Posts

በሲዳማ ዞን እየተነሳ ባለው ተቃውሞ የመንግስት እጅ አለበት ተባለ

Image
ሰኔ ፲፭ (አስራ አምስት) ቀን ፳፻፬ ዓ/ም ኢሳት ዜና:-የአዋሳ ነዋሪዎች ለኢሳት እንደገለጡት ለዘመናት ተቻችለው የኖሩ ህዝቦች እንዲጋጩ ለማድረግ የመንግስት ባለስልጣናት ሆን ብለው እየሰሩ ነው። ህዝቡ በኑሮ ውድነቱ፣ በመብት አፈናው እና በተለያዩ አስተዳደራዊ ችግሮች እየተማረረ፣ ከዛሬ ነገ ለውጥ ይመጣል እያለ በሚናፍቅበት በዚህ አስቸጋሪና አስፈሪ ወቅት፣ መንግስት የዋሳ ከተማን አስተዳደር እንደገና የህዝብ አጀንዳ አድርጎ በማቅረብ ግጭት እንዲነሳ መጣሩ ነዋሪዎችን አስቆጥቷል። የዞኑ ባለስልጣናት የሚያስወሩት ዘርን ከዘር የሚያጋጭ ወሬ የከተማው ህዝብ የፍርሀትን ካባ እንዲደርብ እንዳደረገው ነዋሪዎች ይገልጣሉ። በዛሬው እለት ዳቶና  መምቦ በተባሉ አካባቢዎች ተማሪዎች ያሰሙትን ተቃውሞ ተከትሎ ዘርፊያ መካሂዱን፣ መኪኖች ታግተው መዋላቸውን ዘጋቢዎቻችን ገልጠዋል። በከተማዋ አሉ ሱቆች ዝርፊያ በመፍራት ተዘግተው መዋላቸውን ለማወቅ ተችሎአል። በዳቶና መምቦ አካባቢዎች የፌደራል ልዩ አድማ በታኝ ፖሊሶች በአስለቃሽ ጭስ ተቃውሞውን ለመቆጣጠር መቻላቸውን ውጥረቱ ግን አሁንም መኖሩን ዘጋቢዎች ገልጠዋል። ግጭቱ  ከአዋሳ ከተማ እጣ ፋንታ አልፎ የዘር ጉዳይ እየሆነ መምጣቱ፣ የከተማውን ህዝብ ለሁለት መክፈሉም እየተነገረ ነው። የሲዳማ አገር ሽማግሌዎች ለዘመናት ተፈቃቅሮ የኖረውን ህዝብ የሚያበጣብጠው መንግስት በመሆኑ ተቃውሞው ሁሉ መንግስት ላይ እንዲሆን ወጣቶችን የማሳመን ስራ እየሰሩ ነው። የሲዳማ ተወላጅ ያለሆኑ የአዋሳ ነዋሪዎች ጥያቄው ከዘር አልፎ አገርአቀፍ አጀንዳ ይዞ ከመጣ ሊቀላቀሉዋቸው ዝግጁ መሆናቸውን እየገለጡ ነው። አንድ ስሙን መግለጥ ያልፈለገ ወጣት ችግሩ እንዲህ በቀላሉ ይፈታል ብሎ እንደማያምን ገልጦ ፣ ተቃውሞውን ወደ ችግር ፈጣሪው መን

ሲኣን የሲዳማ ህዝብ ህገ መንግስታዊ ክልል የመሆን ጥያቄ በኣስቸኳይ እንድመለስ ጠየቀ፤ በሲዳማ ህዝብ ስም እየነገዱ የሲዳማን ማንነት ለመሸጥ የምሯሯጡ ጥቂት ኣድርባዮች ከድርጊታቸው እንዲቆጠቡ ኣስጠነቀቀ::

