Posts

Historical Foundation of the Sidama Regional Question: Overview

By Hawassa Teessonke, September 23, 2012 I listened to the interviews on VOA by the chairperson of the Sidama Liberation Movement (SLM) and the Sidama EPRDF administrator with curiosity. While the former voiced genuine concerns that the regime is abusing the basic rights of the Sidama people by unlawfully harassing and imprisoning innocent civilians for voicing their basic rights for regional self-administration, the responses provided by the EPRDF administrator are regrettably unbalanced, out of touch with the reality on the ground and are deceitful. We all know that Dukale Lamisso, Abate Kimo Hokola, Iyasu Ragassa, Boshola Gabisso and many other Sidama civilians have never committed any crime except stating publicly that as a nation with 3.4 million people, Sidama has both natural and constitutional right to regional self-administration. The Sidama people have presented a number of reasons why they should be granted regional self-administration with immediate effect. Among

የእናቶችና የህፃናት ሞትን ለመቀነስ የሚደረገው ጥረት አንድ አካል የሆነው የአቦላንስ አገልግሎት በክልሉ በሁሉም ወረዳዎች ተደራሽ ለማድረግ እየሰራ መሆኑን የክልሉ ጤና ቢሮ አስታወቀ፡፡

ቢሮው  በ2ዐዐ4 በጀት ዓመት በክልሉ የሚገኙ 77 ወረዳዎችና የከተማ አስተዳደሮች የምቦላንስ ተጠቃሚ እንዲሆኑ ያስቻለ ሲሆን በቀሪዎቹ 8ዐ በቀጣይ 4 ወራት ጊዜ ውስጥ የማዳረስ ስራ እንደሚሰራ በቢሮው የህክምናና ታህድሶ የስራ ሂደት ባለቤት አቶ ሀብታሙ ገልፀዋል፡፡ አምቦላንሶቹ ከአርግዝናና ከወሊድ ጋር በተያያዘ  የሚከሰቱ የእናቶችን ሞት ፣  በአጣዳፊ፣ በሽታዎች እንዲሁም በተለያዩ አደጋዎች የሚከሰቱ ጉዳቶችን ለመግታት ጥቅም ላይ መዋል እንዳለባቸው አመልክተዋል፡፡ የወረዳና የከተማ አስተዳዳሪዎች እንዲሁም የጤና ጽህፈት ቤት ኃላፊዎች ተገቢውን ቁጥጥር ማድረግ እንዳለባቸውም በመጠቆም፡፡ ይህን ተግባራዊ ለማድረግም በክልል ደረጃ  የአንቡላንስ አገልግሎት አጠቃቀምና አስተዳደር መመሪያ መውጣቱንና በሁሉም ተቋማት ውስጥ ተግባራዊ እንደሚደረግ መናገራቸውን ባልደረባችን ወንድወሰን ሽመልስ ከዲላ ከተማ ዘግቧል፡፡

