Posts

አቶ ደሴ ዳልኬ የደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል ርእሰ መስተዳድር ሆኑ

ሃዋሳ ሐምሌ 06/2005 የክልሉ ምክር ቤት 4ኛ ዙር 7ኛ መደበኛ ጉባኤ አቶ ደሴ ዳልኬን የደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል መንግስት ርእሰ መስተዳድር አድርጎ መረጠ፡፡ ርእሰ መስተዳድሩ ከቀድሞው ርእስ መስተዳድር ከአቶ ሽፈራው ሽጉጤ የክልሉን መንግስት ቁልፍ በመረከብ በይፋ ስራ ጀምረዋል፡፡ ርእሰ መስተዳድሩ አቶ ደሴ ዳልኬ እንዳስገነዘቡት ክልሉ የበርካታ ብሔር ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ማእከል በመሆኑ ለእኩል የልማት ተጠቃሚነትና ተሳትፎ ትኩረት ሰጥተው ይሰራሉ፡፡ መላ የክልሉን ሕዝብ በአንድነት ለማጠናከር የተጀመሩ የልማትና መልካም አስተዳደር ሥራዎች ተጠናክረው ይቀጥላሉ ብለዋል፡፡ ርእሰ መስተዳድሩ የሲዳማ ብሔር ተወላጅ ሲሆኑ የትምህርት ዝግጅታቸው በስነ ህይወት ሳይንስ የመጀመሪያና በለውጥ አመራር ሁለተኛ ዲግሪ ያላቸውና ከወረዳ ጀምሮ እስከ ፌዴራል በተለያየ የሃላፊነት እርከን ያገለገሉ መሆናቸው ተገልጿል፡፡ የቀድሞው ርእስ መስተዳድር አቶ ሽፈራው ሽጉጤ ባለፉት ስምንት አመታት በክልሉ ልማትና መልካም አስተዳደር እንደዲሰፍ ላበረከቱት ከፍተኛ አስተዋጽኦ የክልሉ ምክር ቤት አባላትና ድርጅቱ እውቅና ሰጥቷቸዋል፡፡ http://www.ena.gov.et/Story.aspx?ID=9613&K=1

Hawassa University graduation ceremony 2005

Image
Hawassa University to hold a graduation ceremony for 2005 E.C. graduates on July 13 & 14,2013 consecutively @ Main Campus.  " Congratulation to all graduating students"

መልካም ሳምንት ለመላው ሲዳማ _ኣዱኛ ዱሞ ሃኖ

Image
ኣዱኝ ዱሞ ሃኖ

የደቡብ ክልል ምክር ቤት ነገ የክልሉን ርእሰ መስተዳድር ይሾማል

Image
አዲስ አበባ፤ ሐምሌ 5 /2005 (ዋኢማ) -የደቡብ ክልል ምክር ቤት 4ኛ ዙር 7ኛ መደበኛ ጉባኤ ዛሬ በሀዋሳ ከተማ ተጀምሯል። ምክር ቤቱ በዛሬው ውሎው የ2005 በጀት ዓመት አፈጻጸምን ያደመጠ ሲሆን ፥ በ2006 በጀት አመት ጠቋሚ እቅድ ላይ በመወያየት በሙሉ ድምጽ አፅድቋል። የክልሉ ርዕሰ መስተዳደር አቶ ሽፈራው ሽጉጤ ባቀረቡት ሪፖርት ላይ እንዳሉት ፥ በክልሉ በተደጋጋሚ ቅሬታ ይቀርብበት የነበረው የንጹህ መጠጥ ውሃ አቅርቦት በበጀት ዓመቱ በተከናወኑ ስራዎች የተሻለ አፈጻጸም ታይቷል። በክልሉ ሁሉን አቀፍ የቀበሌ መንገድ ተደራሽነት ፕሮግራም ዝቀተኛ አፈጻጸም የታየበት ሲሆን ፥ ቀሪ ስራዎችን በጊዜ ለማጠናቀቅም ተጨማሪ ተቋራጮችን ወደ ስራ አስገብቶ እየተሰራ መሆኑም ነው በሪፖርቱ የቀረበው። ምክር ቤቱ በክልሉ የተለያዩ ሴክተር መስሪያ ቤቶች እና ተቋማት ላይ በክልሉ ስነ ምግባርና ፀረ ሙስና ኮሚሽን አማካኝነት የቀረቡ ሪፖርቶችንና የተሰሩ ስራዎችንም አድምጧል። ለሚቀጥሉት አምስት ቀናት በሚቀየው ጉባኤ የ2006 አመት በጀትን ያጸድቃል ተብሎ ይጠበቃል። ከዚህ በተጨማሪም በነገው ዕለት የክልሉን ርዕሰ መስተዳድር እንደሚሾም ይጠበቃል  ሲል ፋና ብሮድካስቲንግ ዘግቧል ።

