Posts

Ballo Awuuttenkke!

Image
Heeshsho tunsitunkke ragu cufameena Hude quursiteenna lophphonkke gicino Kalline ba’neenna bisu (gogu) gafaratino Sagale xe’eenna bisinkke shawwino Baalanti corante faronkke cuffino Dawaawano heeshshonkke beebbino Wolqqa ikko jajju baalanti ajino Qarrinkke hajora aye amaa’lino Heeshshonkke wodara ayeera woxaranto Baala heeshshonkera aye aggaxino Irkkishsha hoongeenna heeshsho kudunturo Qarruwa bati’dhe raga huntunkero Bashilteewo buxima qo’e   e’ unkkero Doogote galate qarru ewinkkero Rerante baalanti xibbaho tugguro Lubbmalla ikkitawo heeshshonkke jeefono Bikkimale qarra e’inne hee’noommoha Male qerxxeemaahu ikkeenna wodaaha Irkkise lossaahu baalantta baateenna Kallimmanna hude xoonneno ba’eenna Fayyimmankeranno agara ikkeenna Ronsse loosateno injjo kalaqanteenna Umonkke kaa’llate wolqqa fushshi’neenna Jawaante loonseeno miinjja kalanqeenna Dagooma kaa’late qoodankke baanteenna Latishsha lossate taa’e iiliteenna! Source

Hawassa woman receives a first aid kit after Megan's training

Image
ለተጨማሪ ንባብ

Coffee farm close to Hawassa

Image

በሁለተኛው ዙር 14ኛው ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታ አዋሳ ከነማና ቅዱስ ጊዮርጊስ ድል ሲቀናቸው ሲዳማ ቡና ነጥብ ተጋርቷል

Image
10 ሰዓት ላይ በአበበ ቢቂላ ስታዲየም ቅዱስ ጊዮርጊስና አዳማ ከነማ ባደረጉት ጨዋታ በቅዱስ ጊዮርጊስ 2 ለ 0 ሲያሸንፍ አዋሳ ከነማ አርባ ምንጭ ከነማን በተመሳሳይ 2 ለ 0 በሆነ ውጤት አሸንፏል፡፡ ቅዱስ ጊዮርጊስ ማሸነፉን ተከትሎ መሪነቱን ከሲዳማ በመረከብ በ28 ነጥብ ሲመራ ሲዳማ ቡና በተመሳሳይ ነጥብ በግብ ክፍያ ተበልጦ ሁለተኝነት ይከተላል። ወላይታ ዲቻ ደግሞ በ26 ነጥብ ሶስተኛ ሆኗል። ለቅዱስ ጊዮርጊስ የአሸናፊነት ግቦችን ያስቆጠሩት ከዕረፍት በፊት ኡጋንዳዊ የመስመር አጥቂ ብሪያል ኦሙኒ እና ምንተስኖት አዳነ ናቸው፡፡ የቅዱስ ጊዮርጊስ አሰልጣኝ ዶስ ሳንቶስ '' ያገኘናቸውን አጋጣሚ መጠቀም ብንችል ተጨማሪ ግቦችን ማስቆጠር እንችል ነበር፤ ከመጀመሪያው አጋማሽ የበለጠ መንቀሳቀስም ችለን ነበር' ' ብለዋል፡፡ የአዳማ ከነማ አሰልጣኝ አሸናፊ በቀለ '' ከመጀመሪያው አጋማሽ በሁለተኛው የተሻለ መንቀሳቀስ ችለናል፣ ነገር ግን ቴክኒካልና ታከቲካል ስህተቶች ባለማረማችን ልንሸነፍ ችለናል '' ብሏል፡፡ አሰላ ላይ ሙገር ሲሚንቶ ከሲዳማ ቡና ጋር ያካሄደው ጨዋታ ያለምንም ግብ ሲጠናቀቅ አርባ ምንጭ ከነማ በሜዳው አዋሳ ከነማን አስተናግዶ 2 ለ 0 ተሸንፏል፡፡ በአዲስ አሰልጣኝነት አዋሳ ከነማን የተቀላቀለው ውበቱ አባተ በሜዳው አርባ ምንጭ ከነማን በማሸነፍ ፕሪሚየር ሊጉን በድል ጀምሯል፡፡ ለአዋሳ ከነማ ተመስገን ተክሉና መስቀል መንግስቱ ኳስን ከመረብ ያገናኙ ተጨዋቾች ናቸው፡፡ በነገው ዕለት በአበበ ቢቂላ ስታዲየም በአዲስ አበባ ደርቢ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከኢትዮጵያ ቡና ጋር ይጫወታሉ፡፡ ይህ በእንዲህ እንዳለ በአፍሪካ ኮንፌዴሬሽን ዋንጫ ከናይጄሪያ ዋሪ ዎልቭስ ክለብ ጋር ዛሬ

የምርጫ ዘመቻና የመድረክ ወቀሳ

Image
የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዴሞክራሲያዊ አንድነት መድረክ (መድረክ ባጭሩ) በቅርቡ በሚደረገዉ ምርጫ የሚወዳደሩ ዕጩዎቹና ምርጫዉን የሚያስፈፅሙ አባላቱ በየአካባቢዉ እየታሰሩ፤ እየተደበደቡና እየተንገላቱ ነዉ በማለት ወቀሰ። የመድረክ ባለሥልጣናት ዛሬ አዲስ አበባ ዉስጥ በሰጡት መግለጫ እንዳሉት አባላቶቻቸዉን የሚያስሩ፤ የሚደበድቡና የሚያንገላቱት የየአካባቢዉ የመንግሥት ባለሥልጣናትና ፖሊሶች ናቸዉ። በደሉን ለማስቆም ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሁነኛ እርምጃ እንዲወስድ ባለሥልጣናቱ ጠይቀዋል።መድረክ ለምርጫዉ ያዘጋጀዉን የመወዳደሪያ ማንፌስቶም ይፋ አድርጓል። Read more