Posts

ጦጢት ለራሷ ሳትገረዝ፣ የሌላውን ዐይን ትይዛለች

ከዕለታት አንድ ቀን አንድ ሌባ ወደ አንድ አሮጊት ቤት ገብቶ ሊሰርቅ አካባቢውን በትክክል ለማጥናት ፈልጐ አንዴ በግራ፣ አንዴ በቀኝ፣ ይሄዳል፡፡ አንዴ በፊት ለፊት፣ አንዴ በጓሮ ይዞራል፡፡ በመጨረሻ ማንም እንደሌለና ማንም እንዳላየው ካረጋገጠ በኋላ ወደ ቤት ዘው ይላል፡፡   ዘወር ዘወር ብሎ ሲያይ፤ ጠባብ አፍ ያለው ማሠሮ ውስጥ እህል አለ፡፡ እጁን ወደማሰሮው ሰደደ። የቻለውን ጨብጦ እጁን ለማውጣት ሲሞክር አልወጣም አለው፡፡ ትንቅንቁን ቀጠለ፡፡ የጨበጠውን እህል ሊተው አልፈለገም፡፡ እንደጨበጠ ላውጣህ ቢለው ደግሞ ጠባቡ የእንስራው አፍ አላሳልፍ አለው፡፡ እንዲሁ ሲታገል ይቆያል፡፡   በሌላ በኩል፤ አሮጊቷ ወንዝ ወርዳ ውሃዋን ቀድታ ስትመለስ፤ መንገድ ላይ ያገኘችውን ሰው ሁሉ ሰላም ትላለች፡፡ ለመጀመሪያው፤   “እንዴት ዋላችሁ?” ትላለች፡፡ “ደህና” ይላል ያገኘችው ሰው፡፡   “ሠፈር ደህና?” “ደህና” “አዝመራ ደህና?” “አዬ ዘንድሮስ እንጃ ዝናቡ ደህና አልሰጠም!” “እንበሶች፣ ላሞች ደህና?” “አዬ ኧረ እንጃ! በሽታው ከፍቷል“ “ሰዉስ ደህና ነው?” “አዬ ሰዉስ ድህነቱን አልቻለውም፡፡”   “የእኔ ቤትስ ደህና ነው?” “ኧረ አላወቅንም - የወጣም ሲገባ አላየን፤ የገባም ሲወጣ አላየን” ይላል ሰውዬው፡፡   “ደህና፤ ሁሉን ለደግ ያርገው ይሄን ዓመት!” ብላ መንገዷን ቀጠለች፡፡   ቤት ስትደርስ፤ ያን ሌባ ሳታስተውል፣ የቀዳችውን የቀርበታ ውሃ አስቀምጣ እፎይ አለች፡፡   ከዚያም፤ “አዬ! ይሄ ገደ - ቢስ ዓመት!” አለች፡፡   ይሄን ጊዜ ያ ሌባ፤   “ገደ - ቢሱን ዓመት ተይውና፤ ነይ የእኔን እጅ ከማሠሮው አውጪልኝ!” አላት፡፡   *   *   * በተረቱ፤ ስለዓመቱ ማማረር ትተሽ ነይ ይልቅ ሥራ ሥሪ፤ ነው ምፀታዊ ትርጉሙ፡፡ ስላቁ ደግሞ የሰው ቤት እየዘ

