Posts

ያለሐኪም ትዕዛዝ የፀረ ተህዋስያን መድኃኒቶችን መጠቀምና ጠንቆቹ

Image
መድኃኒት ማለት በሽታን ለመመርመር፣ ለመከላከል፣ ለማከምና ለመፈወስ የምንጠቀምበት ኬሚካል ነው፡፡ መድኃኒት ለበሽተኛ በሐኪም ትዕዛዝም ሆነ ያለሐኪም ትዕዛዝ ሊሰጥ ይችላል፡፡ ያለሐኪም ትዕዛዝ የሚሰጡ መድኃኒቶች በሽተኛው ላይ ብዙ የጎንዮሽ ጉዳቶች የሌሏቸውና በሽተኛው በሚፈልግበት ጊዜ በመድኃኒት ባለሙያው ድጋፍ፣ ምክርና መረጃ በመመርኮዝ የሚወስዳቸው ናቸው፡፡  በአገራችን ባለው የምግብ የመድኃኒትና ጤና ክብካቤ አስተዳደርና ቁጥጥር ባለሥልጣን መመርያ መሠረት ለራስ ምታት፣ ለጉንፋን፣ ለሆድ ቁርጠትና ለመሳሰሉት ቀላል ሕመሞች የሚወሰዱ መድኃኒቶች ያለሐኪም ትዕዛዝ ሊሸጡ የሚችሉ ናቸው፡፡  በሐኪም ትዕዛዝ (በማዘዣ ወረቀት) የሚሰጡ መድኃኒቶች፤ በባለሙያው ከፍተኛ ጥንቃቄ ተወስዶባቸው ካልታዘዙ በስተቀር በበሽተኛው ላይም ሆነ በማኅበረሰቡ ላይ ከፍተኛ ጉዳት የሚያስከትሉ ናቸው፡፡ በአግባቡ ካልተወሰዱም በሽታ አምጭው ተህዋስ መድኃኒቱን እንዲላመድ ያደርጋሉ፡፡  በሐኪም ትዕዛዝ ከሚወሰዱት መድኃኒቶች መካከል የፀረ ተህዋስያን መድኃኒቶች (Antimicrobials) ተጠቃሽ ናቸው፡፡ ፀረ ተህዋስያን መድኃኒቶች የሚባሉት በቫይረስ፣ በባክቴሪያ፣ በፈንገስና በፕሮቶዝዋ አማካይነት የሚመጡ በሽታዎችን ለማከም የሚያገለግሉ ናቸው፡፡  ፀረ ተህዋስያን መድኃኒቶችን ያለሐኪም ትዕዛዝ መውሰድ ከሚያስከትላቸው ችግሮች መካከል አንዱና ዋነኛው የፀረ ተህዋስያን መድኃኒቶች መላመድ (Drug Resistance) ነው፡፡ አንድ የፀረ ተህዋስያን መድኃኒት በትክክለኛ መጠኑ ወይም የሰውነታችን ሴሎች ሊቋቋሙት በሚችሉት መጠን ወይም ከመጠኑ በላይ ተሰጥቶ ተህዋስያኑ የማይሞቱ ወይም መራባታቸውን የማያቆሙ ከሆነ ተህዋስያኑ መድኃኒቱን ተላመዱ ይባላል፡፡  የፀረ ተህዋስያን መድኃኒ

Ethiopia’s herbal high struggles after foreign ban

Image
People barter over prices in the khat market in Awaday, Ethiopia. Awaday is the biggest town in the eastern region of Ethiopia for khat growing and export to nearby countries such as Somalia, Djbouti and also Arab states. – AFP pic, August 27, 2014. For a town seen as a key trading centre for khat, a drug that is banned in many countries, Ethiopia's Awaday can seem pretty drowsy and laid-back. As the sun sets on the small eastern town, farmers and brokers of the amphetamine shrub rouse from an afternoon slumber to cut deals in the bustling market, one of the busiest centres of international trade for the leaves. Khat, a multi-million dollar business for countries across the Horn of Africa and in Yemen, consists of the succulent purple-stemmed leaves and shoots of a bush whose scientific name is Catha edulis. Chewing it for hours produces a mild buzz. But Britain in June classified khat as an illegal drug, closing the last market in Europe in the wake of a similar ban by t

