Posts

በመላው ዓለም ላይ ያሉ ሲዳማውያን 12ኛ ዓመት የሎቄ ሰማዕታት ቀን በማሰብ ላይ ናቸው

Image
የዛሬ 12 ኣመት ግንቦት 16  ህገመንግስታዊ መብቶቻቸውን በሰላማዊ መንገድ በጠየቁ ሰላማዊ ሰልፈኞች ላይ በጠቅላይ ሚኒስትር ኣቶ ኃይለማርያም ደሳለኝ ይመራ የነበረው የደቡብ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግስት ጸጥታ ኃይል በፈጸመው የጅምላ ጭፍጨፋ የተሰውትን የሎቄ ሰላማዊ ሰልፈኞች ቀን በተለይ በሃዋሳ እና በሎንዶን ከተማ በተለያዩ  ዝግጅቶች በመታሰብ ላይ መሆኑ ታውቋል። የወራንቻ ኢንፎርሜሽን ኔትዎርክ ያሰባሰባቸው መረጃዎች እንደሚያመለክቱት፤ ቀኑ በመላዋ ሲዳማ በተለይ በሃዋሳ፤ ቱላ፤ሞሮቾ፤ሌኩ፤ ይርጋኣለም፤ ኣለታ ጩኮ፤ ኣለታ ወንዶ፤ ዲላ እና ወንዶ ወሻ በተለያየ ደረጃ በመከበር ላይ ነው። ከከተሞቹ የወጡ መረጃዎች እንደሚያመለክቱት፤ የከተሞቹ ነዋሪዎች በቡድን እና በግለሰብ ደረጃ ቀኑን እያሰቡ ይገኛሉ።  በሎንዶን ከተማ እና በሲዳማ ከተሞች የነበረውን ኣከባበር ዝርዝር መረጃ እንደደረሰን የምናቀርብ መሆናችንን ለመግለጽ እንወዳሃለን።

ግንቦት 16 የሲዳማ ህዝብ ሰማእታት ቀን 12ኛ ዓመት በልዩ ሁኔታ እየታሰበ ነው፡፡

የጽሁፉ ምንጭ፦  sidamanationalregionalstate By  ለገሰ   ዋንሳሞ   ዋቃዮ , Hawassa, Sidama ግንቦት  16  ቀን  1994  ዓ / ም   የሲዳማ   ህዝብ   ህገ   መንግስታዊ   መብቱን   ለማስከበር   ህግንና   ደንብን   ጠብቆ    በተወካዮቹ   አማካይነት   በቀን  12/09/1994 ዓ / ም   ለሲዳማ   ዞን   አስተዳዳር   በተጻፈ   ደብዳቤ   መብቱን   በሠላማዊ   መንገድ   ለማስከበርና   ያለበትን   ጥያቄ   ለመንግስት   ለማቅረብ   መነሻው   ገባህላዊ   ህዝብ መሰብሰቢያ   ከሆነው   ቱሉ   ቦታ   በማድረግ   በመስቀል   አደባባይ   የሚያበቃ   ሠለማዊ   ሰልፍ   ስለሚያደረግ   የአካባቢው   አስተዳዳር   ለሰልፉ   ጥበቃ እንዲያደርግ   አመልክቶ   ነበር፡፡   ዜጎች   መብታቸውን   በሠላማዊ   መንገድ   መጠይቅ   ይችላሉ   ተብሎ   በህገ   መንግሰቱ   ስለተደነገገ   ድንጋጌው   የሁሉንም   ብሔር   ብሔረሰቦችና   ህዝቦችን በእኩል   ያስከብራል   ብሎ   በሙሉ   እምነት   ተቀብሎ   ሰልፍ   የወጣው   ህዝብ   የሰልፉን   ደህንነት   መጠበቅ   የሚገባው   ከህዝብ   አብራክ   የወጣ   ህዝብንና የሀገርን   ደህንነት   ለመጠበቅ   ቃል   ኪዳን   የገባው   ሠራዊት   በገዛ   ወገኑ   ላይ   በጠራራ   ፀኃይ   የአውቶማቲክ   መሳሪያ   ውርጅብኝ   አወረደ፡፡   የሠላም   ተምሳለት   የሆነውን   ኢትዮጵያ   ባንድራ   በማስቀደም   ቅጠል   የያዘው   ህዝብ   ከልጅ   እስከ   አዛውንት   በደቂቃዎች   ልዩነት   እንደ   ቅጠል   ረገፈ፡፡ የተወሰኑ   አስከረኖች   በአይሱዙ   መኪና   በላይ   ላይ   ተደርቦ   እንደ   ኩ

