Posts

Hippos Emerging from Lake Hawassa

Image
Photo:  b y   DAVE

ከሬዲዮና ከቴሌቪዥን በተጨማሪ ድረገፆችን ለመቆጣጠር አዲስ ህግ ተዘጋጀ ተባለ

በኢንተርኔት የሚሰራጩ ፅሁፎችን፣ ምስሎችንና ቪዲዮዎችን ለመቆጣጠር ታስቧል  የግል የሬዲዮ ጣቢያዎች ፈርሰው ከመንግስት ቻናል እንዲከራዩ ለማድረግ ታቅዷል      የሬዲዮና የቴሌቪዥን ስርጭቶችን ለመቆጣጠር ከስምንት ዓመት በፊት በታወጀው ህግ ላይ አዳዲስ ቁጥጥሮችን የሚጨምርና እንዲሁም የኢንተርኔት ስርጭቶችንና ድረገፆችን የሚያካትት ህግ ተዘጋጀ፡፡  ከተለያዩ የሚዲያ ተቋማት ጋር ከትናንት በስቲያ ሃሙስ ውይይት የተካሄደበት ረቂቅ ህግ፣ ነባሩ አዋጅ ውስጥ የሰፈሩ የባለቤትነትና የፈቃድ አሰጣጥ ቁጥጥሮችን የሚዘረዝር ሲሆን፤ በኩባንያ መልክ እንጂ በግለሰብ የሬዲዮ ወይም የቴሌቪዥን ድርጅት ማቋቋም እንደማይቻል ይጠቅሳል፡፡ የዝምድና ወይም የጋብቻ ግንኙነት ያላቸው ሰዎች ለብቻቸው ባለአክሲዮን የሆኑበት ኩባንያ ፈቃድ እንደማይገኝም ተደንግጓል፡፡  ምንም እንኳ እስከዛሬ ተግባራዊ ባይሆንም በ1999 ዓ.ም በወጣው ህግ፣ የግል የቴሌቪዥን ጣቢያ ለማቋቋም ፈቃድ እንደሚሰጥ ተገልፆ የነበረ ሲሆን፤ አሁን በተረቀቀው ህግ ግን የቴሌቪዥን ጣቢያ በግል ማቋቋም እንደማይቻል ይደነግጋል፡፡  መንግስት የቴሌቪዥን ማሰራጫ ኔትዎርክ እንደሚዘረጋ የሚገልፀው ይሄው አዲስ አዋጅ፤ የግል ኩባንያዎች ከመንግስት ቻናል እየተከራዩ ለመስራት ማመልከትና ፈቃድ መጠየቅ ይችላሉ ይላል፡፡  የግል ኩባንያዎች ለጊዜው የራሳቸው የሬዲዮ ጣቢያ ለማቋቋም ፈቃድ የሚያገኙበት እድል ሊኖር እንደሚችል አዲሱ ህግ ይጠቁማል፡፡  ወደፊት ግን በግል ባቋቋሙት የማሰራጫ ጣቢያ ሳይሆን ከመንግስት የማሰራጫ ጣቢያ ቻናል እየተከራዩ እንዲሰሩ ይደረጋል ተብሏል፡፡ ለዚህም መመሪያ እንደሚዘጋጅ በረቂቁ ህግ ተጠቅሷል፡፡   በረቂቁ ህግ ከተካተቱ 60 አንቀፆች መካከል አብዛኞች በሬዲዮና በቴሌቭዥን ስርጭት ቁጥጥር ላይ ያተኮሩ ሲሆን፤

