Posts

Fiche Chambelala promotes tolerance, unison, says President Mulatu

Image
( FBC ) - Fiche Chambelala is an event which created tolerance and unity of people, said President Mulatu Teshome. туристический онлайн-справочник Лучшие Андроид планшеты The President made the remark at the colorful celebration of Fiche Chambelala, an anniversary celebrated by the Sidama people as a New Year event, in Hawassa town today. The celebration promotes tolerance and unity of people, the President said at the celebration. It is an event where people resolve their differences and the youth take advice from elders on environmental conservation activities. This year’s event is unique as it is being celebrated at a national level for the first time after it was registered as an Intangible Cultural Heritage of Humanity by UNESCO. During the past regimes, Ethiopians were deprived of their rights to use and improve their culture, language and history. However, following the demise of the Derg regime, the Constitution which was endorsed in 1994, guaranteed the equa

የሲዳማ ብሄር ዘመን መለወጫ ፊቼ መከበር ጀመረ

Image
የሲዳማ ብሄር ዘመን መለወጫ ፊቼ በዓል ዛሬ መከበር ጀምሯል፡፡ በሲዳማ ባህል አዳራሽ በተካሄደ ሲምፖዚየም ላይ ተገኝተው ንግግር ያደረጉት የክልሉ ርዕሰ መስተዳደር አቶ ደሴ ዳልኬ የበዓሉን እሴቶች  ከዘመን ዘመን በማሸጋገር ለአለም ቅርስነት እንዲበቃ ላደረጉ የሃገር ሽማግሌዎች ምስጋናቸውን አቅርበዋል፡፡ "የሲዳማ ብሄር የዘመን መለወጫ ፊቼ በአለም ቅርስነት መመዝገቡ የክልሉን ብሔሮች ብሔረሶቦችና ህዝቦች አንድነት የሚያጠናክር ነው "ብለዋል፡፡ የብሔሮች ብሔረሶቦችን ማንነት የሚያስከብር ስርዓት በመገንባቱ ባህሎቻቸው በአደባባይ እንዲከበሩ እድል መፈጠሩንም አቶ ደሴ ገልጸዋል፡፡ የበዓላቱ መከበር ለተጀመረው ልማትና ዴሞክራሲያዊ ስርዓት ግንባታ ወሳኝ በመሆኑ በዓሉን ከማክበር ባሻገር የተግባር አጀንዳ ማድረግ እንደሚገባም ጠቁመዋል፡፡ ለደንና ለተፈጥሮ ሃብት ጥበቃ፣ የመቻቻልና የመከባበር እሴቶች እንዲጎለብቱ ወጣቶች የድርሻቸወን መወጣት እንዳለባቸውም አመልክተዋል፡፡ ዛሬ የተጀመው የፊቼ በዓል ነገም በጉዳማሌ አደባባይና  በተለያዩ ወረዳዎች የሚቀጥል በመሆኑ  ባህላዊ እሴቱን በጠበቀ መልኩ እንዲከበር የሃገር ሽማግሌዎች ሃላፊነት እንዳለባቸውም ተመልክቷል፡፡ በዓሉ በአለም ቅርስነት እንዲመዘገብ አስተዋጽኦ ላበረከቱ ተቋማትና ግለሰቦች ርዕሰ መስተዳድሩ አመስግነዋል፡፡ የባህልና ቱሪዝም ሚኒስትር ኢንጂነር አይሻ መሃመድ በበኩላቸው "ቅርሶች የማንነታችን መገለጫ በመሆናቸው በማንኛውም ጊዜና ቦታ ተገቢው እንክብካቤና ጥበቃ ሊደረግላቸው ይገባል" ብለዋል፡፡ የሲዳማ ብሄርም ለዘመናት ጠብቆ ለዚህ ትውልድ እንዲበቃ ያደረገው ፊቼ ጨምባላላ በማይዳሰሱ ቅርሶች በመመዝገቡ ሃገሪቱን ቀደምት የቅርስ ባለጸጋ አድርጓታል፡፡ የቅ