New ሲኣን የሲዳማ ህዝብ ህገ መንግስታዊ ክልል የመሆን ጥያቄ በኣስቸኳይ እንድመለስ ጠየቀ፤ በሲዳማ ህዝብ ስም እየነገዱ የሲዳማን ማንነት ለመሸጥ የምሯሯጡ ጥቂት ኣድርባዮች ከድርጊታቸው እንዲቆጠቡ ኣስጠነቀቀ:: የሲዳማ ኣርነት ንቅናቄ ሲኣን በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ የሲዳማ ህዝብ በህገ መንግስቱ የተሰጡትን የዲሞክራሲያዊ መብቶች ህጉና ደንቡን መሰረት በማድረግ በሰላማዊ መንገድ ስጠይቅ መቆየቱን ኣስታውሶ ከተጠየቁት ጥያቄዎች ኣንዳቸውም ተጨባጭ ምላሽ እንዳላገኙ ኣመልክቷል:: የሲዳማ ህዝብ የጠየቀው ክልል የመሆን ጥያቄ በህገ መንግስት የተደነገጉውን ክልል የመሆን ቅድመ ሁኔታ በተገቢው መልኩ ያሟላ ቢሆንም ገዥው ፓርቲ ለራሱ ኣገዛዝ እንዲመቸው ሲል ጥያቄውን በልማት ሽፋን ሳይመልስ መቆየቱን ጠቅሶ፡ ኣሁንም ቢሆን በድጋሚ የተነሳው የክልል ጥያቄው በኣግባቡ እንዲመለስ ጠይቀዋል:: ኣያይዞም በሲዳማ ህዝብ ስም እየነገዱ የህዝቡን ማንነት ለማሸጥ የምሯሯጡ ኣድርባዮች ከድርጊቻቸው እንዲቆጠቡ ኣስጠንቅቋል:: የጋዜጣዊ መግለጫውን ሙሉ ቃል በሚቀጥላው ሊንክ ይመልከቱ : የሲዳማ ኣርነት ንቅናቄ ሲኣን በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ

ኢሳት ተብሎ የሚጠራው የኢትዮጵያ ሳተላይት ቴሌቪዥን በሲዳማ ዞን ውስጥ በመከሄድ ላይ ያለውን የህዝብ ንቅናቄን በተመለከተ የሚያቀርባቸው ኣንዳንድ ዘገባዎች የህዝባዊ ንቅናቄ ኣላማ ከግምት ውስጥ ያላስገቡና ግጭቶችን የሚያባቡሱ ናቸው በሚል ቅረታ ቀረበ::

New ኢሳት ተብሎ የሚጠራው የኢትዮጵያ ሳተላይት ቴሌቪዥን በሲዳማ ዞን ውስጥ በመከሄድ ላይ ያለውን የህዝብ ንቅናቄን በተመለከተ የሚያቀርባቸው ኣንዳንድ ዘገባዎች የህዝባዊ ንቅናቄ ኣላማ ከግምት ውስጥ ያላስገቡና ግጭቶችን የሚያባቡሱ ናቸው በሚል ቅረታ ቀረበ:: ቅረታ ኣቅራቢዎቹ እንደምሉት ከሆነ ኢሳት ሰሞኑን በተከታታይ በሲዳማ ዞን ውስጥ በመከሄድ ላይ ያለውን ህዝባዊ ንቅናቄውን እንደ ህዝባዊ ኣመጽ ኣድርጎ ማቅረቡ ትክክል ኣይደለም ብለዋል::  የዞኑ ነዋሪዎች ህገ መ ንግስቱ በሚፈቅደው መሰረት በማቅረብ ላይ ያሉትን የክልል ጥያቄ ከህዝባዊ ኣመጽ ጋር ተያያዥነት እንደሌለው ገልጸዋል:: ከዚህም በተጨማሪ በዞኑ ውስጥ ከፍተኛ የሆን የጎሳ ግጭት ልነሳ ይችላል በማለት የሚያቀርበው ዘገባ የሲዳማ ህዝብ ከሌሎች ህዝቦች ጋር ለዘመናት ተቻችሎ ኣብረው የመኖር ባህሉ ላይ ጥላ ሽት እንደመቀባት እና የሲዳማን  ህዝብ ገጽታ እንደማባላሸት ይቆጠራል ብላዋል:: ኢሳት ሌሎች የኣገሪቱ የዜና ኣውታሮች ለመዘጋብ ወኔ ባጡት የሲዳማ ዞን ህዝባዊ ንቅናቄ ላይ ተከታታይ ዘጋባዎችን በማቅረቡ ያላቸውን ኣድናቆት የገለጹት እነኝው ቅረታ ኣቅራቢዎች ፤ ዘጋባዎቹን በ እውኔታ ላይ የተሞረከዙ በማድረግ የሲዳማ ህዝብ የክልል ጥያቄ እንዲደግፍ ጠይቀዋል:: ከቀረቡት ቅረታዎች መካከል ለኣብነት ያህል የሚቀጥለውን ይመልከቱ:   Dear Ethsat Editor, Thank you for your hard work in informing Ethiopian Diaspora and further. The reason of this email is in order.  It's to let you know my utter disappointment after I've watched your purely one-side

