Posts

የከተማ መሬት ምዝገባ አዋጅን ለማፅደቅ የተቸገረው ፓርላማ የፌዴሬሽን ምክር ቤትን ይሁንታ ጠየቀ...የኣዋጁ መጽደቅ የሃዋሳን ከተማ የወደ ፊት እጣ ፋንታ ይወስነዋል

Image
የከተማ መሬት ምዝገባ አዋጅን ለማፅደቅ የተቸገረው ፓርላማ የፌዴሬሽን ምክር ቤትን ይሁንታ ጠየቀ...ፓርላማው ይህንን ሕግ በማውጣት የክልል ከተሞችን መሬት መመዝገብና ማስተዳደር ለፌዴራል መንግሥት ሊሰጥ ይችላል   ሕገ መንግሥቱ በአንቀጽ 51(5) እና 52(2) (መ) መሠረት ለፌዴራሉ መንግሥት መሬትና የተፈጥሮ ሀብቶችን የሚመለከቱ ሕጎችን የማውጣት ሥልጣን የሚሰጥ ሲሆን፣ ክልሎች ደግሞ በፌዴራሉ መንግሥት የሚወጡ ሕጎችን መሠረት በማድረግ መሬት የማስተዳደር ሥልጣን እንዳላቸው የሚደነግግ በመሆኑ፣ ፓርላማው ይህንን ሕግ በማውጣት የክልል ከተሞችን መሬት መመዝገብና ማስተዳደር ለፌዴራል መንግሥት ሊሰጥ ይችላል የሚለው አስቸጋሪ ጉዳይ እንደሆነበት አስረድቷል፡፡   ኣዋጁ ከጸደቀ በፌዴራል መንግስት ልተዳደሩ ከምችሉ የክልል ከተሞች መካከል ሃዋሳ ከተማ ይገኝበታል የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ባለፈው ዓመት ሰኔ ወር የቀረበለትን የከተማ መሬትና መሬት ነክ ንብረቶች ምዝገባ ረቂቅ አዋጅ በስፋት ሲመረምር ቢቆይም፣ አዋጁን ለማፅደቅ ፓርላማው ሕገ መንግሥታዊ ሥልጣን አለው ወይ የሚለው አጠያያቂ በመሆኑ የፌዴሬሽን ምክር ቤት በጉዳዩ ላይ ይሁንታ እንዲሰጠው ጠየቀ፡፡  ረቂቅ አዋጁ ‹‹የከተማ መሬት ምዝገባ አዋጅ›› የሚል ስያሜ የተሰጠው ቢሆንም፣ የአዋጁ አጠቃላይ ይዘት ግን ዜጎች በመሬት ላይ ለሚገነቡት ቋሚ ንብረት የባለቤትነትና የመጠቀም መብት ዕውቅናና ዋስትና መስጠትን የሚመለከት ነው፡፡  ረቂቅ አዋጁ የከተማ መሬትን በተመለከተ ‹‹በማንኛውም ክልል የከተማ አስተዳደር ወሰን ውስጥ የሚገኝ መሬት ነው›› የሚል ትርጓሜ የሚሰጥ ሲሆን፣ የአዋጁ ተፈጻሚነት ወሰንን በተመለከተ ደግሞ፣ ‹‹ይህ አዋጅ የከተማ መሬትን በሚመለከት በአገሪቱ ውስጥ

የሃዋሳ ከተማ የጸጥታ ችግር ተቀርፎ ይሁን?