HAWASSA SHINING AS SIDAMA PEOPLE CELEBRATES FICHE CHAMBALALLA

Image
UNESCO inscribed Fiche Chambalala as world heritage is being celebrated in Hawassa City Culturally dressed young people have made Hawassa look exceptionally shining. The ceremoney is being attended by high ranking national and regional officials. The officials in their speeches has congradualed the people and mentioned  the significance of therecognition of the celebration by UNESC Nigat

Last Lap for July's Inaguration of Hawassa Industrial Park

From http://allafrica.com/stories/201606290119.html  dos Yoseph Local investors caught off-guard by accommodative measures - some can meet new criteria, some cannot During the last lap meeting with local investors before the scheduled July 3, 2016 inauguration of Hawassa Industrial Park, Arkebe Oqubay, board chairman of the Industrial Parks Development Corporation, cut the size of modalities for entry of local investors. At the meeting held on June 23, 2016, the Ethiopian Investment Commission (EIC) presented a model feasibility study to local investors, followed by a case by case question and answer period with those who bought and submitted the bid document. The investors, who were caught by surprise in what took place at the meeting, called for a consultative meeting on the way forward. "This is inconsiderate of the real price range of products, labour average salary, production area usage, investment and production cost," one of the bidders commented on the model

ፊቼ ጨምበላላ የመላ ኢትዮጵያውያን ኩራትና የአለም ቅርስ በመሆኑ ተገቢው ጥበቃ ሊደረግለት ይገባል-ፕሬዚዳንት ሙላቱ

Image
( ኤፍ.ቢ.ሲ ) የፊቼ ጨምበላላ የሲዳማ ብሄር የዘመን መለወጫ በዓል የመላ ኢትዮጵያውያን ኩራትና የአለም ህዝብም ቅርስ በመሆኑ ተገቢው ጥበቃ ሊደረግለት እንደሚገባ ፕሬዚዳንት ሙላቱ ተሾመ አሳሰቡ። የፊቼ ጨምበላላ ዘመን መለወጫ በዓል ዋዜማ በሀዋሳ ከተማ በተለያዩ ስነሰርዓቶች እየተከበረ ነው። በዓሉ ከአሮጌ ዓመት ወደ አዲስ ዓመት መሸጋገርን ለማሳየት የሚከበር ነው። የዘንድሮው በዓል የማይዳሰስ ዓለም አቀፍ ቅርስ ሆኖ በዩኔስኮ በተመዘገበ ማግስት፥ ለመጀመሪያ ጊዜ በሃገር አቀፍ ደረጃ የሚከበር መሆኑ የተለየ ያደርገዋል ተብሏል። በዛሬው እለትም የሲዳማ ባህል ፓርክ ግንባታ ማስመጀመሪያ የመሰረት ድንጋይ የማስቀመጥ ስነ ስርዓት በጉዱ ማሌ አደባበይ ተከናውኗል። የመሰረት ድንጋዩን ፕሬዚዳንት ሙላቱ ተሾመ በዛሬው ዕለት አስቀምጠዋል። በዚሁ ወቅት ፕሬዚዳንቱ እንዳሉት፥ የማእከሉ መገንባት የሲዳማን ባህልና ማንነት ከማስተዋወቅ በላይ የመላ ኢትዮጵያውያን ሀብት እንዲሆን ያስችለዋል። ማእከሉ በተያዘለት ጊዜ እንዲጠናቀቅም የሚመለከተው አካል ሁሉ በትኩረት እንዲንቀሳቀስ ፕሬዚዳንቱ ጠይቀዋል። ከ1 ቢሊየን በላይ ወጪ የሚደረግበት ማዕከሉ በአራት አመታት ውስጥ ተገንብቶ እንደሚጠናቀቅም ነው የተመለከተው ። ማዕከሉ በውስጡ ሙዚየሞች፣ የተለያዩ ማዕከላት፣ ካፍቴሪያዎች፣ የመዝናኛ ቦታዎች፣ ጥብቅ ደንና ሌሎችም በርካታ ክፍሎችን ያካተተ ነው። በስነስርዓቱ ላይ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ደሴ ዳልኬን ጨምሮ ከፍተኛ የክልሉ የስራ ሃላፊዎች፣ ከዩኒስኮ የተወከሉ የስራ ሃላፊዎች፣ በ100 ሺህ የሚቆጠሩ የሲዳማና የአካባቢው ህዝቦች ተሳታፊ ሆነዋል።

