Posts

ኣድማጭ ያጣ የሲዳማ ህዝብ የመልካም ኣስተዳደር እጦት እሮሮ

Image
ተጻፈ በሀገሬሰላም ሆሮረሳ  ምንጭ፦ የሲዳማ ኣርነት ግንባር( ሲነግ) ድህረ_ገጽ ፤ http://sidamaliberation-front.org/  የዓለም ህዘብ በስሱና የኢትዮጵያ ህዝብ በጥልቀት እንደሚያውቀው የሲዳማ ህዝብ በደል፣ህገመንግሥታዊ መብት መጣስና ድፍጠጣ፣ የሰብዓዊና ዴሞክራሲያዊ መብቶች መካድና የሲዳማ ህዝብ ሀብት መበዝበዝ ረዥም ዘመናትን ያስቆጠረ መሆኑን በቅን ልቦና ለሚመለከት ለማንኛውም ሰው ግልጽ ነው፡፡የሲዳማ ህዝብም በሚፈጸምበት ግፍ መማረሩንና ሥራዓቱን ሊታገሠው አለመቻሉን ግልጽ በመድረግ ለነጻነቱ እየታገለ ይገኛል፡፡  ወቅቱን እየጠበቁ በሚፈራረቁ ካድሮች የሚሰቃየው የሲዳማ ህዝብ አሁን ደግሞ ኑሮ ውድነቱና ብልሹ አስተዳደር የህዝቡን አንድነት  እያናጉ ይገኛሉ፡፡   የኢህአዴግ ተላላኪዎች በሚያቀርቡት ‘በሬ ወለደ ፕሮፓጋንዳ’ የሲዳማ ህዝብ የመለያየት እርኩስ መንፈስ የተጠናወተውን ነገር ግን  የማይበቅለውን ዘር እየዘሩም ይገኛሉ፡፡ እንደዚህ እንዲል ያነሳሳኝ ካለፈው ሁለት ዓመታት ጀምሮ ይበልጥ እየተጠናከረ የመጣውን  የሲዳማ ህዝብ ትግል ያስፈራው ኢህአዴግ/ሕወኻት መንግስት በአቶ አድሱ ለገሰ በኩል የሲዳማ ክልል ለመጎብኘት ብቅ ብሎ ከክልሉ የተለያዩ ዞኖችንና ወረዳዎንች በመሄድ የነበረውን(ያለውን) የፖለትካ ውጥረት ለመቃኘትም ጭምር አብዛኞቻችን እናውቃለን፡፡ በዚህ ጉዞው የተለያዩ የሲዳማ ህብረተሰብ ክፍል ያነጋገሩ ሲሆን የጋጠማቸውም የሥርዓቱ ባዶነትን ቁልጭ አድርጎ እንዳሳየው ህደቱን በቅርበት ስከታተል ከነበረው ምንጫችን ለማወቅ ተችለዋል፡፡  ነገር ግን የተሰማውን የሲዳማ ህዝብ ዘርፈ ብዙ ችግሮች(multidimensional problems) ወደ ጎን ትተው ‘’የሲዳማ ህዝብ በራሱ  ብሔርና ብሔረሰብ ስብስ