በኢትዮጵያ ከ20 ሚሊዮን የሚበልጡ ጎልማሶች የመሰረተ ትምህርት ፕሮግራም

Image
አዋሳ መስከረም 12/2005 በኢትዮጵያ ማንበብና መጻፍ የማይችሉ ከ20 ሚሊዮን የሚበልጡ ዜጎችን በተቀናጀ ተግባር ተኮር የጎልማሶች ትምህርት መርሃ ግብር ተጠቃሚ ለማድረግ ትኩረት ተስጥቶ እየሰራ መሆኑን የትምህርት ሚኒስቴር ገለጸ፡፡ አለም አቀፍ የመሰረተ ትምህርት ቀን በዓል በሀገር አቀፍ ደረጃ " የጎልማሶች ትምህርት ለዘላቂ ሰላም " በሚል መሪ ቃል በሀዋሳ ከተማ ከትናንት ጀምሮ በመከበር ላይ ይገኛል፡፡ በበአሉ ላይ የትምህርት ሚኒስቴር የአጠቃላይ ትምህርት ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ፉአድ ኢብራሂም እንደገለጹት ጎልማሶች ከዕለት ተዕለት ስራቸውና ህይወታቸው ጋር የተያያዘ ጤናቸውን በመጠበቅ ምርታማነታቸውን እንዲያሻሻሉ ትምህርትና ስልጠና እንዲያገኙ ማድረግ ጊዜ የሚሰጠው ጉዳይ አይደለም፡፡ የምዕተ አመቱን የልማትና የትምህርት ግቦችን ከዳር ለማድረስ በተለይም የዕድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅድን ለማሳካት ጎልማሶች ከፍተኛ አስተዋጾኦ እንደሚያበርክቱ አስረድተዋል፡፡ በአሁኑ ወቅት በአለማችን 796 ሚሊዮን በሀገራችን ደግሞ 20 ነጥብ 4 ሚሊዮን ጎልማሶች ማንበብና መጻፍ እንደማይችሉ አመልክተው በተለይ በትራንስፎርሜሽን እቅዱ አመት መጨራሻ ሁሉንም ጐልማሶች ለማብቃት ትኩረት መሰጠቱን ተናግረዋል፡፡ ለዚህም የተቀናጀ ተግባር ተኮር የጎልማሶች ትምህርት መርሀ ግብር ተዘጋጅቶ ተጠቃሚ ለማድረግ ከፍተኛ እንቅስቃሴ በመደረግ ላይ ይገኛል ብለዋል፡፡ ለድህነት መወገድና ለሀገራችን ዕድገት በጽኑ ይመኙና ለስኬታማነቱ የዕድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ ቀያሽ የነበሩት ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ " ሁሉም ትምህርት ቤቶች ፣ የገበሬ ማሰልጠኛ ጣቢያዎችና የጤና ኬላዎች ማንበብና መጻፍ ለማይችሉ የተቀናጀ ተግባር ተኮር የጎልማሶች ትምህርት ለማዳረስ ከፍተኛ አስተዋጾኦ

PM HAILE MARIAM DESALEGN SHOULD BE TRIED

A concerted propaganda campaign has been launched inside and outside Ethiopia to present the new PM in Addis Abeba, Haile Mariam Desalegn as a technocrat with no history of human rights violation. Sadly, some Ethiopians have also joined this campaign and are echoing falsehood.   SOCEPP had in the past repeatedly called for the arrest and trial of Haile Mariam Desalegn as one of those responsible for the Loqqee (Hawassa) massacre of more than a hundred Sidamas on May 24/2002. Others held responsible for the massacre that no one has denied took place were and are Meles Maremo, Bereket Semon, Abadula Gemeda, Tadesse Kassa and Mulugeta Alemseged (the latter is ambassador to Italy and is accused of organizing the assassination of his own brother, Afewerk in the refugee camp, Thika,  just  outside of Nairobi, Kenya). The late Meles Zenawi was also accused of approving the killings at Loqqee. As one of the top officials of the regime in the Southern region, Haile Mariam Desalegn has be

Million Mathewos Korsissa Should Take No Part in Cadres Terrorizing Sidama Nation!

Image
Editor, Sidama Nation Online, ' www.sidama.org ', September 21, 2012 Million Mathewos stands out from the Sidama people for one unambiguous reason. He is the son of the national hero 'Mathewos Korsissa' who unwaveringly stood his grounds and said 'no' to the injustices imposed on the Sidama people and other subjugated nations by the then regime. Mathewos Korsissa staunchly believed that the Sidama nation must manage its own affairs, including its economy. During his era, as today; the central government authorities with their regional cadres expropriate the resources of the Sidama people, whilst they languish under abject poverty. Mr Korsissa paid the ultimate sacrifice for the said noble Sidama nation's cause: - (Link). Breaching such unshakable trust and confidence the Sidama nation placed on him, his son Million Mathewos Korsissa (the current Sidama Zone President) is unfortunately failing to assert his father's historical significance,