ESAT Breaking News Awassa Protest update June 22, 2012

Image
New

Ethiopia: Ethnic Clashes Feared in Sidama Zone, SNNP

New 22 June 2012 [ESAT] There are reports of heightened fear in Sidama Zone following the conflict in Aleta Chuco town two days ago. There are reports of student demonstrations and road blockades in Tula town 10 KM outside of Awassa. Government workers were denied passage to do their field work in the surrounding towns. The students who are believed to be ethnic Sidama are stopping cars and asking ethnic Wolaitas to come out. Two ethnic Wolaitas are so far reportedly killed inside of Awassa referral hospital as of today. The news of the two killed at the hospital have inflamed Wolaitas and many fear could ignite ethnic conflict. Our reporter who has been traveling in the area said businesses at the outskirts of Awassa town are closed since two days ago. There is a huge presence of Federal Police in Awassa and its environs. A lot of fliers are circulating in Awassa and the surrounding towns. ‘Awassa is being sold to Wolaitas!’, ‘Let us save Awassa!, come out to protest and resist

በሲዳማ ዞን ከፍተኛ የሆነ የዘር ግጭት ሊነሳ ይችላል በማለት የአካባቢው ሰው በስጋት ወድቋል

Image
New ሰኔ አስራ አራት ቀን ፳፻፬ ዓ/ም ኢሳት ዜና:- የአዋሳ ዘጋቢዎች እንደገለጡት ትናንት በአለታ ጩኮ የተነሳውን ተቃውሞ ተክትሎ በዛሬው እለትም ከአዋሳ በ 10 ኪሜ ርቅት ላይ በምትገኘው ቱላ ከተማ ውስጥ ተማሪዎች የተቃውሞ ሰልፍ ማድረጋቸውንና መኪኖችን አግተው ለመስክ ስራ የሄዱ ሰራተኞች ስራ ሳይሰሩ እንዲመለሱ ማድረጋቸው ታወቋል። ተማሪዎች በየመኪኖች ውስጥ እየገቡ የወላይታ ተወላጆችን እንዲወርዱ ሲጠይቁ እንደነበር የገለጠው ዘጋቢያችን ትናንት ማታ 2 የወላይታ ተወላጆች በአዋሳ ሪፈራል ሆስፒታል ውስጥ ተገድለው መገኘታቸው ውጥረቱን አባብሶታል ብሎአል። በአዋሳ ከተማ ዳርቻዎች የሚገኙ ሱቆች ግጭት ይነሳል በሚል መዘጋታቸውን ዘጋቢአችን ገልጧል። የፌደራል ፖሊስ አባላት በብዛት በአዋሳና አካባቢዋ መስፈራቸውም ታውቋል። “አዋሳ ለወላይታ ተሽጣለች፣” አዋሳን እናድን፣ ለተቃውሞ ሰልፍ ውጡ” የሚሉ በራሪ ወረቀቶች እየተበተኑ ነው። አዋሳ ለወላይታ ተሽጣለች የተባለው ምናልባትም ከውጭ ጉዳይ ሚኒሰትሩና ከምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ የትውለድ ቦታ ጋር ሳይያዝ እንደማይቀር ነው ዘጋቢያችን የጠቆመው። ትናንት በአለታ ጩኮ በተነሳው ተቃውሞ 4 ሰዎች መገደላቸውን ፣ በዛሬው እለትም ሱቆች ፣ ትምህርት ቤትና መስሪያ ቤቶች ተዘግተው መዋላቸውን ዘጋቢአችን አክሎ ገልጧል። በቅርቡ በፌደራል መንግስትና በሲዳማ ዞን ባለስልጣናት መካከል የተካሄደው ውይይት ያለውጤት መበተኑን መግለጣችን ይታወሳል። በጉዳዩ ዙሪያ የመንግስት ባለስልጣናትን ለማነጋገር ያደረግነው ሙከራ አልተሳካም። http://www.ethsat.com

