Posts

ኣሰልጣኝ ባሬቶ ለብሔራዊ ቡድን ሁለት ተጫዋቶችን ከሃዋሳ ከነማ መረጡ

Image
ዜናው የ ኢዜኣ ነው አዲስ አበባ ሰኔ 5/2006 የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን አሰልጣኝ ማሪያኖ ባሬቶ በሚቀጥለው ዓመት በሞሮኮ በሚዘጋጀው የአፍሪካ ዋንጫ የሚካፈሉ ተጫዋቾችን መረጡ። አሰልጣኙ ተጫዋቾቹን የመረጡት በውጭ ከሚጫወቱ ኢትዮጵያዊያንና ከሀገር ውስጥ ካሉ ከስምንት የተለያዩ የፕሪሚየር ሊግ ክለቦችና ከብሄራዊ ሊግ ነው። ከተመረጡት 38 ተጫዋቾች መካከል የቅዱስ ጊዮርጊስ ቡድን 11 ተጫዋቾችን በማስመረጥ ቀዳሚውን ስፍራ ይዟል። የደደቢት እና የኢትዮጵያ ቡና እግር ኳስ ክለቦች እያንዳንዳቸው ስምንት ተጫዋቾችን፣ ሀዋሳ ከነማ ሁለት፣ እንዲሁም መከላከያ፣ ናሽናል ሲሚንቶ፣ዳሽን ቢራና ሙገር ሲሚንቶ አንድ አንድ ተጫዋቾችን አስመርጠዋል። ከቅዱስ ጊዮርጊስ አሉላ ግርማ፣ አበባው ቡጣቆ፣ ሳላዲን በርጌቾ፣ ቢያድግልኝ ኤልያስ፣ ምንተስኖት አዳነ፣ አንዳርጋቸው ረታ፣ አዳነ ግርማ፣ ምንያህል ተሾመ፣ በሀይሉ አሰፋ/ቱሳ/፣ ዑመድ ኡክሪ እና ፍፁም ገብረማርያም በቡድኑ ተካተዋል። ከደደቢት እግር ኳስ ክለብ  ሲሳይ ባንጫ፣ ታሪኩ ጌትነት፣ ስዩም ተስፋዬ፣ ብርሀኑ ቦጋለ/ፋዲጋ/፣ አክሊሉ አየነው፣ ታደለ መንገሻ፣ ዳዊት ፍቃዱ እና ሽመክት ጉግሳ ተመርጠዋል። ከቡና ስፖርት ክለብ ጀማል ጣሰው፣ ሮቤል ግርማ፣ ቶክ ጀምስ፣ ጋቶች ቻኖም፣ መሱድ መሀመድ፣ ዳዊት እስጢፋኖስ፣ ኤፍሬም አሻሞ እና አስቻለው ግርማ ይገኙበታል ። ከሀዋሳ ከነማ ግርማ በቀለና ታፈሰ ሰለሞን ሲመረጡ ከመከላከያ ሽመልስ ተገኝ፣ ከናሽናል ሲሚንቶ ማታይ ሉል፣ ከሙገር ሲሚንቶ አሰግድ ሽፈራው፣ ከዳሽን ቢራ ደግሞ አስራት መገርሳ ተመርጠዋል። በውጭ አገራት ከሚጫወቱት ኢትዮጵያውያን ተጫዋቾች መካከል ሳላዲን ሰይድ፣ አዲስ ህንጻ፣ ጌታነህ ከበደ፣ ፍቅሩ ተፈራና ሽመልስ በቀለ ይገኙበታል። ለ

ለሳምንታት የሃዋሳ ከተማ ኣስተዳደር ደጅ ስጤና የቆው ሲኣን የሰላማዊ ሰልፍ እውቅና ደብዳቤ ማግኘቱ እየተነገረ ነው

Image
ምንጭ፦  Selamu Bulado ለሳምንታት የሃዋሳ ከተማ ኣስተዳደር ደጅ ስጤና የቆየው ሲኣን የሰላማዊ ሰልፍ እውቅና ደብዳቤ መግኘቱ እየተነገረ ነው። ከማህበራዊ ሚድያ ላይ የተገኘው መረጃ እንደሚያመለክተው የዕውቅና ደብዳቤው የተሰጠው ለሰላማዊ ሰልፉ ሁለት ቀናት ሲቀሩት መሆኑ ታውቋል። የወራንቻ ኢንፎርሜሽን ኔትዎርክ  በሰላማዊ ሰልፉ ዝግጅት እና የዕውቅና ደብዳቤውን በተመለከተ ተጨማሪ መረጃ እንደደረሰው ለኣንባቢያን እንደሚያቀርብ በኣክብሮት ይገልጻል።

Political 3D Map of Sidama

Image
This is not just a map. It's a piece of the world captured in the image. The 3D political map represents one of several map types and styles available. Look at Sidama, Southern, Ethiopia from different perspectives. Get free map for your website. Discover the beauty hidden in the maps. Maphill is more than just a map gallery. Look more  @http://www.maphill.com/ethiopia/southern/sidama/3d-maps/political-map/

The Politics of Genocide - The Case of Sidama

Image
Paper on genocide This paper uncover a serious of policies of the Ethiopian government intended to destroy the social, economic and political fabric of oppressed people who are demanding respect for their basic rights. There is no claim that this brife presentation, is a comprehensive study into genocide in Ethiopia, yet it sheds light into the processes that potentially and actually indicate to crime s against humanity and genocide. Read here

AFRICAN GOVERNANCE REPORT URGES FAIR POLITICAL REPRESENTATIVENESS TO DEEPEN DEMOCRACY IN AFRICA

Image
Good management of diversity and fair political representativeness remain crucial to the successful holding of elections and the deepening of democracy on the African continent, says the 3rd edition of the African Governance Report (AGR III), which was launched in Addis Ababa, Ethiopia  yesterday. “In about 35 out of the 40 countries covered by the Report, the trend of experts’ opinions favors proportional representation,” highlighted Adam Elhiraika, Director of the Macroeconomic Policy Division at the Economic Commission for Africa. “This is the first major finding of the Report and is quite a significant one as it clearly points to the importance ofinclusiveness as an ingredient for strong democracies in African societies.” Among the other important findings of the Report is the importance for African countries to embark on electoral, constitutional and political reforms; making electoral management boards more independent and competent while improving the diversity within th