Posts

Economic Cost of Malaria on Sidama Zone, SNNPR, Ethiopia

Image
Abstract:       Malaria remains one of the major health problems in Ethiopia as in Sidama Zone, Southern People’s Nations and Nationalities Region. Though it fairly gets attention as a health problem, its cost on the economy stayed unnoticed. In the thesis, ‘Economic Cost of Malaria on Sidama Zone, SNNPR, Ethiopia’, an attempted has made to investigate and estimate the economic cost of malaria morbidity and mortality on households and public Health institutions in Sidama Zone. To conduct the study, cross sectional household survey of randomly selected 100 households from rural setting of Sidama Zone has been done. Data collected by interview using the structured questionnaire and interviewing key informants from March 15 – April 01, 2011. Desk review done using checklist. The study area was chosen based on the agro-ecological feature and malaria prevalence of the Zone. The collected data analyzed using SPSS software; the findings were presented using tables and graphs. It was estim

በአገራችን ያልቀረው ሕፃናትን የመቅጣት ‹‹መብት››

Image
በቤተሰብና በትምህርት ተቋማት አካባቢ የሕፃናትን ጠባይ ለማረም የሚወስዱ የቅጣት ዕርምጃዎች በየወቅቱ አነጋጋሪ ናቸው፡፡ አንዳንዶች ሕፃናት ካልተቀጡ፣ ካልታረሙ፣ ካልተገሰጹ ጥሩ ሥነ ምግባር አይኖራቸውም፤ ባህላችንም፣ ሃይማኖታችንም ሕፃናት እንዲቀጡና መልካም ጠባይ ኖሮአቸው እንዲያድጉ ያስተምራሉ የሚል ክርክር ያቀርባሉ፡፡ ይህንን አቋም የማይቀበሉት ሌሎቹ ደግሞ ሕፃናትን በማስተማር፣ በመንገር፣ በትዕግስት ቀርቦ በማስረዳት ካልሆነ መቅጣት አያስተምራቸውም፣ አያርማቸውም፤ እንዲያውም የሥነ ልቦና ጫና በማሳደር እንዲፈሩ፣ እንዲጨነቁና ሐሳባቸውን በነፃነት እንዳይገልጹ ያደርጋል በሚል የተቃውሞ ክርክራቸውን ያሰማሉ፡፡ ከተወሰኑ ዘመናት በኋላ ደግሞ ሕፃናትን ጠባይ ለማረምም ቢሆን መቅጣት የሰብዓዊ መብት ጥያቄ ማስነሳቱ አልቀረም፡፡ ያም ሆኖ ሕፃናትን መቅጣት አሁንም በብዙ አገሮች ሕጋዊ የሆነ ተግባር ተደርጎ የተወሰደ ይመስላል፡፡  ከሕፃናት መብት አንፃር አገራችን በዚህ ዘመን ከትናንቱ የተሻለ ቢሆንም ሕፃናት መቀጣታቸው፣ መቆንጠጣቸው፣ በእጅ ወይም በዱላ መመታታቸው የቀረ አይመስልም፡፡ በቀደሙት ዘመናት በቤት ውስጥ ያጠፋ ሕፃንን መግረፍ፣ በበርበሬ ማጠን፣ ቀዝቃዛ ውኃ ውስጥ መንከር፤ በትምህርት ቤትም ለረጅም ሰዓታት እንዲንበረከክ ማድረግ፣ በክፍል አለቃና በመምህር በትር መገረፍ፣ አጎንብሶና ተገልብጦ ጆሮን መያዝ የተለመዱ እንደነበሩ ብዙኃኑ የኅብረተሰብ ክፍል የሚያስታውሰው ሃቅ ነበር፡፡ አሁን ለውጡ አገራችን ከሰብዓዊ መብቶች አያያዝ ጋር ባመጣችው የባህል ለውጥ ይሁን በዘመናዊነት ወይም በዘመነ ሉላዊነት (Globalization) ተፅዕኖ ሕፃናት እንደ ድሮው ዓይነት ለከፋ ቅጣቶች አይጋለጡም፡፡ አሁንም ቢሆን ግን መቀጣት፣ መገረፍና መቆንጠጥ አልቀረላቸውም፡