Islamic Council To Expand Social Services In Ethiopia

Ethiopia's Islamic Affairs Supreme Council on Tuesday announced plans to expand social services across the Horn of Africa country. Ethiopia's Islamic Affairs Supreme Council on Tuesday announced plans to expand social services across the Horn of Africa country. This was disclosed at a meeting organized by the council to discuss means of expanding social services in health and education, among other sectors, through the Awalia Aid and Development Organization. "The organization will strive to expand education service at all levels Author:  Burak CINAR http://www.viewstimes.com/islamic-council-to-expand-social-services-in-ethiopia-1828

Ethiopia to Make Minor Currency Devaluation

Redwan Hussein, Head of Government Communication Affairs Office (GCAO), disclosed the Ethiopian government will not make a significant devaluation to birr against the major currencies. He made the announcement during a press conference held last week at his office. The press conference was given on current affairs and he made various announcements. In addressing the question relating to devaluation of birr, he said; “The government will not accept all proposals, the government considers all the pros and the cons of the proposal and decided on the issues that will benefit the country more.” A report by the World Bank, which came out a few weeks ago, suggested Ethiopia devaluate its currency in order to support the export sector. The report noted 10 percent devaluation in Birr could lead to a five percent improvement in export earnings. Redwan furthered the Federal Government has devaluated Birr by 10 percent in 2010 and 20 percent in 2011 in line to the Growth and Transformati

ኢትዮጵያ የ2017ቱን የአፍሪካ ዋንጫ ለማስተናገድ ጥያቄ ልታቀርብ ነው

Image
ኢትዮጵያ የ2017ቱን የአፍሪካ ዋንጫ የማስተናገድ ፍላጎት አላት አሉ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት አቶ ጁነዲን ባሻ። የሊቢያን ውድድሩን ከማስተናገድ መታገድ ተከትሎ ነው ኢትዮጵያ ይህን አህጉራዊ የእግር ኳስ ውድድር ለማዘጋጀት ፍላጎት ያሳየችው። ፕሬዚዳንቱ ለቢቢሲ እንደተናገሩት፥ ኢትዮጵያ  የ2017ቱን የአፍሪካ ዋንጫ  ለማስተናገድ ከፍተኛ የሆነ ፍላጎት አላት። ለዚህም ሁሉም ኢትዮጵያዊ ከጎናቸው እንዲቆም ነው አቶ ጁነዲን የጠየቁት። የአዲስ አበባ ስታዲየምን ጨምሮ ከ80 በመቶ በላይ የተጠናቀቀው የባህር ዳር ስታዲየም እና በመቀሌ እና በሀዋሳ በመገንባት ላይ ያሉት ሰታዲየሞች በመፋጠን ላይ መሆናቸውንም ተናግረዋል። ኬኒያም ከታንዛኒያ፣ ሩዋንዳ አልያም ኡጋንዳ ጋር በመጣመር ውድድሩን ለማስተናገድ ፍላጎት እንዳላት ገልጻለች። ከሱዳን እና ግብፅ ጋር በመሆን የአፍሪካ እግር ኳስ ዋንጫን የመሰረተችው ኢትዮጵያ እ.ኤ.አ በ1962፣ 1968 እና 1976 ውድድሩን አስተናግዳለች። የአፍሪካ እግር ኳስ ማህበርም የ2017ቱን የአፍሪካ ዋንጫ አስተናጋጅ ሀገር በፈረንጆቹ 2015 የሚያሳውቅ ይሆናል። ዜናው የ ኤፍ.ቢ.ሲ. ነው