Abide by the law

Queen Fura, a Sidama queen, is mentioned in history as a crazy and too powerful woman who, after her husband (who was a great king of the Sidama’s) died, almost turned the country upside down with her crazy commands which was directed against men... By Nebyou W. I heard a story from my friend which, even though not funny, is bound to make one smile. This friend of mine was walking during the evening (late hours) when the streets were deserted. There he saw a traffic police on a motor bicycle, who was waiting for the traffic light to come green. Then suddenly, out of the blue (or rather the black) a mini bus taxi came and hit the motorcycle from the back and then drove away without stopping. The traffic police, who was not hurt, but who was on shock, immediately started drawing lines on the asphalt with a stone. Yet it turned out later that he didn’t draw a thing on the asphalt. I found it ironic that when the whole point of a traffic light is to manage traffic what was the u

Who is responsible for the Sidama Loqee massacer?

Some names are being thrown around as being responsible for this crime. Hope someone can give us more info about this and educate us!  The Loqqe Massacre of the Sidama Civilians On May 24, 2002, Sidama people of all walks of life staged a peaceful, nonviolent and unarmed demonstration claiming their unconditional rights for regional autonomy that was accorded to the nations whose population is significantly smaller than that of theirs. The current estimated population of Sidama is over 5.5m. Despite their peaceful demand for regional autonomy, the demonstrators were met with live ammunitions from the army and the police forces that were assigned to monitor the protest. The regime�s political leadership from Sidama Zone, Southern Ethiopia Nations and Nationalities and People�s Regional State up to the central government carefully planned and managed the massacre. Up to 100 Sidama demonstrators from whom 69 were confirmed were slaughtered in a broad day light for which neither the ki

ዓለም አቀፍ ደረጃውን የጠበቀ የግብርና ምርምር የጥራት ላቦራቶሪ ተከፈተ

Image
አዲስ አበባ መስከረም 12/2005/ዋኢማ/ -የግብርና ምርምር የጥራት ላቦራቶሪ ኢትዮጵያ በግብርና ምርቷ በዓለም አቀፍ ገበያ ተወዳዳሪ እንደሚያደርጋት የግብርና ሚኒስትር አቶ ተፈራ ደርበው አስታወቁ።  �  ሚኒስትሩ በግብርና ምርምር ኢንስቲትዩት ዋና መሥሪያ ቤት ቅጽር ግቢ በዘመናዊ መሣሪያ የተደራጀውን ላቦራቶሪ ትናንት መርቀው ሲከፍቱ እንደተናገሩት፤ ላቦራቶሪው ግብርናውን ወደ ከፍተኛ ደረጃ የሚያሸጋግርና የሀገራችንን ግብርና በዓለም አቀፍ ደረጃ የጥራት መስፈርት እውቅና ለማግኘት የሚደረገውን ጉዞ የሚያፋጥን ነው። ላቦራቶሪው አርሶ አደሩንም ሆነ አርብቶ አደሩን እንዲሁም መላ ሀገሪቱን ተጠቃሚ ያደርጋል። ይህም የግብርና ዕድገት ያፋጥናል።  �  እንደ አቶ ተፈራ ገለጻ፤ ኢንስቲትዩቱ የሀገሪቱ የግብርና ምርት እንዲያደግ አዳዲስ ዝርያዎችንና ቴክኖሎጂዎችን በመጠቀም ውጤታማ እንዲሆን ትልቅ ሚና እየተጫወተ ይገኛል። ላቦራቶሪውም ለቀጣይ እድገቱ አስተዋጽኦ በእጅጉ የጐላ ነው። ለግብርናው ዘርፍ እድገት የሚመለከታቸው አካላት ሁሉ በዘርፉ የተቀመጠው ግብ ስኬታማ ይሆን ዘንድ በቁርጠኝነት እንዲሠሩ ጥሪ አቅርበዋል። የኢንስቲትዩቱ ዳይሬክተር ጀኔራል ዶክተር ሰለሞን አሰፋ በበኩላቸው እንደተናገሩት፤ ላቦራቶሪው በግብርናው ዘርፍ ለሚደረገው ጉዞ ትልቅ አስተዋጽኦ አለው። የሀገሪቱንም እድገት ቀጣይነት ለማረጋገጥ የምርቶችን የጥራት መስፈርት ማሟላት አጠያያቂ አይደለም። ለምርት ጥራት መረጋገጥ ደግሞ ላቦራቶሪው ዓይነተኛ ሚና አለው። ላቦራቶሪው በስድስት ወራት ውስጥም ዓለም አቀፍ እውቅና እንደሚያገኝ ጠቁመው፤ ዓለም አቀፍ እውቅና የሚያገኛው የኢትዮጵያ ግብርና ምርምር ኢንስቲትዩትም ጭምር መሆኑን አስረድተዋል።   �  እንደዶክተር ሰለሞን ገለፃ፤ የአርሶ አደሩን የተመራማሪዎችን ብሎ