Ethiopian Regime Resumes Another Massacre of Sidama People: 2 dead, 7 wounded

June 20 2012 (SLF)- While the Sidama people are remembering victims of Loqqe massacre on the 10th year anniversary, the regime has started another wave of killings of innocent Sidama people in Chuko area. The killing took place when students and other Sidama people were staging demonstration to demand answer about the plan to control Hawaasa city by the Federal government. According to our sources from the area, 2 people were reported dead; one a business person and the other is a farmer. Seven others were wounded. A teenage girl that critically wounded is being treated at Yirgalem hospital. There is no denying that the Ethiopian regime always responds with brutal force to any peaceful quest instead of listening and understanding what people want. 10 years ago, over 100 Sidama people were massacred when peacefully demonstrating to request the government of their basic human rights. The Ethiopian regime and its affiliates have already controlled most resources of Sidama while coun

የሲዳማ ህዝብ ንቅናቄ በተመለከተ ኣስታያየቶች እየጎረፉ ነው

ከኣስታያዬቶቹ መካከል፥ የዳንግላው ዋርካ ተብሎ በሚታወቀው ትልቁ የኢትዮጵያውን ዌይብ ሳይት ላይ እንደጻፈው: የሲዳማ ሕዝብ በሀዋሳ ከተማ ባለቤትነት ጥያቄ በተፈጠረው አለመግባባት ምክንያት ባለፉት 3 ቀናት ውስጥ በአዋሳ ከተማ በፌደራል / ወያኔ መልዕክተኞችና በሲዳማ ክልል የፓርላማ ተወካዮች መካከል በተደረገው ፍጥጫ የሲዳማ ተወካዮች ጉባኤውን ረግጠው ሲወጡ በርካታ የሲዳማ ተወላጅ ባለሀብቶች : ባለስልጣኖችና ተማሪዎች ከየቤታቸው በሌሊት እየታፈኑ እየታሰሩ ሲሆን አንድ ግለሰብ በአጋዚ ተደብድቦ ሕይወቱን አጥቷል :; ከተማዋ በአጋዚ ሠራዊት ታንክና ከባድ መሳሪያ የታጠቁ ሄሊኮፕተሮች በብዛት እያንዣበቡባት ነው :: አዋሳ ባሁኑ ጊዜ በፍርሐትና በጭንቀት ተውጣለች :: ሲዳሞች ሲዳማ ሕዝብ በአዋሳ ከተማ የዞን ዋና መሥሪያ ቤቶች አዋሳ ውስጥ እንዳይኖሩ በከተማዋ ውስጥ ሲዳሚኛ እንዳይነገሩ ባህላችን ተገፍትሮ ከገዛ ወገኑ እንዲርቅ ተገዷል ይላሉ :: ኃ /ማሪያም ደሳለኝ ከ 6 ዐመት በፊት የሲዳማ ተወላጅ የሆነውን የቀድሞ የደቡብ ፕሬዚዳንት አባተ ኪሾን በመለስ ዜናዊ ትእዛዝ በገዛ ፊርማው ከሥልጣን አባሮ በወንበሩ ላይ ጉብ ብሎ ፕሬዚዳንት እንደሆነ ይታወሳል :: በጊዜው በተነሳውም ረብሻ የ 121 ሰው ሕይወት ከጠፋ በኋላ ወንጀለኛው ኃይለማሪያም ፕሮሞት ተደርጎ ላሁኑ ቦታ እንደበቃ ይታወቃል :: አሁን ደግሞ የክልሉ መደበኛ ስብስባ ሲደረግ የሲዳማ ተወካዮች ሁሉም ባንድ ቃል መብታችን ይከበርልን ብለው ሲጠይቁ አምባገነኑ ኃይለማሪያም ይህን ጥያቄ ደጋግማቹ የምታነሱ ከሆነ አዋሳ ይገባናል ካላችሁ የደቡብ ዋና ከተማ ወደ ራሴ ትውልድ ቦታ ወላይታ ሶዶ ይሆናል ብሎ አረፈው ::         This message expresses the views and opinions