የቀጣዩ ዓመት 5ኛው ምርጫ ህጋዊና ዴሞክራሲያዊ ሆኖ እንዲጠናቀቅ የፖለቲካ ፓርቲዎች የበኩላችንን ለመወጣት ተዘጋጅተናል አሉ

Image
አዲስ አበባ መጋቢት 24/2006 አንዳንድ የፖለቲካ ፓርቲዎች በቀጣዩ ዓመት የሚካሄደው 5ኛው አገር አቀፍ ምርጫ ህጋዊ፤ሰላማዊና ዲሞክራሲያዊ ሆኖ እንዲጠናቀቅ  የበኩላቸውን አስተዋጽኦ ለማበርከት ዝግጁ መሆናቸውን ገለጹ። ኢዜአ ካነጋገራቸው  ተቃዋሚ የፖለቲካ ድርጅቶች መካከል ሰማያዊ ፓርቲ፣ቅንጅት ለአንድነትና ለዴሞክራሲ፣ የመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት(መኢአድ)የኢትዮጵያ ዲሞክራሲያዊ ፓርቲ(ኢዴፓ) ይገኙበታል። የሰማያዊ ፓርቲ ሊቀመንበር ኢንጅነር ይልቃል ጌትነት ፓርቲው በምርጫው የህዝቡን ይሁንታ ለማግኘት ግልጽ ፖሊሲና ስትራቴጂ  በመከተል ሰላማዊ ትግሉን መቀላቀሉን ገልጸዋል።   የምርጫ ዝግጅት ዘርፈ ብዙ ተግባራትን የሚጠይቅና የህብረተሰቡን ሁለንተናዊ ለውጥ ለማረጋገጥ ዋነኛ መሳሪያ በመሆኑ ፓርቲው አባላትን በማፍራትና እጩዎች በመመልመል ላይ ይገኛል። ምርጫው ፍትሃዊና ህጋዊ ሆኖ እንዲጠናቀቅም ፓርቲው የሚጠበቅበትን አስተዋጽኦ ለማድረግ ዝግጁ መሆኑን ሊቀመንበሩ ተናግረዋል።                      የቅንጅት ለአንድነትና ዲሞክራሲ ፓርቲ የህዝብ ግንኙነት ሃላፊ አቶ ሳሳሁልህ ከበደ በበኩላቸው የፓርቲው አባላት የድርጅቱን ህግንና ደንብ መሰረት በማድረግ ምርጫው ዴሞክራሲያዊና ሰላማዊነት የበኩላቸውን እንዲወጡ ያደርጋል። በቀጣዩ አመት በሚካሄደው ምርጫ ፓርቲው ብቁና ጠንካራ ተፎካካሪ ሆኖ ለመቅረብ ከወዲሁ በአባላት ምልምላና የስነ-ምግባር ደንብ ግንዛቤ የመፍጠር ስራ እንደሚጀመር ገልጸዋል። አቶ ሳሳሁልህ እንዳሉት አንዳንድ የፖለቲካ ፓርቲዎችና አለም አቀፍ ድርጅቶች በአገሪቱ የፖለቲካ ምህዳሩ ጠቧል በሚል የሚያነሱትን ስሞታ ድርጅታቸው አይቀበለውም። በአገራና ወቅታዊ አንገብጋቢ ጉዳዮች ላይ  በፓርቲዎች

Surveillance in Ethiopia Is Bad Now, But Human Rights Watch Report Warns It Could Get Worse

Image
 A grassroots surveillance network stretches even to remote rural areas (Adam Jones / Flickr) Last week Human Rights Watch  published a 100+ page report  on government surveillance in Ethiopia that explains how the authorities use technology from countries like China, Germany and Italy to spy on opposition members, dissidents and journalists,  even after they flee the country . Ethiopia's Information Minister, Redwan Hussein, dismissed the report. “There is nothing new to respond to,” Hussein  said , according to the AFP. Felix Horne, who co-authored the HRW report with Cynthia Wong, told techPresident that is simply not true. “[Ethiopian authorities] often castigate HRW for their coverage on Ethiopia,” Horne said. “There's always been a perception [in Ethiopia] that phone calls and email are monitored,” Horne explained, but they did not have the evidence until recently, or a good idea of how it was used. The government, Horne said, "has completely unfette

EFF appoints Portuguese Mariano Barreto as new national football coach

Image
Mariano Barreto (Photo: ghanasoccernet.com) Addis Ababa, Ethiopia  -  Mariano Barreto  has been appointed as the new  Ethiopian coach  with immediate effect. The Ethiopian Football Federation (EFF)  announced on Tuesday that the Portuguese will take over from Sewnet Bishaw  who was sacked in early February. EFF settled on the former Ghana coach from a shortlist of five coaches that had been drawn from the initial 27 who applied for the job. Barreto coached Ghana between 2003-2004 then coached  CS Maritimo  between 2004-2005. In 2005 he moved to Al Nasr, then moved on to Naval between 2006-2007. Mariano then moved to AL Qudisiyah in 2011. Sources at EFF intimated to supersport.com that should EFF fail to agree on the salary with Mariano, they would consider settling for  Serbian Zoran Pilipovic . Source: supersport.com

Ethiopian sues UK for 'aiding' rights abuse

Image
Man accuses Britain's Department of International Development, alleging its finances have abetted rights violations. An Ethiopian man is suing Britain's government alleging its aid money has funded human rights abuses. The man, known only as Mr O, accuses Britain's Department for International Development (DFID) of financially supporting a "villagisation" scheme in western Ethiopia, a government-led plan to settle pastoralists in sedentary communities, according to the AFP news agency. The case - itself funded by British legal aid - has been brought before London's High Court, but no trial date has yet been set. "Mr. O claims he suffered severe abuse and had to flee his home," in western Ethiopia's Gambella region under the villagisation programme, his British lawyers Leigh Day said in a statement. Under the scheme, the government plans to settle 1.5 million people across the country, which it says will improve access to key services