ከሐዋሳ እስከ ሞጆ ለሚገባው የኤክስፕረስ መንገድ ከደቡብ ኮሪያ ብድር ተገኘ

Image
አዲስ አበባ፤ ሐምሌ 5/2005(ዋኢማ) - ኢትዮጵያ ከሐዋሳ ወደ ሞጆ ለሚወስደው ፈጣን (ኤክሰፕረስ)መንገድ ግንባታ ከደቡብ ኮሪያ የጠየቀችውን 700 ሚሊዮን ዶላር ብድር በአፋጣኝ እንዲለቀቅ የአገሪቱ ፓርላማው አፈ ጉባዔ ግፊት እንዲያደርጉ ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ ጠየቁ።  ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም የደቡብ ኮሪያ ፓርላማ አፈ-ጉባኤ ካንግ ቻንግ ሂ የተመራውን ከፍተኛ የልዑካን ቡድን ዛሬ ማምሻውን በጽህፈት ቤታቸው ተቀብለው ባነጋገሩበት ወቅት እንዳሉት በሁለቱ አገሮች መካከል በደም የተሳሰረውን የሁለትዮሽ ግንኙነት በኢኮኖሚና በንግድ መስኮችም ማጠናከር አስፈላጊ ነው።  ደቡብ ኮሪያ በቴክኖሎጂና በሰለጠነ የሰው ኃይል ረገድ ያላትን ሰፊ አቅም በመጠቀም በቴክኖሎጂና በዕውቀት ሽግግር ለኢትዮጵያ የሚቻላትን ትብብር እንድታደርግ ጠይቀዋል። አቶ ኃይለማርያም ከሐዋሳ ወደ ሞጆ ለሚወስደው ፈጣን መንገድ ወይም ኤክሰፕረስ መንገድ ግንባታና የኤሌክትሪክ መሥመር ዝርጋታ የጠየቀችው ገንዘብ በፍጥነት እንዲለቀቅ የፓርላማው አፈ ጉባዔ ከሚመለከታቸው ተቋማት ጋር በመሆን ግፊት እንዲያደርጉ ጠይቀዋል።  ከደቡብ ኮሪያ የሚገኘው ብድር አነስተኛ ወለድና በረዥም ጊዜ የሚከፈልበት ነው። ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም የኮሪያ ባለሃብቶች በኢትዮጵያ በኢንቨስትመንት መስኮች እንዲሳተፉ የአገሪቱ ፓርላማ የግፊትና የማግባባት ጥረት እንዲያደርግ ጥያቄ አቅርበዋል። አቶ ኃይለማርያም የደቡብ ኮሪያ ፕሬዚዳንት ፓርክ ጊሁን ኢትዮጵያን እንዲጎበኙ ግብዣ ማቅረባቸውን ውይይቱን የተከታተሉት በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የእስያና ኦሽንያ ጉዳዮች ዳይሬክተር ጀነራል አቶ አረጋ ኃይሉ ለጋዜጠኞች ተናግረዋል።  የደቡብ ኮሪያ ፓርላማ አፈ-ጉባኤ ካንግ ቻንግ ሂ በበኩላቸው በሁለቱ አገሮች ምክር ቤቶች መ

በወንዶገነት፣ በይርጋዓለም፣ በአለታ ወንዶና በጩኮ ከተሞች ነዋሪ የሆኑት ...