በየኣስር ኣመቱ በመንግስት ኣካላት የምነሳውን የሃዋሳን ከተማ በኮታ የማስተዳደር ሃሳብ የሰለቻቸው የሲዳማ ዞን ነዋሪዎች የክልል ጥያቄ ለማንሳት መገደዳቸው ተገለጸ

New በየኣስር ኣመቱ በመንግስት ኣካላት የምነሳውን የሃዋሳን ከተማ በኮታ የማስተዳደር ሃሳብ የሰለቻቸው የሲዳማ ዞን ነዋሪዎች የክልል ጥያቄ ለማንሳት መገደዳቸው ተገልጿል:: በሲዳማ ዞን በተለያዩ ወረዳዎች ውስጥ ከፍተኛ ቁጥር ያላቸው ሰላማዊ ሰልፍኞ የክልል ጥያቄ ያቀረቡ ሲሆን፣ ከሶስት ቀናት ባሃላ ተመሳሳይ የክልል ጥያቄ ሰልፍ በሃዋሳ ለማካሄድ ታስቧል:: በዛሬው እለት በሲዳማ ዞን በጭሬ ወረዳ በጭሬ ኩንቡልታ፣ በበንሳ፣ሁላ እና በጠጥቻ የክልል ጥያቄ ባነሱ ሰዎች የተካሄዱ ሰልፎች ያለምንም ግጭት በሰላም መጠናቀቃቸው ተገልጿል:: ዴኢህደን/ ኢህኣዴግ የሃዋሳን ከተማ በኮታ ለማስተዳዳር በሚል ያቀረበውን ኣማራጭ  ሀሳብ በመቃወም የተጀመረው ህዝባዊ ንቅናቄ ተቀጣጥሎ የሃዋሳ ከተማ ኣስተዳደር ያለ ኮታ የማስተዳደር መብት ጥያቄነት ኣልፎ ክልል ይገባኛል ጥያቄ በመሆኑ በመላው ሲዳማ ዞን ውስጥ ህዝባዊ ንቅናቄ ፍጥሯል:: በየኣስር ኣመቱ በመንግስት ኣካላት የምነሳውን የሃዋሳን ከተማ በኮታ የማስተዳደር ሃሳብ የሰለቻቸው የሲዳማ ዞን ነዋሪዎች የክልል ጥያቄ ለማንሳት መገደዳቸው ተገልጿል:: በመላው ሲዳማ ዞን ውስጥ የተቀጣጠለውን የክልል ጥያቄ ለመቀልበስ የግዥው ፓርቲ ኣባላት ወይም ካድሬዎች ህዝቡን እንዲያወያዩ ወደየ ወረዳዎች በመላክ ላይ ሲሆን፥ የወረዳዎቹ ህዝብ እሳት ለብሶ እሳት ጎርሶ መምጣቻቸውን በመጠባባቅ ላይ ነው ተብሏል:: በሲዳማ ዞን ውስጥ በኣንድ ሳምንት ጊዜ  ውስጥ ካጫፍ እስከ ጫፍ የተቀጣጠለው ህዝባዊ ንቅናቄ መንግስትን ግራ ያጋባው ሲሆን እስከ ኣሁን የንቅናቄው መሪዎች ተለይተው ኣለማቻወቃቸው ሁኔታውን ኣስቸጋሪ እንዳደረገው እየተነገረ ነው:: በሌሎች የዞኑ ወረዳዎች እየተደረጉ ያሉ የክልል ጥያቄ ሰልፎች በሚቀጥለ ሶስት ቀናት ውስጥ

