰጣል ተብሎ፤ ከ 50 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ በመገንባት ላይ የሚገኘው የውሃ ፕሮጀክት በተለያዩ ምክንያቶች ከሚጠበቀው በላይ ተጓቷል። ይህ የውሃ ፕሮጀክት 60  ሊትር በሰከንድ ወይም  5  ሺ  142  ሜትር ኪዩብ በቀን የመስጠት አቅም ያለው እና እስከ  2012 ዓ . ም ድረስ ለ 898  ሺ ያህል የከተማዋ ሕዝብ አገልግሎት ለመሥጠት ያስችላል መባሉ ይታወሳል ። እንደ ኣዲስዘመን ጋዜጣ ዘገባ ከሆነ፤ የውሃ ፕሮጀክት በአንድ ዓመት ውስጥ ይጠናቀቃል ተብሎ ቢጠበቅም ከቧንቧ መገጣጠሚያ አካል  ( ፊቲንግ )  አቅርቦት ችግር ጋር ተያይዞ መጓተቱን የሥራ ኃላፊዎች ይናገራሉ፡፡ አምስት ጥልቅ የውሃ ጉድጓዶች ካሉት ፕሮጀክት መካከል ሁለቱ በጄነሬተር ሥራ ቢያስጀምሩም ሌሎቹ ግን ውሃ መስጠት አልቻሉም። ለዚህ ምክንያቱ ደግሞ ውሃ መግፋት የሚያስችል በቂ የኃይል አቅርቦት ባለመኖሩ ምክንያት ነው።   « ትራንስፎርመር ለማስተከል ክፍያ የፈፀምነው በ 2003  ዓ . ም ቢሆንም እስካሁን ከአንዱ በቀር ምላሽ አልተሰጠንም »  የሚሉት የፕሮጀክቱ ኃላፊዎች፤ በዚህ ምክንያት ህብረተሰቡ በቂ ውሃ ማግኘት አለመቻሉን ይገልጻሉ፡፡ ከዚህ በተጨማሪም አንድ ትራንስፎርመር ቢተከልም በሶስት ቀን ውስጥ እንደፈነዳና አገልግሎት እንዳቆመ ይናገራሉ፡፡ የፈነዳውን ለማስለወጥ ያደረጉት ጥረት ምላሽ አለማግኘቱን ጨምረው ገልጸዋል፡፡ እንደጋዜጣው ዘገባ፤ በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል የደቡብ ክልል ቅርንጫፍ የገበያና ሽያጭ ኃላፊ አቶ ታደሰ መርጋ፤ ከፍላጎት መጨመር ጋር ተያይዞ ወረፋ መኖሩን ገልፀው፤  « ፈነዳ »  ስለተባለው ትራንስፎርመር ግን የሚያውቁ