ኢራፓ በፓርቲዎችና በጋዜጠኞች ላይ የሚደርሰው አፈና እንዲቆም ጠየቀ

መንግሥት በፖለቲካ ፓርቲዎች፣ በጋዜጠኞችና በሰብአዊ መብት ተከራካሪዎች ላይ የሚያደርሰውን አፈና እንዲያቆም የኢትዮጵያ ራዕይ ፓርቲ ጠየቀ፡፡በአገሪቱ የሚታየውን ሙስና ለማጥፋት ተቃዋሚ ፓርቲዎችና ህብረተሰቡ ከመንግስት ጐን መሰለፍ አለባቸው ብሏል - ፓርቲው፡፡የፓርቲው ሊቀመንበር አቶ ተሻለ ሰብሮ ሰሞኑን በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ፤ ብሔራዊ መግባባትን ለመፍጠር ቁርሾ፤ ቂምና በቀል በማስወገድ ፍትሃዊና ዲሞክራሲያዊ  የመፍትሄ አማራጮችን ማፍለቅ ያስፈልጋል ብለዋል፡፡ በፖለቲካ ፓርቲ አባላት፣ በጋዜጠኞችና በሰብዓዊ መብት ተከራካሪዎች ላይ የሚደርሰው አፈና እንዲቆም ሊ/መንበሩ ጠይቀዋል፡፡ ገዢው ፓርቲና ተቃዋሚዎች፤ እንዲሁም ተቃዋሚዎች እርስ በእርስ በአገሪቱ የመድብለ ፓርቲ ሥርዓት ላይ የሚነሱ ችግሮችን በመመርመር በጋራ መፍትሄ ሊሰጡ ይገባል ብለዋል - አቶ ተሻለ ሰብሮ፡፡ በሚዲያ ነፃነትና በኑሮ ውድነት ዙሪያ ፓርቲዎች በጋራ ተወያይተው መፍትሄ እንዲሰጡም የፓርቲው ሊ/መንበር ጥሪ አቅርበዋል - በፓርቲው ፅ/ቤት በሰጡት መግለጫ፡፡