Image
ቁጠባ የታደጋቸው በደቡብ ብሔር ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል በሚገኙ አራት ከተሞች በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ላይ ከሚገኙ የኅብረተሰብ ክፍሎች መካከል የአንዳንዶቹን ኢኮኖሚ አቅም የማጠናከሩ ሥራ ፍሬያማ ውጤት አስገኝቷል፡፡ በወንዶገነት፣ በይርጋዓለም፣ በአለታ ወንዶና በጩኮ ከተሞች ነዋሪ የሆኑት የእነዚህ ወገኖች ኢኮኖሚ አቅም ሊያንሰራራ የቻለው በቁጠባ ላይ መሠረት ያደረገ ሥልጠና ተሰጥቷቸው በራስ አገዝ የቁጠባ ቡድን እንዲደራጁ፣ ቁጠባ እንዲጀምሩና በተለያዩ የገቢ ማስገኛ ሥራዎች ላይ እንዲሰማሩ በመደረጉ ነው፡፡  በዚህ መልኩ ከተንቀሳቀሱት ወገኖች መካከል በአለታ ወንዶ ከተማ ልዩ ስሙ ዲላ ሠፈር ነዋሪ የሆነው ባሕሩ አወቀ ይገኝበታል፡፡ ባሕሩ ባለትዳርና የሁለት ልጆች አባት ሲሆን፣ እናቱንና የባለቤቱን እህት ጨምሮ የስድስት ቤተሰቦች አስተዳዳሪ ነው፡፡ “እኔ፣ ባለቤቴና ሌሎች ሁለት ጐረቤቶቼ ሆነን በሳምንት አሥር ብር መቆጠብ ጀመርን፡፡ ቁጠባችን እያደገ መጥቶ ከላዩ ላይ 300 ብር አንስቼ ብስክሌት ገዛሁና ማከራየት ጀመርኩ፤” ይላል፡፡  ከዚህም የሚያገኘውን ገቢ አጠራቅሞ መኖሪያ ቤቱ ደጃፍ አነስተኛ የሸቀጣሸቀጥ መደብር ከፍቶ ቀስ በቀስም የቁም ከብት የማደለብ፣ እንዲሁም በግልና በጋራ የከተማ ግብርና ሥራዎችን እንደተያያዘውና በአሁኑ ጊዜም ከ100 ሺሕ ብር በላይ በባንክ ተቀማጭ እንዳለውም አልሸሸገም፡፡  ከዚሁ ከተማ በሸመታና በጉልት ችርቻሮ ኑሮአቸውን ይመሩ የነበሩ 23 ሴቶችም በየወሩ ሦስት ብር፣ ከዛም አሥር ብር በባንክ መቆጠብ እንደጀመሩ፣ ቁጠባቸውም ወደ 260 ብር ከፍ እንዳለና ይህንኑ እንቅስቃሴያቸውን አጠናክረው በመቀጠል የቁጠባ መጠናቸው ወደ 15 ሺሕ ብር፣ ከዚያም ቀስ በቀስ ወደ 34 ሺሕ ብር ከፍ እንዳለ ለማወቅ

ታላቋ የአፍሪካ መዲና ከትንሿ ሸበዲኖ ምን ትማር?