Major Animal Health Constraints of Market Oriented Livestock Development in Sidama Dale District Southern Region Ethiopia

Image
Photo  Source Abstract  Background: Knowing the status of major problems that constrain livestock development no doubt contributes to initiating projects that can help improve productivity and market success of Ethiopian farmers; aiming at contributing to reduction in poverty of the rural poor through market oriented agricultural development. The objective of this study is to characterize the livestock production system and investigating the major livestock health problems in the area. Methodology: Purposive sampling method was used to select 60 households from four peasant association (PA). A structured questionnaire was prepared and the heads of selected households were interviewed to collect data on production system characteristics and the importance of livestock health problems. Focus group discussion was also made with key respondents from each PA and the participants described the major husbandry problems in their area. Results: The results revealed that mixed crop

በሀዋሳ ከተማ ከ34 ሺህ በላይ የጋራ መኖሪያ ቤቶች ሊገነቡ ነው

Image
የወሬው ምንጭ ኢዜ ኣ ነው በደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ህዝቦች ክልል ማዕከል በሆነው ሀዋሳ ከተማ   ከ34 ሺህ በላይ የጋራ መኖሪያ ቤቶች እንደሚገነቡ የክልሉ የቤቶች ልማትና አስተዳደር ኤጀንሲ አስታወቀ፡፡ ሰፋፊ ይዞታ ያላቸውና ለኪራይ የሚሆን ቤት ለሚገነቡ ግለሰቦች የብድር አገልግሎት የሚውል ከ50 ሚሊዮን ብር በላይ መመቻቸቱም ተመልክቷል፡፡ የኤጀንሲው ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ አስቻለው ካሳዬ ዛሬ ለጋዜጠኞች እንደገለጹት በከተማዋ ያለውን የመኖሪያ ቤት ችግር ለማቃለል ግንባታው የሚካሄደው ከመጪው ዓመት ጀምሮ ነው፡፡ "የጋራ መኖሪያ ቤቶቹ የሁሉንም የህብረተሰብ ክፍሎች የገቢ አቅም ከግምት ውስጥ በማስገባት የሚገነቡ ሲሆን ከ34 ሺህ ቤቶች ውስጥ 20 በመቶ የሚሆኑት በአስር ዘጠና መርሀ ግብር የሚገነቡ ናቸው" ብለዋል፡፡ በአስር ዘጠና መርሀ ግብር ለሚገነቡት  ስቱዲዮ ቤቶች የሚመዘገቡ ቤት ፈላጊዎች በወር 199 ብር ሄሳብ ለሶስት ዓመት መቆጠብ አለባቸው፡፡  " ለባለ አንድ መኝታ ቤት 368 ብር ለባለ ሁለት መኝታ 575 ብር እና ለባለሶሰት መኝታ ቤት ደግሞ  739 ብር በወር ለሰባት ዓመት የቆጠበ የቤት ባለቤት መሆን ይችላል " ሲሉ  ስራ አስኪያጁ አስታውቀዋል፡፡  ለግንባታው የቦታ ፣ የገንዘብና ሌሎች አስፈላጊ ቅድመ ዝግጅቶች መደረጋቸውን  ጠቁመው ለቤት ፈላጊዎች ምዝገባው በአንድ ወር ጊዜ ውስጥ እንደሚጀመር ተናግረዋል፡፡ ተመዝጋቢዎች ከተመዘገቡበት ጊዜ ጀምሮ በየወሩ መቆጠብ ያለባቸውን ገንዘብ እየቆጠቡ 10 እና 20 በመቶ የሚሆነውን ቆጥበው እንዳጠናቀቁ ቤቱን በዕጣ እንደሚያገኙና በአንድ ጊዜም መክፈል እንደሚቻል ገልጸዋል፡፡ " የመኖሪያ ቤት እጣው በሚወጣበት ጊዜ መንግስት በሰጠ