ፍቼ - ጨምበላላ፣ እሥራቶች፣ ሲአንና የዞኑ አስተዳደር

Image
New አባሎቹና ደጋፊዎቹ እንዲሁም ሌሎችም የሕብረተሰብ ክፍሎች በተለያዩ የሲዳማ ዞን ወረዳዎች ውስጥ እየታሠሩ እንደሚጉላሉ የሲዳማ አርነት ንቅናቄ አስታወቀ፤ የታሠሩት በሕገወጥ ተግባር ላይ በመሠማራታቸው ነው ሲል ዞኑ ይናገራል፡፡ በሲዳማ ዞን ሃያ አንዱም ወረዳዎች ውስጥና በሃዋሣ ከተማ በርካታ አባሎቻቸው፣ ደጋፊዎቻቸውና ሌሎችም የሕብረተሰብ ክፍሎች እየታሠሩ መሆኑን የነገሩን የሲዳማ አርነት ንቅናቄ ሊቀመንበር ዶ/ር ሚሊዮን ቱማቶ ናቸው፡፡ ነሐሴ 9 ቀን 2004 ዓ.ም ከተከበረው ፍቼ ተብሎ የሚታወቀው የዘመን መለወጫ በዓልና እርሱንም ተከትሎ በዋለው ጨምበላላ ባሕላዊ ጨዋታ ወቅት እንዲሁም ከዚያም በኋላ እሥራቱ መቀጠሉን የሚናገሩት አቶ ሚሊዮን የፓርቲያቸው ሰዎችና ደጋፊዎችም ሲዳማ ክልል እንዲሆንና ሃዋሣም ቻርተርድ ሜትሮፖሊታን እንድትሆን ጠይቀው እንደነበረ አቶ ሚሊዮን ተናግረዋል፡፡ ይሁን እንጂ በፍቼ በዓል ወቅት ከድርጅታቸው ሰዎች ወገን የተነሣ አንዳችም ችግር እንዳልነበረ ገልፀዋል፡፡ የሲዳማ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ሚሊዮን ማቴዎስ ለቪኦኤ በሰጡት መግለጫ በፍቼ ጨምበላላ በዓል ወቅት የታሠሩ ሰዎች እንደነበሩና ብዙዎቹ በዋስ መለቀቃቸውን አመልክተዋል፡፡ እሥራቱ የተካሄደው ፀረ-ሠላም አድራጎት ሲፈፅሙ በነበሩ ሰዎች ላይ እንደነበረ የጠቆሙት አቶ ሚሊዮን ማቴዎስ ጉዳዩ በፍርድ ቤት የተያዘ ነው በሚል ሰዎቹ የተከሰሱባቸውን ጥፋቶች ለመግለፅ አልፈቀዱም፡፡ አንድ በዞኑ ውስጥ የሚኖሩ የሲአን አባል ግን ሰዎቻቸው ሰው አክባሪና ሰላማዊም እንደነበሩ፤ በበዓሉ ወቅትም የራሣቸውን ባህል በዘፈንና በጭፈራ ከማሞገስ ያለፈ ነገር አለመፈፀማቸውን ገልፀው እንዲህ ዓይነቱ አድራጎት የድርጅታቸው ላይ ከረጅም ጊዜ ጀምሮ ሲካሄድ የቆየ ማዋከብ አካል መሆኑን ተናግረዋል፡፡ ዘገባ

አቶ ኃይለማርያም፤ “ሜዳውም ፈረሱም ያው…” ታድያ በቅጡ ይጋልቡ!