Image
የአፍሪካ ህብረትን ጨምሮ የበርካታ ታላላቅ አለም አቀፋዊ ድርጅቶች መናኸሪያ ነች፡፡ ከተማችን አዲስ አበባ በከፍተኛ ፍጥነት እያደገች መሄዷ ቢነገርላትም በፅዳትና በንፅህናዋ ረገድ ያለችበት ሁኔታ እጅግ አሳሳቢ ነው፡፡ ዋና ዋና የከተማይቱ ጎዳናዎችና ትላልቅ አደባባዮች ሳይቀሩ የቆሻሻ ማጠራቀሚያና ዋጋ የማይከፈልባቸው መፀዳጃ ቦታዎች በመሆን እያገለገሉ ይገኛሉ፡፡ እዚህም እዚያም እየተንጠባጠቡ የሚታዩትን እዳሪዎችን ላለመርገጥ እየዘለሉ መራመድ በብዙ የከተማዋ አካባቢዎች የተለመደ ተግባራት ናቸው፡፡ ከሶስት ሚሊዮን በላይ ህዝብ እንደሚኖርባት በሚነገርላት በዚህችው ከተማ ውስጥ የሚገኙ የህዝብ መፀዳጃ ቤቶች አንድና ሁለት ተብለው የሚቆጠሩ ናቸው፡፡ እነዚህም ቢሆኑ በማህበር ተደራጁ ለተባሉ ቡድኖች ተሰጥተው ለተጠቃሚው አገልግሎት የሚሰጡት ገንዘብ እየተከፈለባቸው ሆኗል፡፡ ለመፀዳጃ ቤት አገልግሎቱ ገንዘብ የመክፈል አቅም የሌላቸው የጎዳና ተዳዳሪዎች፤የኔ ቢጤዎችና ከተማዋን በአግባቡ የማያውቁ እንግዳ መንገደኞች የተፈጥሮ ጥሪን የመመለስ ግዴታ አለባቸውና እዳሪያቸውን በመንገዱና በየአደባባዩ ለመውጣት ይገደዳሉ፡፡ ይህ ሁኔታ በከተማዋ እጅግ የተለመደና እንደ ባህል ሆኖ የኖረው ጉዳይ ነው፡፡ “ሐበሻ መንገድ ላይ ሲበላ እንጂ ሲፀዳዳ አያፍርም” እየተባለ ሲተረትበትም ኖሯል፡፡ በአፄ ሚኒሊክ ዘመነ መንግስት፣ ንጉሱ ህዝቡ ሜዳ ላይ ከመፀዳዳት እንዲቆጠብ የሚያሳስብ አዋጅ አስነግረው የመፀዳጃ ቤትን ጠቀሜታ ለህዝባቸው ለማስተማር ጥረት አድርገው ነበር፡፡ ይህ ሁኔታ በአፄ ኃይለስላሴም ሆነ በደርግ ዘመነ መንግስታት ሲከናወን የቆየ ተግባር ነው፡፡ የህዝብ የመፀዳጃ ቤቶች በከተማው ዋና ዋና ስፍራዎች ላይ እንዲገነቡ ተደርገው ለአገልግሎት ክፍት በማድረግ ህብረተሰቡ ከመፀዳጃ ቤት ው

The Sidamo: in the heart of the coffee growing land

Image
Most trips southwards will include a stop in the Sidamo region, the very lush area of southern Ethiopia, best known for its moka coffee and selection of tropical fruits. To break our journey south, we decided to start with a relaxing stop at Aregash Lodge in Yirga Alem, about 45 minutes south of Lake Awassa. The lodge is famous for being the best run in Southern Ethiopia. Owned by an Italian-Greek couple who inherited a piece of land for having helped Hailé Sélassié and his family during the troubled times of the 1970s (or so I was told), it is a small family place with only about ten tukuls, or traditional round houses, arranged as bedrooms suites. The lodge is very comfortable in a green and secluded private park, and offers home made organic food with fruit and vegetables from their own garden. During our stay there, we met two other families we knew from Addis, who had the same idea of spending Christmas Eve at the lodge. a rural dwelling, typical of the Sidamo region The

Life in Sidama

Image
In the 1980s, the Ethiopian Tourism Commission published several books. The text that follows is from one of those books, titled  Ethiopians and The Houses They Live In , written and illustrated by Jill Last. The book is broken up into various regions of Ethiopia. I've copied the section on Sidamo, as that is where most children from Sele Enat are from. ___________________________________________________ Sidamo Region, stretching from Lake Abaya to Lake Awassa, is the deep south and the name instantly conjures up a picture of green coffee-growing country. The huge shady forest trees dense on the mountain slopes, and the brighter green of the ubiquitous ensete plant which surrounds every smallholding, fades gradually to the brown and sand of the semi-desert near the Kenya border. Ensete actually exists as a wild plant throughout tropical Africa but the sixty-eight cultivated varieties grow exclusively in Ethiopia. Ensete is a root tuber, the same sort of thing as a yam, an