Image
በሃዋሳ ፀጥታን የማስከበር ሥራ ለነዋሪው እፎይታ አስገኝቷል  ብዙዎቹ የክፍለ ከተማው ነዋሪዎች በአካባ ቢያቸው በነበረው የፀጥታ ችግር ምክንያት ለብዙ ጊዜ ተቸግረዋል። በገዛ አካባቢያቸው በሰላም መውጣትና መግባት ያለመቻላቸውን ሲያስታውሱ ይማረራ። የፀጥታው ችግር የተፈጠረው ደግሞ በገዛ ወጣቶቻቸው መሆኑ የምሬታቸውን መጠን ከፍ ያደርገዋል። የደቡብ ብሔር ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልላዊ መንግሥት ርዕሰ መዲና በሆነችው በሃዋሳ መሀል ክፍለ ከተማ የለኩ ቀበሌ ነዋሪ የሆኑት ወይዘሮ መሠረት ወንድሙ በቀበሌያቸውም ሆነ በክፍለ ከተማቸው ከእዚህ ቀደም ብዙ ፈተና ማሳለፋቸውን ይናገራሉ። ትንሽ መሸት ካለ ሰዎች እንደ ልብ ወዲያና ወዲህ መንቀሳቀስ ስለማይችሉ ያሰቡትን ማሳካት አስቸጋሪ ሆኖ መቆየቱን ያመለክታሉ። « ጨለማን ተገን አድርገው የሚንቀሳቀሰውን ሰው ሰላምና ፀጥታ ማደፍረስ በአካባቢያችን የተለመደ ሆኖ ቆይቷል። ማንነታቸውንም ለመለየት ደግሞ ሰዎች ፍራቻና ስጋት ስለሚያድርባቸው በየጊዜው ወንጀል ይከሰት ነበር። ችግር የፈጠረውን ግለሰብ አሳልፎ ለሕግ የማቅረብ ድፍረቱም አልነበረም » ይላሉ ወይዘሮዋ። ዛሬ ግን ይህ አስቻጋሪ ወቅት አልፏል። ለእዚህ ምክንያቱ ደግሞ የሰላምና የፀጥታ ችግር የሆነውን ጉዳይ ሕዝቡ በጋራ ስለመከረበት ነው። በፀጥታው መደፈር የታከተው ሕዝብ እርስ በእርስ በመወያየቱም ወደ መፍትሔ ሊመጣ ችሏል። መፍትሔ ሆኖ ለውጥ አምጥቷል ከሚባሉት መካከል አንዱ የኮሚኒቲ ፖሊሲንግ መቋቋም ነው በማለት ይገልጻሉ። አሁን ሲያሰጋቸው የነበረው ችግር ሙሉ ለሙሉ መወገዱን የጠቀሱት ወይዘሮ መሠረት በሰላም ወጥተው መግባታቸው ለሥራቸውም ሆነ ለከተማዋ ልማት አስተዋጽኦው የጎላ መሆኑን ይናገራሉ። የአካባቢውም ነዋሪ የመንገድ

Queen Maxima brings joy to locals on royal tour abroad

Image
Queen Maxima   of the Netherlands looked in high spirits as she was pictured halfway through her five-day tour of Ethiopia and nearby Tanzania. The Dutch royal, who is scheduled to travel to the second country on Wednesday, seems to have enjoyed the first leg of her trip. As Maxima arrived in Hawassa Airport, she was greeted by officials and presented with a beautiful bouquet of red and yellow roses. The fashion-forward royal, who is praised for her elegant style, donned a colourful wrap-around shirt and bold yellow trousers. As the UN Secretary-General's Special Advocate for Inclusive Finance for Development, Maxima is hoping to raise awareness of how farmers' and traders' lives could be improved if they were given access to financial services, such as bank accounts and loans. The mother-of-three wasted no time in setting to work, and paid a visit to the Cooperative Union in Hawassa. The Dutch queen looked delighted to meet local craftsmen who showed her their hand-

Her Majesty Queen Máxima of the Netherlands in Hawassa, Sidama

Image
Her Majesty Queen Máxima of the Netherlands wearing Sidama cultural scarf. Her Majesty Queen Máxima of the Netherlands   and the three fo od agencies of the United Nations are teaming up to raise awareness of how access to financial services – such as bank accounts, short-term credit, small loans, savings and insurance – can help improve the lives and livelihoods of smallholder farmers and the rural poor. Read more: http://www.wfp.org/news/ news-release/ queen-máxima-and-senior-un- officials-visit-ethiopia-a nd-tanzania-highlight-role -fi

H.M. Queen Maxima Of Netherlands Visits Rome-based UN agencies focusing on food security in Hawassa

Image
  H.M. Queen Maxima Of Netherlands Visits Ethiopia To Highlight Importance Of Financial Inclusion For The Rural Poor ADDIS ABABA – Her Majesty Queen Máxima of the Netherlands, the United Nations Secretary General’s Special Advocate for Inclusive Finance for Development (UNSGSA), has just completed a two-day trip to Ethiopia to support Ethiopia’s efforts to make financial services more accessible to the rural poor. She has been accompanied on the visit by senior officials from the three Rome-based UN agencies focusing on food security, together underlining the role that expanding financial inclusion plays in strengthening food security, as well as how food security interventions can enhance access to affordable financial services for the poor. It is the first time the UNSGSA and the three UN food agencies have travelled together to focus on these issues, which are closely linked with economic growth and rural development agendas. Travelling with the Queen on the trip were