በሲዳማ ዞን በአለታ ጭኮ ከተማ በተደረገው ተቃውሞ ሰዎች መገደላቸው ተሰማ

Image
ሰኔ አስራ ሦስት ቀን ፳፻፬ ዓ/ም ኢሳት ዜና:- ተቃውሞው የተነሳው ከአዋሳ እጣ ፋንታ ጋር በተያያዘ ነው። የኢሳት ምንጮች እንደተናገሩት በአለታ ጭኮ በተነሳው ተቃውሞ አንድ ፖሊስ የታረደ ሲሆን ሁለት ነዋሪዎች በፖሊሶች ሳይገደሉ አልቀረም አራት ተማሪዎችም በጽኑ ቆስለዋል። በመላው ሲዳማ ዞን ውስጥ ከፍተኛ ውጥረት እንዳለ የገለጠው ዘጋቢአችን በነገው እለት ከፍተኛ የሆነ ህዝባዊ አመጽ ሊነሳ ይችላል የሚል ወሬ እየተናፈሰ ነው። የመከላከያ ሰራዊት እና ፌደራል ፖሊስ አባላት ወደ አካባቢው መንቀሳቀሳቸውም ታውቋል። ከትናንት ጀምሮ “አዋሳ ለወላይታ አትሰጥም” የሚል በራሪ ወረቀት ሲበተን እንደነበር የአይን እማኞች ገልጠዋል። አንድ የአዋሳ ነዋሪ በከተማው ያለው ውጥረት አስፈሪ እንደሆነና በማንኛውም ጊዜ ግጭት ሊነሳ እንደሚችል ተናግሯል። አዋሳ ከተማን ወደ ፌደራል መንግስቱ ለማዞር በፌደራል መንግስት እና በሲዳማ ዞን ባለስልጣናት መካከል ባለፈው ሳምንት ውይይት ተደርጎ እንደነበር መዘገባችን ይታወሳል። ከ10 አመታት በፊት በአዋሳ በተመሳሳይ ምክንያት በተነሳ ግጭት ከ100 በላይ ሰዎች መገደላቸው ይታወሳል። http://www.ethsat.com

ዛሬ ኣለታ ወንዶ ወረዳ ጩኮ ከተማ ላይ በሃዋሳ ከተማ የወደፊት እጣ ፋንታ ላይ እና የሲዳማ የክልል ጥያቄ ባነሱ ተማሪዎች እና በፖሊስ መካከል በተፈጠረው ግጭት ኣራት ተማሪዎች መቁሰላቸውን እና ሁለት ደግሞ መሞታቸው እየተነገረ ነው

New ዛሬ ኣለታ ወንዶ ወረዳ ጩኮ ከተማ ላይ በሃዋሳ ከተማ የወደፊት እጣ ፋንታ ላይ እና የሲዳማ የክልል ጥያቄ ባነሱ ተማሪዎች እና በፖሊስ መካከል በተፈጠረው ግጭት ኣራት ተማሪዎች መቁሰላቸውን እና ሁለት ደግሞ መሞታቸው እየተነገረ መሆኑን ከታማኝ ምንጮች ያገኘነው መረጃ ያመለክታል:: ልጆቻቸው ላጡት እና ልጆቻቸው ለተጎዱባቸው ቤተሰቦች የተሰማንን ጥልቅ ሃዘን እንገልጻለን:: በጉዳዩ ላይ ተጨማሪ መረጃ እንዳገኘን እናሳውቃለን::

Ethiopian politician’s visit to University ...