Bamboo roundhouse by the Sidama people of Ethiopia

Image
ፎቶ ከፌስቡክ This is a traditional split bamboo plaited roundhouse by the Sidama people of Ethiopia. The dome, with its pointy top, is designed to shed heavy rainfall where a circular dome would have a flat region prone to leaks. Bamboo once played an important role in the rural economies of East Africa but indiscriminate clearing of natural bamboo forests have resulted in losing natural resources and many of the traditional building skills. You can find out more about traditional bamboo construction at  The International Network for Bamboo and Rattan .  የቀርካሃ እንዴት ማልማት እንደምገባ የምተርከውን መጽሀፍ ከታች ያንቡ ቀርካሃን እንዴት ማልማት ይቻላል

ሲዳማን ጨምሮ ከመላው ኣገሪቱ የተወጣጡ የህብረት ስራ ማህበራት የተሳተፉበት ጉባሴ ሰሞኑን በኣዋሳ ተካህዷል

Image
አዋሳ ሐምሌ 04/2005 በግብርና የህብረት ስራ ልማት ዘርፍ መሰረታዊ ለውጥ ለማምጣት መንግስት በሰጠው ትኩረት ሀገር አቀፍ ስተራቴጂ ተነድፎ ተግባራዊ እየተደረገ መሆኑን የፌዴራል ህብረት ስራ ኤጀንሲ ገለፀ፡፡ በሀዋሳ ከተማ ሰሞኑን በተከበረው ሀገር አቀፍ የህብረት ስራ ቀን በዓል ላይ የኤጀንሲው የህዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር አቶ ይግዛው ዳኘው እንደገለጹት ግብርና ለኢትዮጵያ እድገት መሰረት፣ ለውጪ ምንዛሬና የአብዛኛው መተዳደሪያ ገቢ ምንጭ መሰረት በመሆኑ ትኩረት ተሰጥቷል፡፡ ስለሆነም ስትራቴጂው የህብረት ስራ ማህበራት ከተለምዶ አሰራር ተላቀው በአደረጃጀት፣ በአሰራር ስርአታቸውና በሰው ሀይላቸው ይበልጥ ጎልበተው የአርሶና አርበቶአደሩን ምርትና ገበያ ማሻሻል ነው ብለዋል፡፡ የግብርና ህብረት ስራ ዘርፍ ልማት ስትራቴጂ በግብርና ትራንስፎርሜሽን ካውንስል ባለፈው አመት ጸድቆ በ2005 በጀት አመት መተግበር ጀምሯል ብለዋል፡፡ ስትራቴጂው ቅድሚያ መተግበር የጀመረው በትግራይ ፣ በኦሮሚያ፣ በደቡብና በአማራ ብሄራዊ ክልሎች የግብርና ዕድገት ፕሮግራም ተግባራዊ ባደረጉ የተመረጡ ወረዳዎች እንደሆነም ገልጸዋል፡፡ በስትራቴጂው ትግበራ የመጀመሪያው ዓመት ከተመዘገቡ ውጤቶች መካከል የህብረት ስራ ማህበራት የላቀ ዕውቅና የመስጠትና የልቀት ማዕከል የማቋቋም ስራ መጀመሩ፣በአራቱ ክልሎች ለሚገኙ ለ9 የህብረት ስራ ዩኔየኖች ከአባላቶቻቸው ምርት በማሰባሰብ ግብይት እንዲፈጽሙ ከ354 ነጥብ 6 ሚሊዮን ብር በላይ ብድር እንዲያገኙ መደረጉ እንደሚገኝበት ተናግረዋል፡፡ ከዚህም ሌላ የማህበራት ግብይት ሰንሰለት ለማሰጠር ትኩረት ተሰጥቶ እየተሰራ ነው ያሉት ዳይሬክተሩ በሰሊጥ፣ በቡና፣ በስንዴ፣ በጤፍ በገብስና በሽምብራ ግብይት የተሰማሩ የህብረት ስራ ዩኒየኖችና የህብረት ስራ ማስፋፊያ አ

Ethnic Identity in Ethiopia. Why is it Important?

