Posts

ጠቅላይ ሚኒስትሩ አርሶ አደርን ጨምሮ ከአርቲስትና ከተማሪ ጋር ለምርጫ ይወዳደራሉ

Image
ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለ ማርያም ደሳለኝ በደቡብ ብሔር ብሔረሰቦና ሕዝቦች ክልል በወላይታ ዞን በቦሎሶሶሬ ሁለት የምርጫ ክልል ገዥው ፓርቲን በመወከል ለፓርላማ እንደሚወዳደሩ ታወቀ፡፡  ጠቅላይ ሚኒስትሩ በሚወዳደሩበት የምርጫ ክልል ከጠቅላይ ሚኒስትሩ ጋር ተፎካካሪ የሚሆኑ ዕጩዎችን ያቀረቡት ፓርቲዎች ደግሞ አዲስ ትውልድ ፓርቲ (አትፓ)፣ መድረክና ሰማያዊ ፓርቲዎች ናቸው፡፡ በእነዚህ ፓርቲዎች አማካይነት ጠቅላይ ሚኒስትሩን ለመፎካከር የቀረቡት ደግሞ አትፓን በመወከል አርቲስት ደስታ ደአ፣ መድረክን የወከሉት አርሶ አደሩ አቶ ተስፋዬ ኃይሌና ሰማያዊ ፓርቲን  የወከሉት ተማሪ ቀኙ ሴባ የተባሉ ዕጩዎች ናቸው፡፡  በ1987 እና በ1992 ዓ.ም. በተካሄዱ ምርጫዎች የደቡብ ክልል ምክር ቤት አባል የነበሩት አቶ ኃይለ ማርያም፣ ደቡብ ክልልን በምክትልነትና በፕሬዚዳንትነት አስተዳድረዋል፡፡ ለመጀመሪያ ጊዜ በ1997 ዓ.ም. ለፓርላማ ተወዳድረው የፓርላማ አባል ከሆኑ በኋላ የጠቅላይ ሚኒስትሩ የማኅበራዊ ጉዳዮች አማካሪ፣ የሕዝብ አደረጃጀትና ተሳትፎ አማካሪና በፓርላማ የመንግሥት ተጠሪ ሆነው መሥራታቸው አይዘነጋም፡፡ እንደገና በ2002 ዓ.ም. ተወዳድረው ፓርላማ ከገቡ በኋላ፣ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሆነው ተሹመዋል፡፡ የቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ ከዚህ ዓለም በሞት ከተለዩ በኋላ ከመስከረም 11 ቀን 2005 ዓ.ም. ጀምሮ በጠቅላይ ሚኒስትርነት በማገልገል ላይ ይገኛሉ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ አሁን ለሦስተኛ ጊዜ ነው ለፓርላማ የሚወዳደሩት፡፡ በዚሁ የምርጫ ክልል ቦሎሶሶሬ ሦስት ደግሞ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ገዥ አቶ ተክለ ወልድ አጥናፉም እንዲሁ ገዥው ፓርቲን ወክለው፣ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ለሚደረገው ምርጫ እንደሚወዳደሩ ለ

በሲዳማ ዞን ቦሪቻ ወረዳ የደህኢዴን /ኢህአዴግ ካድሬዎች ህዝቡ እሁድ በሚደረገው ሰላማዊ ሰልፍ እንዳይወጣ በሜጋ ፎን እየቀሰቀሱ መሆኑን የሰልፉ አስተባባሪዎች ገለጹ