Image
Shiferaw Shigute, left, watches a presentation from the International Livestock Research Institute on Sept. 16, 2011 alongside other officials from Ethiopia's southern region. The location of the photo is unknown. The University of Saskatchewan says it was only made aware of an Ethiopian politician’s alleged controversial behaviour a few days prior to his arrival on campus but that had it found out about the accusations against Shiferaw Shigute earlier, it still would have welcomed him to the U of S. Shigute is the president of Ethiopia’s southern regional state and the chairman of the board at Hawassa University, located in the region’s capital city Hawassa. He visited the U of S from June 10 to 15 alongside other delegates from the Hawassa campus. A few days prior to Shigute’s arrival, U of S president Peter MacKinnon received a handful of open letters from human rights organizations and individual activists accusing Shigute of ethnic cleansing and corruption, among othe

Matter Concerning a Delegation from Hawassa University.

From: Wishart, Tom Sent: Friday, June 08, 2012 5:13 PM Cc: Wishart, Tom Subject: Matter Concerning a Delegation from Hawassa University Colleagues: Some, but not all of you, will have learned of a deluge of emails, phone calls and faxes that have been directed to various offices and individuals at the UofS in recent days. These messages concern an imminent visit to the UofS by a delegation from Hawassa University in Ethiopia. As background information, our relationship with Hawassa University extends back to 1997 and has involved 9 distinct projects, most funded by IDRC, CIDA or AUCC. These projects have included faculty and student exchanges in both directions and, of course, research. Our collaboration has largely centered on agriculture but has also included nutrition and technology transfer. We have assisted Hawassa University to develop their capacity to deliver Master’s and Ph.D. programming in Nutrition. The President and the Chair of the Board of Hawassa University wil

An Open Letter to President Peter MacKinnon, University of Saskatchewan

Image
June 8, 2012 “The people of Ethiopia are being bled dry. No matter how hard they try to fight their way out of absolute destitution and poverty, they will be swimming upstream against the current of illicit capital leakage.” (Comment highlighting Ethiopia made by Global Financial Integrity on December 5, 2011 preceding the release of their study on Illicit Financial Outflows from Developing Countries Over the Decade Ending in 2009[i]) Dear President MacKinnnon, President MacKinnnon On June 10-15, an Ethiopian delegation of top-level officials from Hawassa University (HU), located in Ethiopia’s Southern Regional State, will arrive in Saskatoon to further their long-standing collaboration with the University of Saskatchewan (U of S) in the advancement of sustainable agricultural development, land management, human nutrition, community health and food security in Ethiopia, all with a strong emphasis on education. This relationship dates back to 1997, when the U of S and HU fi

Hawassi Universite Sidaamu rosano Sidaamu qoqowu xa’mo higgonke yitte xa’mittu

Image
Ella 17/ 2012,MD ,Hawassa, Hawassi Universite Sidaamu rosano univeristete hari giddo gamba yite Hawassi katami gashooti hajja la’anohuni addi addi xa’mo kayissino.  Tene lamalara hasawantani noota Hawassa Mittimate gashshino yitano hedo ishinamo coyeti yituhu gedensani konni worron no xa’muba kayissino: 1. Sidaamunita higemengisitawe kililete xamossi lowo mundde du’nantinota rakine dawarenke 2. Babaxxitino tajuwa gamba assite tene lamalara (Hawassa mitimate gashino) yitano hedo Sidaama amanshishate qixxesinonita iillite/ amadde lowo xamuba shiqishena Hassawisinori 1. Yoonasi Yoosefihu Hawassi katami gashanchi 2. Milloni Matosihuna siddami zoone gashanchi 3. Leggese Hawassi katami dirigiteteni Daginori xammo’ne nikke haqime aleni ikkitino dafira Kala Shifari Shuguxehu dayena hassabanita ikkitano yitte dawartunisakini baxxitino Roosanono hallonsa bashshohuni roorre ussudhite ayirino dayena koni ka’ani badhera higanokita egenssissino. Mito mito fafise la’a danditanok