Image
Side Goodo “Human inability to alter the course of wretchedness and misery results in a desire for diversion. But the flaw in diverting our attention via diversion lies in the fact that it keeps us from realizing truth: And yet it is the greatest of our miseries. For it is that above all which prevents us thinking about ourselves and leads us imperceptibly to destruction … diversion passes our time and brings us imperceptibly to our death”. (Pascal, 1995. Trns.) Based on naturalistic framework taken for granted by scientifically validated common sense, human beings are considered to be a particular sort of evolved animals, homo sapiens. Thus, undeniably, as a particular animal species, human beings have common attributes that distinguish them from other animal species. However, unlike other animals, human beings have passed through intricate processes of identity development which takes us far beyond the philosophy of human being. Human identity is just that animal identity re

THERE ARE NO PEOPLE CALLED “SIDAMO”: STOP THE USE OF “SIDAMO” MISNOMER

Side Goodo 1. Introduction Time and again the Sidama people have rejected the use of the derogatory term “Sidamo”. The term was a deliberate fabrication by the invading Abyssinian soldiers of King Minelik as part of the campaign to humiliate, undermine and subjugate the newly conquered territories in the South of the country. This article is motivated by the outrageous statements made by Eremias Woldemikael during his email conversations with Kambata Xola of Sidama National Liberation organization (SNLO) regarding the Abyssinian occupation, subjugation and exploitation of the Sidama land. Eremias writes: “When I was referring to Sidama and Oromo relationship, I was using the term ‘Sidama’ in a historical sense. Historians use the term ‘Sidama’ to refer to peoples that lived South of and including some part of Shewa. The term "Sidamo" is used to one of the ethnic groups of those peoples. As you may know the region was conquered by the Oromo during their expansion in the 1

ኮኤ ፉሺ ! . . . ሃኮ ፉሺ ! . . . “በሲዳማ ዞን አርቤጎና ውስጥ በአገር ሽማግሌዎች የተከወነ የፍትሃዊ ምርጫ ሂደት”

በሲዳማ ዞን አርቤጎና ውስጥ በአገር ሽማግሌዎች የተከወነ የፍትሃዊ ምርጫ ሂደት ተመክሮ እንካችሁ… ምርጫው ሊካሄድ ሁሉም ነገር ተዘጋጅቷል… አስመራጮች… ታዛቢዎች… ጸጥታ አስከባሪዎች… ሽማግሌዎችና ሌሎች የሚመለከታቸው አካላት ሁሉ ቦታ ቦታቸውን ይዘዋል…. መራጩ ህዝብም የምርጫ ካርዱን እንደያዘ ተሰልፎ ይጠባበቃል… ምርጫው ይጭበረበራል፣ ኮሮጆው ሊቀየር ይችላል ብለው የሰጉት የአገር ሽማግሌዎች የራሳቸውን የፍትሃዊ ምርጫ መላ ዘይደዋል… ሁሉም ነገር መጠናቀቁን ሲያረጋግጡም ተነሱ… ለጸጥታ አስከባሪዎችም አሏቸው: ”ቴኔ ኮሮጆ ሃዺ !” … በደምሳሳው ሲተረጎም ”ይህን ኮሮጆ ወዲያ አንሱት!”… ”ኮሮጆውን ውሰዱት!” እንደማለት ሊሆን ይችላል… በመቀጠልም የለበሷቸውን ረጃጅም ቡሉኮዎች (ጋቢዎች) ለሁሉም ግልጽ በሆነ መሃል ቦታ ላይ አነጠፏቸው… ለፍትህና ለሃቅ ቆሙ… ለመራጩ ህዝብም አሉት… ”ኮኤ ፉሺ !…” ”ሃኮ ፉሺ !…” በግርድፉ ሲተረጎምም : ” እዚህ አድርግ! … እዚችው ጣል !”  ” እዚህ አስቀምጥ! … እዚችው ቁጭ አድርግ !” … እንደማለት ሊሆን ይችላል … ሕዝቡ በሽማግሌዎቹ እምነት አለውና አላንገራገረም!… የፓርቲዎች አርማ ያለበትን ወረቀት ወስዶ… ሚስጥራዊ ክፍሏ ውስጥ ገብቶ… የሚመርጠው ምልክት ላይ የ X ምልክቱን አኑሮ… ወረቀቱን እያጣጠፈ ወደ ውጭ ይወጣል… ወደ ተዘረጋው ቡልኮ ላይ ሁሉም እያዩት ወርውሮ ይሄዳል… ሽማግሌዎቹም በንቃት ይጠባበቃሉ… ድንገት የሚያንገራግር… ከሂደቱ የሚያፈነግጥ ሲገኝም ሽማግሌዎቹ ይገስጹታል… ”ኮኤ ፉሺ !…” ”ሃኮ ፉሺ !…” … ይሉታል… ”እዚህ አድርግ! … እዚችው ጣል!” … ወይ ፍንክች!… እያሉ ይመልሱታል… እንዲሁ ቀኑን ሙሉ ”ኮኤ ፉሺ !… ”ሃኮ ፉሺ !…” እንዳሉ ይውሉና ምርጫው ይጠናቀቃ