ሲኣን/መድረክ ግንቦት 16 በሃዋሳ ከተማ ሊያደርገው የነበረውን ስላማዊ ሰልፍ ለሰኔ 7 ቀን 2006 ኣስተላለፈ

Image
የሲዳማ ኣርነት ንቅናቄ / ሲኣን በሃዋሳ ከተማ በወቅታዊ ጉዳዮች እና የሎቄን ሰማዕታት ቀን በሰላማዊ ሰልፍ ላማሰብ የጸጥታ ጥበቃ እንዲያደርግለት ያቀረበውን የጽሁፍ ጥያቄ የከተማው ኣስተዳደር ባለመቀበሉ የሰላማዊ ሰልፉን ቀን ወደ ሰኔ 7 ለማዛወር መገደዱ ታውቋል። ሪፖርተራችን ጥቻ ወራና ሲኣንን ጠቅሶ እንደዘገበው፤ ድርጅቱ ለከተማው ኣስተዳደር በጻፈው ደብዳቤ በከተማ ኣስተዳደር የተሰጠውን ምላሽ እንደምቀበል የገለጸ ሲሆን፤ የሰላማዊ ሰልፍ ማድረጊያውን ቀን ወደ ሰኔ 7 ቀን 2006 ማዛወሩን በመጠቆም በዚሁ ቀን የጸጥታ ጥበቃ እንዲደረግለት በድጋሜ ጠይቋል። ሲኣን / መድረክ ለከተማ ኣስተዳደሩ የጻፈውን ደብዳቤ ከታች ኣያይዘነዋል ያንቡት፦ 

Ethiopia crackdown on student protests taints higher education success

Image
የጽሁፉ ምንጭ፦  The guardian Western backers of the Ethiopian education system should not ignore reports of violent clashes on university campuses Over the past 15 years,  Ethiopia  has become home to one of the world's fastest-growing higher education systems. Increasing the number of graduates in the country is a key component of the government's industrialisation strategy and part of its ambitious plan to become a middle-income country by 2025. Since the 1990s, when there were just two public universities, almost 30 new institutions have sprung up. On the face of it, this is good news for ordinary Ethiopians. But dig a little deeper and tales abound of students required to join one of the three government parties, with reports of restricted curricula, classroom spies and crackdowns on student protests commonplace at universities. Nowhere has this been more evident than in Ambo in Oromia state. On 25 April, protests against government plans to bring parts the town

NEW STUDY REVEALS ETHIOPIAN CUSTOMS & REVENUE AUTHORITY MOST CORRUPT

Image
የጽሁፉ ምንጭ፦  Addis standard Kiram Tadesse A new survey conducted by Selam Development Consultants, assisted by JGAM Donors in collaboration with the Federal Ethics and Anti Corruption Commission, revealed Ethiopia’s Customs and Revenue Authority as the most corrupt government office followed by the construction permit and land administration offices. Entitled “Perception of the Level of Corruption by Foreign Investors in Ethiopia”, the study, which also aimed at identifying public sector institutions that are more prone to corruption according to foreign investors operating in Ethiopia, states corruption in Ethiopia has generally decreased. However, according to the survey, in institutions dealing with customs, import & export, foreign currency, taxes and tax collection, land acquisition for business purposes and other public utilities such as electricity and telecom, corruption has shown an increase.      “Even if there were no documented and study based focus area