የሃዋሳ ፖሊስ የሰማያዊ ፓርቲ የቅስቀሳ ቁሳቁሶችን ቀማ ‹‹የባጃጅ ሾፌሮችን አድማ የመራው ሰማያዊ ነው›› ባለስልጣናቱ የሃዋሳ ፖሊስ መጋቢት 20/2007 ዓ.ም ለሚደረገው ሰልፍ የተዘጋጁትን የሰማያዊ ፓርቲ የቅስቀሳ ቁሳቁሶች መቀማቱን በሃዋሳ ከተማ የሰልፉ አስተባባሪ አቶ ዮናስ ከድር ለነገረ ኢትዮጵያ ገልጾአል፡፡ ከአዲስ አበባ ሰልፉን ለማስተባበር ወደ ሃዋሳ ያቀኑት የሰማያዊ ፓርቲ አመራሮች ሃዋሳ በደረሱበት ወቅት የፀጥታ ኃላፊው እና የከንቲባው አማካሪ አስተባባሪዎቹን አስጠርተው በሚያወያዩበት ወቅት ፖሊስ የቅስቀሳ ቁሳቁሶችን ከተቀመጡበት ቦታ ቀምቶ እንደወሰደ ለማወቅ ተችሏል፡፡ የሃዋሳ ከተማ የፀጥታ ኃላፊ እና የከንቲባው አማካሪ የሰልፉን አስተባባሪዎች በመጥራት ‹‹በከተማችን በሚገኙ አደባባዮች ባዛሮች አሉ፡፡ በተጨማሪም ለህዳሴው ግድብ ከ18-30 የህዝባዊ ስብሰባዊና ህዝባዊ ንቅናቄዎች ይደረጋሉ፡፡ በዚህም ምክንያት የፀጥታ ኃይል ስለሌለን እስከ መጋቢት 30 ድረስ ሰልፍ ማድረግ አትችሉም፡፡›› እንዳሏቸው ለነገረ ኢትዮጵያ ገልጸዋል፡፡ የሰልፉ አስተባባሪዎች ከከተማው ባለስልጣናት ጋር በሚወያዩበት ወቅት ፖሊስ ቲሸርትና በረሪ ወረቀቶች ቀምቶ የወሰደ ሲሆን ቁሳቁሶቹ አሁንም ድረስ በፖሊስ እጅ እንደሚገኙ ገልጸዋል፡፡ ሆኖም ፖሊስ ‹‹እቃ አልወሰድንም፣ የምናውቀን ነገር የለም›› ብሎ እንደካዳቸው አስተባባሪዎቹ ገልጸዋል፡፡ በተመሳሳይ ዜና በሲዳማ ዞን ቦሪቻ ወረዳ የደህኢዴን /ኢህአዴግ ካድሬዎች ህዝቡ እሁድ በሚደረገው ሰላማዊ ሰልፍ እንዳይወጣ በሜጋ ፎን እየቀሰቀሱ መሆኑን የሰልፉ አስተባባሪዎች ገልጸዋል፡፡ ካድሬዎቹ ‹‹በእሁዱ ሰልፍ የወጣ ሰው ይታሰራል›› እያሉ እንደቀሰቀሱም ለማወቅ ተችሏል፡፡ በሌላ ዜና በሃዋሳ ከተማ የተከሰተውን

A competition among unequals in the upcoming general election

Image
Shiferaw Shigute, Minister of Education, another high-ranking official in the region is representing the incumbent in Sidama Zone against a candidate representing Medrek In what appears to be a competition among unequals, Prime Minister Hailemariam Desalegn, chairman of the ruling party, the Ethiopian Peoples’ Revolutionary Democratic Front (EPRDF), will face off with little know artist, student and a farmer, representing opposition parties, in Boloso Sore II constituency in the Wolayta Zone of the Southern Nations, Nationalities and Peoples' (SNNP) Regional State in the upcoming general election. Shiferaw Shigute, Minister of Education, another high-ranking official in the region is representing the incumbent in Sidama Zone against a candidate representing Medrek.  The candidates, who are set to compete with Hailemariam are Desta Da'a (artist), Kegnu Seba (student) and Tesfaye Haile (farmer), representing Addis Tewled Party, the youngest of all parties in the el

With Big Projects, Ethiopia Shedding Famine Stereotype

Image
FILE - In this Saturday, April 27, 2013 file photo, an Ethiopian Airlines' Boeing 787 Dreamliner prepares to take off from the airport in Addis Ababa, Ethiopia. Ethiopia, once known for epic famines that sparked global appeals for help, has a booming...  View Full Caption From  Ethiopia's planned new airport on the outskirts of the capital is still years from becoming a reality but Tewodros Dawit can already envision how grand it will look. "The airport we are planning to build is going to be huge. Very huge," Tewodros said one recent afternoon as he examined project plans in his office in Addis Ababa. "It will be one of the biggest airports in the world. I don't know what other countries are planning in this regard for the future but no country has created this much capacity so far in Africa." Ethiopia, once known for epic famines that sparked global appeals for help, has a booming economy and big plans these days. The planned airport is o

New Film on the Italian Occupation of Ethiopia: ‘If Only I Were That Warrior’

Image
Megabi Woldetensae, an eyewitness to the 1937 massacre at the monastery of Debre Libanos, is one of the characters featured in the new documentary film "If Only I Were That Warrior." (Awen Films) Press Release CPL New York The idea for  If Only I Were That Warrior , took shape in February 2013 when director Valerio Ciriaci and producer Isaak Liptzin attended a panel discussion on the recently inaugurated monument to Rodolfo Graziani organized by the Calandra Italian American Institute at CUNY and Centro Primo Levi NY An Italian army general responsible for war crimes and human rights violations in Africa, Graziani was first denounced by the League of Nations and, after the war, brought in front of the United Nations War Crimes Commission. Due to diplomatic reasons, he was never tried. In 1948 an Italian court found him guilty of war crimes but was relieved from serving his sentence because he claimed to have only obeyed orders. Graziani and his actions remained in li