Chinese Cultural Centers come to Hawassa, AU

Image
Chinese Language and culture centers opened at Hawassa and Addis Ababa Universities will help to further strengthen existing relations between Ethiopia and China, Chinese Ambassador to Ethiopia, Xie Xiaoyan said. While visiting the center that opened in Hawassa University, SNNP state, the ambassador said the centers will help enhance ties between the two countries. Opening the centers enhance ties in education and culture. The ambassador expressed his plan to work closely with the universities in the efforts to upgrade the certificate level Chinese language program to a first degree level. Hawassa University’s President, Dr. Yoseph Mamo on his part lauded China’s cooperation with Ethiopia in the higher education sector. University Social Science and Humanity College Dean, Dr.Negussie Meshesha on his part said the center has enrolled over 400 students since its launching September. Dr.Negussie said preparations are also underway to upgrade the program to a degree level. http://www

THE WORST MAY YET TO COME

Image
New Malitu took her one year baby, Asnaku, to Derara Gorbie Health Post, where she was immediately admitted to an outpatient therapeutic programme, at the beginning of May Concluding his two-day visit to Ethiopia in mid-May 2012, John Ging, a United Nations humanitarian official, had kind words and rare praise for the administration of Prime Minister Meles Zenawi. He admired the administration’s efforts in mitigating the impact of drought, comparing Ethiopia with the rest of the Horn of Africa. Ging even recommended the country’s experience in humanitarian emergency response beyond the region, for the drought ridden Sahel area. Nonetheless, a reading between the lines of his rather gracious remarks reveals deep concern over impending humanitarian crises, particularly in the southern part of Ethiopia. The operations director of the Office for the Coordination of Humanitarian Affairs (OCHA), a UN agency responsible for assessment of and response to natural disasters, is not

የደኢህዴን ስራ ኣስፈጻም ኮሚቴ በሃዋሳ ከተማ የወደፊት እጣ ፋንታ ላይ በየደረጃው ካሉት ከሚመለከታቸው ኣመራሮች ጋር ውይይት ለማድረግ ኣዘጋጅቶት የነበረው ባለ 15 ገጽ የማወያያ ጽሁፍ እና ይህንን በሚቃወሙት ግለሰቦች የተዘጋጁ በራሪ ወረቀቶች ሲዳማ ውስጥ እየተበተኑ ነው::

Image
New የደኢህዴን ስራ ኣስፈጻም ኮሚቴ በሃዋሳ ከተማ የወደፊት እጣ ፋንታ ላይ በየደረጃው ካሉት ከሚመለከታቸው ኣመራሮች ጋር ውይይት ለማድረግ ኣዘጋጅቶት የነበረው በለ 15 ገጽ የማወያያ ጽሁፍ እና ይህንን በሚቃወሙት ግለሰቦች የተዘጋጁ በራሪ ወረቀቶች ሲዳማ ውስጥ እየተበተኑ ነው:: የበራር ወረቀቶቹን ይዘት ለማየት የሚከተሉትን ሊንኮች ይጫኑ:: ባለ15 ገጽ የማወያያ ጽሁፍ በራሪ ወረቀት 1 በራሪ ወረቀት 2 በራሪ ወረቀት 3 በራሪ ወረቀት 4

Wolima

Image
wolima  wolima wolima http://www.rockjumperbirding.com/wp-content/media/Itinerary-RBT-Ethiopia-Birding-in-Style-20132.pdf

AN ORIGIN CLOSE-UP: ETHIOPIAN SIDAMA

Image
New POSTED BY JEREMY HULSDUNK IN COMPANY NEWS ON TUESDAY, JUNE 2012 | PERMALINK Choosing which single origin to test for this edition of the newsletter was pretty simple really. We were discussing what is coming off Jen’s ‘coffee boat’ and the Ethiopian Sidama came up as a recently harvested crop. So it was a bit of a no brainer, as it has always been a personal favourite. The Sidama has recently landed on our shore, and is sure to become a favourite with many other people as well. So as I did with the Villa Boa, I tasted this coffee though a range of different styles in an effort to give the best experience for differing tastes. For the first trial, I went over to the Australian Barista Academy Brew bar. Unfortunately I’m not unbiased here. I’m fully aware of the quality of this region as a filter option and I was dripping with anticipation. I tried the Sidama through the CCD, Syphon and Chemex. They were all amazing. This is a great coffee for Syphon fans though, with t