Image
አቤ ቶኪቻው   ኃይለማርያም ደሳለኝ በጠቅላይ ሚኒስቴሩ ወንበር ላይ ለመቀመጥ ቤተመንግስቱ በራፍ ላይ ቆመዋል። ለነገሩ እንኳ ሰውየው ደጃፍ ላይ ከቆሙ ቆይተዋል። ነገር ግን የኢህአዴግ ሰዎች “አናስገባም ሰርገኛ እደጅ ይቆይ…” ብለው ደጅ ሲያስጠኗቸው ሰነባበቱ። ይገበሉ ተብሎ ሲጠበቅ የነበረው ቢያንስ ኢቲቪ እና የመንግስት “ባሉካዎች” የጠቅላይ ሚኒስሩን ሞት በሰሙ በሁለት እና ሶስት ቀናት ውስጥ ነበር። ነገር ግን ይኸው ዛሬም ገና ፓርላማው ጠቅላይነታቸውን እስኪያፀድቅላቸው እንደ ቆሎ ተማሪ ደጅ መቆም ግዴታቸው ሆኗል። አቶ ሀይለማሪያም የኢህአዴግ ሊቀመንበርነትን ስልጣን ከያዙ በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ “ሲሲቲቪ” ለተበለ ቴሌቪዥን ጣቢያ በሰጡት ቃል “የእኔ አመራር የጋራ አመራር መርህን የተከተለ ነው” ካሉ በኋላ፤ “እንደሚታወቀው የመለስም አመራር ለግለሰብ የበላይነት ቦታ የማይሰጥ የቡድን ስራ የጎላበት አመራር ነበር” ብለው የማናውቀውን ነገር ነግረውናል። እውነቱን ለመናገር እኛ የምናውቀው አቶ መለስ “ሁሉን ቻይ” የነበሩና ሁልገዜም ብቻቸውን እንጂ በጋራ ሲሰሩ አላየንም። እርግጥ ደንብ ነውና ሙትን ሲያነሱ ደግ ደጉን ነው። ስለዚህ ስለ መለስ የሚያወሩት በሙሉ ፅቡቅ ፅቡቁን ቢሆን ግድ የለም… መምህር ኃይለማሪያም ሆይ መለስን ለአሁኑ እንተዋቸው እና በእርስዎ ጉዳይ እናውጋ… እናልዎ… አሁን ሜዳው ሜዳውም ፈረሱም በእጅዎ ነው። እንግዲህ በቅጡ መጋለብ የእርስዎ ፈንታ ነው። መምህር ሆይ ይቅርታ አንድ ጊዜ ወደ መለስ መለስ እንበልና አንድ ነገር ሹክ ልበልዎትማ ባለፈው ጊዜ የመለስ ለቅሶ ላይ ጥቁር በጥቁር ለብሶ “እንባ የተራጨው” ህዝቡ ሁላ ከኢህአዴግ ጎን ነው ስለዚህ እንዳሻኝ እሆናለሁ ብለው እንዳይሸወዱ… ልብ ያድርጉልኝ “እንባ የተራጨው” የምትለዋ ቃል ራሱ

Berhane back, Sidama needs coach

Image
With less than a month before the new season’s kick-off, Sidama Coffee does not have a coach. Three coaches are said to be on the short list  at Sidama Cofee. After finishing 8th last season, former head coach Zelalem Shiferaw left Sidama Coffee to join National League side Sebeta Town. Now while many teams have already started practicing Sidama must still find a coach.    Meanwhile, Berhane Gebregzabher is back in the picture as head coach of Ethiopian Water Sport club after years of absence from the Ethiopian Premier League The former Rental Houses, Insurance and Ethiopian Coffee clubs’ head coach Berhane G/Egziabher had been out in the woods for years going down to National League sides notably Burayu town and Chefe Donsa. Following Mekonen’s walk out from the club newly promoted to the upper tier Water Sport was looking for an ideal replacement they could afford.   Thus, Berhane landed the job to everyone’s surprise. Known for relying on finesse rather than strengt