Ethiopia seeks to brand, trademark signature coffee

Image
Ethiopia, Africa's largest coffee grower, is set to continue talks with global buyers in hopes of branding and trademarking its world-renowned coffee and boosting national revenue. World Bulletin / News Desk Ethiopia, Africa's largest coffee grower, is set to continue talks with global buyers in hopes of branding and trademarking its world-renowned coffee and boosting national revenue. "The objective of the negotiations is to prevent illegal coffee trade, unfair price fixing and profiteering involving Ethiopian coffee brands in the world market," Teshome Sileshi of Ethiopia's Intellectual Property Office told Anadolu Agency on Tuesday. He said 15 million Ethiopians directly or indirectly involved in coffee production receive less than 10 percent of the retail price from coffee sales while the rest goes to international middle men and distributors. "So far, 34 countries have recognized and registered brands and trademarks for globally popular an

Does Hawassa Airport preliminary design depict cultural values of the Sidama people?

Image
Preliminary design of Hawassa Airport Source: Ethiopian Airports

የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች አስገዳጅ ሥልጠና እየወሰዱ ነው

Image
በሁለት ዙር ለሚደረግ ሥልጠና የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች በመንግሥት ፖሊሲ፣ ስትራቴጂና ፕሮግራሞች ዙርያ ሥልጠና እየወሰዱ መሆኑ ተገለጸ፡፡ ሥልጠናውን የማይሳተፉ ተማሪዎች ለቀጣዩ ዓመት ለዩኒቨርሲቲ ትምህርት መመዝገብ እንደማይችሉም ታውቋል፡፡ ካለፈው ሳምንት ጀምሮ በተመደቡበት ጣቢያ ለ15 ቀን ያህል በሁለት ዙር የፖሊሲ፣ የስትራቴጂና የፕሮግራም ሥልጠና ከመስጠት ባሻገር በመማር ማስተማር ሒደቱ ስለሚከሰቱ ተግዳሮቶች፣ የተሻለ ውጤት ለማምጣት ስለሚያስችሉ ሁኔታዎችና የመልካም ዜጋ ባህሪያት ላይ ጥልቅ ውይይቶች እንደሚደረጉ፣ የትምህርት ሚኒስቴር የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ ደሳለኝ ሳሙኤል ለሪፖርተር ገልጸዋል፡፡ በየዓመቱ መጀመርያ ላይ ካለፈው ዓመት የመማር ማስተማር ሒደት ግምገማ ማድረግ የተለመደ መሆኑን የጠቀሱት አቶ ደሳለኝ፣ የትምህርት ጊዜን ላለመሻማትና በአዳዲስ ዩኒቨርሲቲዎች ግንባታ የተነሳ የሁሉም ዩኒቨርሲቲዎች መግቢያ ጊዜ የተለያየ በመሆኑ በክረምቱ ወቅት ሥልጠናውን ለመስጠት እንደመረጡም አመልክተዋል፡፡ በሥልጠናው ላይ ተካፋይ የሆኑ ተማሪዎች ሥልጠናው አስገዳጅ በመሆኑ ነፃነታቸውን የሚጋፋ መሆኑን ለሪፖርተር መግለጻቸውን አስመልክቶ የተጠየቁት አቶ ደሳለኝ፣ ሥልጠናው የትምህርታቸው አንድ አካል በመሆኑ መሠልጠን የማይፈልጉበት ምክንያት እንደማይታያቸው ገልጸዋል፡፡ ሥልጠና ለማይካፈሉ መመዝገብ የተከለከለ ስለመሆኑም የተወሰነው በትምህርት ሚኒስቴር እንደሆነም አረጋግጠዋል፡፡ በሥልጠናው ላይ ከ250,000 በላይ የሁለተኛ ዓመትና ከዚያ በላይ ተማሪዎች፣ እንዲሁም ከ116,000 በላይ አዳዲስ ተማሪዎች እንደሚሳተፉ የተጠቆመ ሲሆን፣ ሥልጠናው በትምህርት ሚኒስቴርና በኢሕአዴግ ጽሕፈት ቤት በጋራ መዘጋጅቱም ተገልጿል፡፡ የመንግሥት መገናኛ ብዙኃን ሥ