Posts

allAfrica.com: Ethiopia Most Successful in Africa At Cutting Maternal Deaths - NGO (Page 1 of 2)

Image
allAfrica.com: Ethiopia Most Successful in Africa At Cutting Maternal Deaths - NGO (Page 1 of 2)

Scholars at Risk ‘Gravely Concerned’ About University Lecturers Arrested in Ethiopia

Image
Scholars at Risk ‘Gravely Concerned’ About University Lecturers Arrested in Ethiopia

የሕዝብ ተሳትፎ በተግባር ይረጋገጥ!

Image
ሪፖርተር ጋዜጣ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት (ተመድ) የሰብዓዊ መብት ኮሚሽን ከፍተኛ ኮሚሽነር ሚያዝያ 28 ቀን 2006 ዓ.ም. በስዊዘርላንድ ዋና ከተማ ጄኔቭ ባዘጋጀው ወቅታዊ የሰብዓዊ መብት አያያዝ ግምገማ ላይ ኢትዮጵያ እየተገመገመች ነበር፡፡ በዚሀ ግምገማ ላይ ሦስት አገሮች ማለትም ናሚቢያ፣ ካዛክስታንና ቼክ ሪፐብሊክ የኢትዮጵያ የሰብዓዊ መብት አያያዝን በተመለከተ በአቻ ገምጋሚነት ተሳታፊ ነበሩ፡፡ ይህ በተመድ የተዘጋጀ ግምገማ ለሰብዓዊ መብት አከባበር የሕዝብ በአገር ኢኮኖሚ፣ ፖለቲካና ማኅበራዊ ጉዳዮች ውስጥ በንቃት ተሳታፊ መሆን ዋነኛውና መሠረታዊው መርህ መሆኑን አስቀምጧል፡፡ በዚህ ግምገማ ላይ ኢትዮጵያን ወክለው የተገኙ ከፍተኛ የመንግሥት ባለሥልጣናትም የአንድ አገር ልማትና ዕድገት የሚረጋገጠው በሕዝብ ያልተገደበ ተሳትፎ ላይ ሲመሠረት መሆኑን ገልጸዋል፡፡ በተለይ በግምገማው ላይ ከተለያዩ አገሮችና ወገኖች የተነሱ መሠረታዊ የሚባሉት ነጥቦች ማለት የምንፈልጋቸውን በይበልጥ ያብራሩልናል፡፡ በተለይ አንኳር ተብለው የተነሱ ጉዳዮችን ስንመረምር የሕዝብ ተሳትፎ አስፈላጊነትን ቁልጭ አድርገው ያስቀምጡልናል፡፡  በግምገማው ላይ ከተነሱ ሐሳቦች መካከል በ2007 ዓ.ም. ሊደረግ የታሰበው ብሔራዊ ምርጫ ነፃ፣ ፍትሐዊና ሁሉንም የሚያሳትፍ መሆን እንዳለበት፣ ኢትዮጵያ የፀረ ሽብርተኝነት አዋጁን በድጋሚ ማጤን እንደሚገባት፣ የጋዜጠኞች፣ የሰብዓዊ መብት ተሟጋቾችና የፖለቲከኞች በዘፈቀደ መታሰርና መጉላላት መቆም እንዳለበት፣ ሕጋዊ አካሄድን የጠበቀ የዳኝነትና የፍትሕ ሥርዓት መኖር አስፈላጊ መሆኑን፣ በበጎ አድራጎት ድርጅቶችና ማኅበራት ላይ የወጣው ሕግ መሻሻል እንደሚኖርበት፣ ኢትዮጵያ ብሔራዊ የሰብዓዊ መብት የድርጊት መርሐ ግብርን ሙሉ ለሙሉ

የወንዶ ገነት ወረዳ የላብኣደሮችን ቀን ምክንያት በማድረግ ዝቅተኛ ገቢ ላላቸው የወረዳው ነዋሪዎች የኣልባሳት ድጋፍ ኣደረገ።

Image
የወንዶ ገነት ወረዳ የላብኣደሮችን ቀን ምክንያት በማድረግ ዝቅተኛ ገቢ ላላቸው የወረዳው ነዋሪዎች የኣልባሳት ድጋፍ ኣደረገ። ድጋፍ የተደረገው ሰሞኑን የወረዳው ኣስተዳደር ባዘጋጀው የምሳ ግብዣ ላይ ሲሆን፤ የወረዳው ድርግት በዞኑ ለሚገኙት ለሌሎች ወረዳ ኣስተዳደሮች ኣርኣያ ነው ተብሏል። በስነስርዓቱ ላይ እንደተገለጸው ቁጥራቸው 300 ለሚሆኑት የኢኮኖሚ ችግርተኞች የኣልባሳት ድጋፍ የተደረገው የወረዳውን ባለሃብቶች እና የሃይማኖት ተቋማንት በማስተባበር በተገኘው የገንዘብ ድጋፍ ነው።

የብላቴ ሽለቆ፤ የሲዳማ ኣርብቶ ኣደሮች ኣገር _ኣባያ ሎካ

Image
HEA LZ Profile - Bilate Basin Agro-Pastoral Livelihood Zone, SNNPR (BAP), Ethiopia 2005 DOWNLOAD REPORT This small livelihood zone covers the western lowlands of Boricha and Dale woredas in Sidama Administrative Zone. The southern part of the livelihood zone borders Oromiya Region. The information presented refers to July 2003-June 2004, a relatively average year by local standards (i.e. a year of average production and rural food security, when judged in the context of recent years). Provided there are no fundamental and rapid shifts in the economy, the information in this profile is expected to remain valid for approximately five years (i.e. until 2010). ምንጭ፦ HEA LZ Profile