‹‹ሕዝቡ ብሶቱን የሚገልጸው ወደ ቤተ ክርስቲያንና መስጊድ እየሄደ ነው›› ፕሮፌሰር ገብሩ ታረቀ፣ የግጭትና የፖለቲካ ተመራማሪ

Image
ፕሮፌሰር ገብሩ ታረቀ በኢትዮጵያ የግጭትና የለውጥ ታሪክ ተመራማሪ ናቸው፡፡ በርካታ የምርምር ሥራዎችም አበርክተዋል፡፡ በአሁኑ ወቅት የኢትዮጵያን ታሪክና ፖለቲካ ከሚተነትኑት መካከል ግንባር ቀደም ተጠቃሽ ናቸው፡፡ በወቅታዊ የአገሪቱ ፖለቲካ በተለይ ደግሞ፣ በኢሕአዴግና በተቃዋሚዎች ግንኙነት፣ በፖለቲካ ፓርቲዎች መብዛትና በፓርቲዎች የርዕዮተ ዓለም ልዩነት፣ እንዲሁም ደግሞ የአዲሱን ትውልድ ኃላፊነት በተመለከተ የማነ ናግሽ ፕሮፌሰር ገብሩን አነጋግሯቸዋል፡፡   ሪፖርተር፡- ባለፈው ምርጫ 90 የሚደርሱ የፖለቲካ ፓርቲዎች በምርጫ ቦርድ መመዝገባቸው ይታወቃል፡፡ በዲሞክራሲ በበለፀጉ አገሮች ጥቂትና ጠንካራ የፖለቲካ ፓርቲዎች ይስተዋላሉ፡፡ በኢትዮጵያ ለፓርቲዎች መብዛት ዋናው ምክንያት ምንድን ነው ይላሉ? በመካከላቸው ያለው ልዩነትስ የአስተሳሰብ ነው ወይስ? ፕሮፌሰር ገብሩ ፡- በፖለቲካ ፓርቲዎች መብዛት ዋና ምክንያት መስሎ የሚታየኝ የሥልጣን ጥመኝነት፣ ሥልጣን ላይ መቆናጠጥ፣ ከሥልጣን ጋር አብረው የሚመጡ ጥቅማ ጥቅሞችን ለመጨበጥ ነው፡፡ በተለይ ከአንድ መንግሥት ወደ ሌላ ሽግግር በሚደረግበት ጊዜ የዲሞክራሲ ልምድ በሌለበት አገር እንዲህ የፓርቲዎች እንደ አሸን መፈልፈል አስገራሚ አይደለም፡፡ እነዚህን ፓርቲዎች ምንድን ነው የሚለያያቸው? መሠረታዊ የሐሳብ ልዩነት ነው? የርዕዮተ ዓለም ልዩነት ነው? ወይስ የግለሰቦች ልዩነት ነው? ትኩር ብለን ስናየው አብዛኛዎቹ ፓርቲዎች ከትናንሾቹ እስከ ትላልቆቹ ሁሉም በግለሰብ ዙርያ የተቋቋሙ ናቸው፡፡ ያ ግለሰብ እንደፈለገ ያስደንሳቸዋል፡፡ በእምነትና በዲስፕሊን ዙርያ የተዋቀሩ ፓርቲዎች አይደሉም፡፡ ቅንጅት ብቅ ብሎ ለመጥፋቱ አንዱና ዋነኛው ምክንያት ይኼ ነው፡፡ የግለሰብ ጥርቅም ነበር፡፡ በርዕዮተ ዓለም፣

በኣፍሪካ ብሄራዊ ፓምፕዮንሽፕ በሚሳተፈው የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ሲዳማ ቡና ኣንድ ተጫዋች ኣስመረጠ፤ በብሄራዊ ቡድኑ የሲዳማ ክለቦች ተሳትፎ ከጊዜ ወደ ጊዜ እያሽቆለቆለ ነው

Image
Addis Ababa, Ethiopia  – The Ethiopian National team has selected 27 local footballers for the  African Nations Championship (CHAN)  tournament to be held in South Africa in January 2014, and will begin training next week. Goalkeeper Sisay Bancha and defender Abebaw Butako have both been dropped from the squad, sources told The Reporter. The two players were involved in a fight in Calabar, Nigeria, after the Walias lost 2–0 to the Super Eagles in the World Cup play-off. Walias participating in CHAN: St George : Alula Girma, Salahadin Bergecho, Degu Debebe, Menyahel Teshome, Adane Girma, Omed Ukri, Beyadeglegn Elyas, Mentesenot Adane Ethiopian Coffee : Jemal Tasew, Fasika Asfaw, Tok James, Ephrem Ashamo Dedebit:  Tariku Getenet, Seyoum Tesfaye, Birhanu Bogale, Tadele Mengesha, Shemeket Gugsa Arba Minch Kenema:  Gebremichael Yakob, Mulalem Yakob Dashen Beer:  Dereje Alemu, Aynalem Hailu and Asrat Megersa Defence Force:  Manaye Fantu Commercial Bank of Ethiopian (

Back home for good: but what is next?

Image
The possibility of being thrown out in to the sea to prevent the small boat sinking, the possibility of suffocating to death traveling on board a shipping container loaded on track, or the possibility of crossing a dry desert on foot without enough water to drink are among some of the worst conditions that a human being can go through. Sadly, they are very real possibilities for a young man of 20 and his fellow travelers to the kingdom of Saudi Arabia. He witnessed people dying from dehydration, and silently watched people being beaten up to death; he knows the true meaning of thirst and hunger; he understands what a near- death experience is all about; and he did all this in the longest 30 days of his life while traveling to Saudi Arabia from his birthplace Ataye, located in Northern Shewa Zone of the Amhara Regional State. The world has its own way of breaking people’s spirit, and at a young age he witnessed those horrible things. Although the young man

When Does the Development Aid Work in Africa? Lessons from the Ireland Aid in Sidama, Ethiopia: Part I

Image
Dr. Wolassa Kumo 1.Introduction: the Failure of the Conventional Aid Model The micro and macroeconomic impacts of development aid in Africa has become one of the most contentious issues for decades now. The recent path breaking book "Dead Aid" by Dambisa Moyo, an Oxford/Harvard economist, has shaken the foundation of the development aid model and stirred up the debate whether aid does in fact help to reduce poverty and increase economic growth in poor African countries.   Moyo (2009) argues that although in the past fifty years Africa received more than $1 trillion in development related assistance from rich countries, poverty rates continue to escalate and growth rates have steadily declined. "Between 1970 and 1998, when aid flows to Africa were at their peak, poverty in Africa rose from 11% to a staggering 66%" and that " roughly 600 million of Africa's billion people are now trapped in poverty". Moyo would admit that aid has done some good on a