ተቃዋሚዎች ኢሕአዴግ ያቀረበው የትብብር ጥሪ አሳታፊ እንዲሆን አሳሰቡ

Image
New በየማነ ናግሽ የኢሕአዴግ ምክር ቤት ባለፈው ቅዳሜ ስብሰባውን አጠናቆ አዲሱን ሊቀመንበርና ምክትል ሊቀመንበር ከመረጠ በኋላ፣ የሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴው ባወጣው መግለጫ በሰላማዊ መንገድ ከሚንቀሳቀሱ ተቃዋሚዎች ጋር መተባበር እንደሚፈልግ ጥሪ አቅርቧል፡፡ ጥሪውን በበጎ ጎኑ የተመለከቱ ተቃዋሚዎች ለተግባራዊነቱ ኢሕአዴግ ቁርጠኛ እንዲሆንና “የጋራ ምክር ቤት” በሚል ብቻ የተወሰነ እንዳይሆን አሳሰቡ፡፡ ተቃዋሚዎች በታላቁ መሪ ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ ሕልፈት አብረው ማዘናቸውን የገለጸው የኢሕአዴግ ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ፣ የአገሪቱን የመድብለ ፓርቲ ሥርዓት ለማጠናከር በሚያግባቡ የተለያዩ አገራዊ ጉዳዮች ላይ በጋራ ለመሥራት ጥሪ አቅርቧል፡፡ በተለይ ደግሞ መጪውን የአካባቢና የአዲስ አበባ ከተማ ምርጫ በተመለከተ ሒደቱ ነፃና ፍትሐዊ ይሆን ዘንድ ከተቃዋሚዎች ጋር ለመመካከር ዝግጁ መሆኑን ኢሕአዴግ የገለጸ ሲሆን፣ “በጋራ ምክር ቤቱ” አማካይነት ማለቱ ግን ተቃዋሚዎችን አላስደሰተም፡፡ በጉዳዩ ላይ ያነጋገርናቸው የኢዴፓ ሊቀመንበር አቶ ሙሼ ሰሙ፣ ኢሕአዴግ ያቀረበውን የመነጋገርና የመተባበር ጥሪ በተለይ ተነሳሽነት መውሰዱን አድንቀው፣ ላለፉት 21 ዓመታት ሲታገሉለት የነበረና የሚጠብቁት መሆኑን ተናግረዋል፡፡ ጉዳዩ ሕገ መንግሥታዊ መብታቸውም ጭምር መሆኑን ገልጸው፣ ኢሕአዴግ እንደተለመደው ሰጪና ከልካይ የሚያደርጉ ቅድመ ሁኔታዎችን እንዳያስቀምጥ ግን ይጠይቃሉ፡፡ ሥልጣን ከሕዝብ የሚመነጭ መሆኑን የሚያምኑት አቶ ሙሼ፣ ከኢሕአዴግ ጋር መነጋገር የሚፈልጉት ሥልጣን ለመጋራት ሳይሆን በሕገ መንግሥቱ የተቀመጡ ዲሞክራሲያዊና ሰብዓዊ መብቶች እንዲከበሩ መሆኑን በዋናነት ይገልጻሉ፡፡ ነፃና ገለልተኛ ተቋማት የሚፈጠሩበት ሁኔታ ማመቻቸት፣ ፖለቲካዊ ምኅዳሩ የሚሰፋበት፣

ኢሕአዴግ የመንግሥት ኃላፊዎችን የሥልጣን ዘመን በአሥር ዓመት ገደበ

Image
New •    አቶ ኃይለ ማርያም ዓርብ በፓርላማ ሹመታቸው ይፀድቃል በዘካሪያስ ስንታየሁ በኢሕአዴግ በወጣው የመተካካት ፖሊሲ መሠረት የመንግሥት ኃላፊዎች የሥልጣን ዘመን በአሥር ዓመት መገደቡ ተገለጸ፡፡ በመሆኑም ኢሕአዴግ ከሁለት ዓመት በፊት ይፋ ባደረገው የመተካካት ፖሊሲው የጠቅላይ ሚኒስትሩና የሚኒስትሮች የሥልጣን ዘመን ሁለት የምርጫ ዘመን መሆኑ ታውቋል፡፡ ባለፈው ቅዳሜ ምሽት የኢሕአዴግ ምክር ቤት መደበኛ ስብሰባን አስመልክቶ መግለጫ የሰጡት የመንግሥት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ጽሕፈት ቤት ኃላፊ አቶ በረከት ስምኦን እንዳስታወቁት፣ የመተካካቱን መርሆች መነሻ በማድረግ በኢሕአዴግ የተወሰኑ ውሳኔዎች አሉ፡፡ ‹‹የፓርቲ አመራር ሆኖ ለመቀጠል ዕድሜ ነው ከፍተኛ ጣሪያ የተደረገው፡፡ በፓርቲው ፖሊሲ መሠረት አንድ ሰው እስከ 65 ዓመት ድረስ ቢሠራ ብዙ ችግር የለም ብለን እንስማማለን፤›› ብለዋል፡፡ አንድ የመንግሥት ኃላፊ ሁለት የምርጫ ዘመን የማገልገል ዕድል ቢያገኝ ይጠቅማል ብለን እናምናለን ያሉት አቶ በረከት፣ በሕዝብ ቢመረጥም እንኳን ከሁለት የምርጫ ዘመን በላይ በሥልጣን ላይ መቆየት የለበትም የሚል የፓርቲ ውሳኔ መኖሩን አስታውቀዋል፡፡ በሕገ መንግሥቱ ላይ የጠቅላይ ሚኒስትሩ የሥልጣን ዘመን ገደብ ባይመቀጥለትም፣ ኢሕአዴግ በመተካካት ፖሊሲው መሠረት ለመንግሥት የሥልጣን ኃላፊነቶች የሥልጣን ዘመን አስቀምጧል፡፡ በተለይም የጠቅላይ ሚኒስትሩ የሥልጣን ዘመን ከአሥር ዓመት በላይ እንዳይዘል ኢሕአዴግ መስማማቱን አስታውቋል፡፡ ሆኖም ግን ስምምነቱ ወደፊት በሕግ ደረጃ ስለመውጣቱ የሚታወቅ ነገር የለም፡፡ አቶ በረከት ከጠቅላይ ሚኒስትሩ የሥልጣን ዘመን በተጨማሪ የሌሎች ሚኒስትሮች የሥልጣን ዘመን በተመሳሳይ በአሥር ዓመት እንዲገደብ ኢሕአዴግ መስማማቱን ገል