የሲዳማ ቡና በብዙ ጀርመኖች ዘንድ እየተወደደ መጥቷል

Image
ቡና ጠጪዎች ከምበዙባቸው የኣውሮፓ ኣገራት መካከል ኣንዷ ጀርመን ናት። ጀርመኖች እንደጣሊያኖቹ ያህል ባይሆንም ቡና የመጠጣት ባህላቸው ጠንካራ ነው። ጀርመኖች በእረፍት ሰዓታቸው ፉት የሚሏትን ቡና ከተለያዩ ኣገራት የምያስገቡ ሲሆን፤ በብዛት የኢትዮጵያን ቡና በመግዛታቸውን ይታወቃሉ። ከ ኢትዮጵያ ከምያስገቡት የቡና ኣይነቶች መካከል ደግሞ ኣሁን ኣሁን የሲዳማ ቡና በብዙ ጀርመኖች ዘንድ እየተወደደ መጥቷል።  የወራንቻ ኢንፎርሜሽን ኔትዎርክ የኣውሮፓ ወክል ዘገባ ከሆነ፤ የሲዳማ ቡና የፕቺ፤ ሮስ፤ ሌሞን እና ሌሎች በርካታ ጣዕሞችን እንዲስጥ ለማድረግ ቀላል ከመሆኑ የተነሳ ቡናን በተለያዩ ጣዕሞች ጋር ኣዋህዶ ለመጠጣት በምሹ ሰዎች ዘንድ ተወዳጅ ሆኗል።  የሲዳማ ቡና በጥሩ ሁኔታ የተለቀመ እና በጸሐይ ኅይል በጥንቃቄ የደረቀ ከመሆኑ በላይ በ2000 ሜትር ከባህር ጠለል በላይ በሆነ መሬት ላይ በቮልካኒክ ሚኔራል በበለጸገ ኣፈር ላይ የበቀለ መሆኑ ተፈላጊነቱን ጨምሯል። ለማንኛውን በጀርመኖች ኣፍ የሲዳማ ቡና ብሎም የቦካሶ ቡና እንደት ይገላጻል፧ ከታች ያንቡ፦    Wenn die Scheune The Barn zum Kaffee-Mekka wird 13. Januar 2015 Hier wird Kaffee zur Wissenschaft, hier wird Kaffee zum absoluten Genuss. Im Berliner Kaffeeshop  The Barn  werden einige der hochwertigsten Kaffeebohnen des Planeten geröstet und serviert. Und die Zubereitung ist eine eigene Wissenschaft, die der Kunde live betrachten kann. The Barn in der Schönhauser Allee

Sidama Baby Names and their meanings

Image
 Edit  0  36 … Click here to  discuss babies  in an open forum! In Sidama, baby names are given based on: 1. An event that happens when the baby is born. eg. Jilo: A baby born during feast. Fichcho: A baby/girl born during fichee celebration. 2. A month or day in which a baby is born. eg. Ammajje: A baby born in February. Dikkaashe:A girl born on a day of Dikko. 3. A time that a baby is born. eg. Beeddakko: A girl born during night hours. Agana: A baby born during a full moon time. 4. A wish of parents. eg. Ararso:A baby who arbitrate a dispute between parties. Dureette: a rich, baby girl. 5. Past events: eg. Riqiwa: a baby born after loss of a child. 6. Character or nature of a child. eg. Amalao: A baby that makes trouble. Fayo: a beautiful girl. Danbowa: a tiny baby. 7. Association with things that are loved. eg. Sunkurta: an aromatic fragrant smelling garden plant. Furra: legendary sidama woman. surrogacy lawyer The Following are few of native Sidama names, some with

Report Back from FERRO Cooperative in Sidama, Ethiopia

Image
In November our friend and colleague  Erin Schneider  visited our partners in the FERRO Cooperative in Ethiopia’s Sidama Department. She was kind enough to document her experiences and insights for us. Below is a summary of her time at FERRO: The SNNPR (Southern Nations, Nationalities and Peoples Region) has fifty-two coffee cooperatives, that cover twelve district woredas (township-sized regions), representing 92,964 farmer members, of which 87,925 are male and 5,093 are female. These include both conventional and organic/fair trade certified coffee co-ops who sell to private market and for export. Among these is the larger SCFCU (Sidama Coffee Farmers Union) and within that the primary cooperative FERRO. SCFCU and FERRO have been partners with Just Coffee for five years now. Most farms are between 0.5 – 2 hectares (1 hectare is ~ 2 acres) with land that is co-owned by men and women, although the amount of land a farmer might own is allocated and regulated by the government.Ther