Ethiopia: Lifesaving mother and child care in the Sidama mountains

Image
“Most of these women trek for as long as eight hours from their villages to the waiting house just because they know MSF is here and they will get quality medical care" EVA DOMINGUEZ MSF NURSE AND MIDWIFE, ARORESSA Aroressa is a beautiful, green mountainous area, with small coffee plantations irrigated by natural waterfalls and streams that meander down the steep slopes of the valleys, with cliffs falling 300 metres and more. At the bottom, cattle graze alongside the streams and children play outside onion shaped huts, typical of the Sidama zone, southern Ethiopia. Two Médecins Sans Frontières/Doctors Without Borders (MSF) programmes are located in these highlands, separated by dusty mountain roads of more than 80 kilometres. The beauty of the area can deceive the visitor regarding the very serious health problems faced by the population. Remote health centres Health centres are scarce; as are qualified medical personnel, and maternal and child mortality rates are

LIVERPOOL SCHOOL OF MEDICINE AND THE GLOBAL FUND

Image
Photo by  http://www.msf.org.uk/country-region/ethiopia Hawassa – In Sidama Zone these days it is not uncommon to see health supervisors on motorbikes traveling quickly throughout each of the 19 districts, transporting information and education as well as test samples. These are people who have become bridges between their own rural communities and far-off healthcare facilities. They are part of a project which has newly energized effort to control tuberculosis (TB) in Ethiopia. Read more: http://www.stoptb.org/assets/documents/global/awards/tbreach/TBREACH_Flyer%20Lille%20LSTM%20and%20GF%20Ethiopia.pdf

Birth Preparedness and Complication Readiness among Pregnant Women in Southern Ethiopia-

Image
Abstract Background Birth preparedness and complication preparedness (BPACR) is a key component of globally accepted safe motherhood programs, which helps ensure women to reach professional delivery care when labor begins and to reduce delays that occur when mothers in labor experience obstetric complications. Objective This study was conducted to assess practice and factors associated with BPACR among pregnant women in Aleta Wondo district in Sidama Zone, South Ethiopia. Methods A community based cross sectional study was conducted in 2007, on a sample of 812 pregnant women. Data were collected using pre-tested and structured questionnaire. The collected data were analyzed by SPSS for windows version 12.0.1. The women were asked whether they followed the desired five steps while pregnant: identified a trained birth attendant, identified a health facility, arranged for transport, identified blood donor and saved money for emergency. Taking at least two steps was consider