Wallelign Mekonnen on the Question of Nationalities in Ethiopia

Side Goodo The question of nationalities in Ethiopia has been the most contentious issue since Ethiopia took its current shape between the late 1880s and the early 1900s. The northern part of the present day Ethiopia, inhabited by the majority Abyssinians and the minority Kushitic Agews existed for over 2 Millennia in the name of the Abyssinian Kingdom with remarkable civilizations such as Axum, Lalibela and Gonder. However, Ethiopia as we know it today is the result of the internal expansion by King Minelik II of Shoa during the late 1880s until the early 1900s. The majority (70%) of the current Ethiopian population, which lives in the southern, western and eastern regions of the country became part of the present day Ethiopia only during this period of internal expansion. The majority Kushitic peoples such as Sidama, Oromo, Afar, Ogaden, etc and the Omotic peoples such as Wolayita, Gamo, Gofa, Dawuro, Konta, etc and the Nilotic peoples living in the border between Ethio

Implications of the Election of the new PM from Southern Ethiopia on the Sidama Regional Question- A Brief Analysis

by Hawassa Teessonke 17 September 2012 A sudden ascendancy into the helm of the Ethiopian politics dominated by the Amhara and Tigray ruling elites for the past 120 years, by a national of a minority Wolayita ethnic group from Southern Ethiopia symbolizes a “radical” shift in Ethiopia’s political tradition. Haile Mariam Desalegn, 47, and a former University Professor at Arba Minch Water Technology, who was elected as the country’s new PM over the weekend,  is the first leader of Ethiopia from the South in the history of the country. Despite talks of continued behind the scene rule by the Tigray ruling elite; I assume that it is not entirely feasible to have two puppet leaders in one country- the President and the PM- at the same time. I therefore am inclined to believe that the PM will have a reasonable political leverage to exercise.     Although South Ethiopia and Oromia together account for 58% of the country’s population,   they have never had assumed any political leader

EVERY ONE Campaign Hawassa Race 2012

Image
New

Sidama Coffee Farmers’ Manager in Americus, Tuesday, Sept. 25

Image
New Berhanu Legesse Hailemariam, deputy general manager of the Sidama Coffee Farmers Cooperative Union, will be at Cafe Campesino Coffee House in Americus on Tuesday, Sept. 25, at 6:30 p.m.   He will be joining staff members of Cooperative Coffees, North America’s only green bean importing cooperative of roasters, to discuss the coffee supply chain.  The general public is encouraged to attend. The Sidama Coffee Farmers Cooperative Union is based in Southern Ethiopia.  It began representing small-scale farmers in 2001 and has grown to become the second largest coffee producing cooperative union in Ethiopia.  Today, SCFCU represents 46 cooperatives and more than 80,000 people. http://www.fairtradewire.com/sidama-coffee-farmers-manager-in-americus-tuesday-sept-25/