Posts

ተጨማሪ ኣዲስ ሆቴል በሃዋሳ

Image
New Hawassa, Ethiopia  – A new five-star hotel was officially inaugurated in  Hawassa  on Saturday, September 21st. The South Star International Hotel   was built at a cost of about 246 million birr and held its opening ceremony yesterday, on the 21st of Sept. The hotel is one of the latest in a number of new hotels opened to meet growing demands, in the town in particular, and in the country in general. The hotel employs 246 employees, about 75 percent of whom are women. The owner of the hotel has entered the hospitality sector with ambitions to inspire others and to contribute to the growth of the industry. He also owns  Enuma Trading Plc ., said Wondwossen Admassu, whose company was the consultant for the hotel. “Clearly, this new facility has been created as a result of an increasing potential for mid-scale flag properties, after the emergence of brands like the  Sheraton, Hilton  and  Radisson Blu  secured footholds in the market,” he said. The consultancy firm owned

ሲዳማ ቡና እግር ኳስ ክለብ ኣንድ ተጫዋች ለብሄራዊ ቡድን ኣስመረጠ

Image
የዘንድሮው ፕሪሚየር ሊግ ጥቅምት አጋማሽ ይጀመራል የዘንድሮ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ክለቦች ሻምፒዮና ቅዳሜ ጥቅምት 16 ቀን በአዲስ አበባ ስታዲየም ይጀመራል፡፡ ብሔራዊ ፌዴሬሽኑ ባወጣው ፕሮግራም መሠረት የመክፈቻውን ጨዋታ በ9 ሰዓት የሚያደርጉት ኢትዮጵያ መድንና አርባ ምንጭ ከነማ ሲሆኑ፣ በ11 ሰዓት ቀጣዩ ተጋጣሚዎች መከላከያና ሲዳማ ቡና ይሆናሉ፡፡ በክልል ከተሞች ጨዋታዎቹ ጥቅምት 17 እንደሚጀመሩ ታውቋል፡፡ *************  የቅዱስ ጊዮርጊስ የዛሬ ጨዋታ መግቢያ ዋጋ ወጣ  ቅዱስ ጊዮርጊስ ስፖርት ማኅበር ክለቡ ዛሬ መስከረም 12 ቀን በአዲስ አበባ ስታዲየም ከቱኒዝያው ኤትዋል ዱ ሳህል ጋር ላለበት ግጥሚያ የመግቢያ ቲኬቶች ዋጋ አውጥቷል፡፡ ብሔራዊ ፌዴሬሽኑ በላከው መግለጫ መሠረት፣ ክብር ትሪቡን ብር 300.00፣ ጥላ ፎቅ ግራና ቀኝ ብር 150.00፣ ከማን አንሼ ብር 50፣ የተቀሩት መቀመጫዎች በሙሉ ለፕሪምየር ሊጉ ጨዋታዎች በሚከፈለው ዋጋ መሠረት ተፈጻሚ ይሆናል፡፡ *******  ፌዴሬሽኑ ለወሳኙ ጨዋታ 28 ተጫዋቾች መረጠ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን በመጪው ሰኔ ብራዚል በምታዘጋጀው የዓለም ዋንጫ ተካፋይ ለመሆን ከናይጀርያ አቻው ጋር ላለበት ወሳኝ ግጥሚያ 28 ተጫዋቾችን መምረጡን ብሔራዊ ፌዴሬሽኑ አስታወቀ፡፡ ከተመረጡት ተጫዋቾች 10ሩ ከቅዱስ ጊዮርጊስ፣ 4ቱ ከደደቢት ሲሆኑ፣ ሦስት ሦስት ያስመረጡት ደግሞ ኢትዮጵያ ቡናና የጎንደሩ ዳሽን ቢራ ናቸው፡፡ አርባ ምንጭ ሁለት ሲያስመርጥ፣ ሲዳማ ቡናና መከላከያ አንድ አንድ አስመርጠዋል፡፡  ቅዱስ ጊዮርጊስ፡- ሳምሶን አሰፋ፣ ደጉ ደበበ፣ ቢያድግልኝ ኤሊያስ፣ ሳላዲን በርጌቾ፣ አበባው ቡጣቆ፣ ምንያህል ተሾመ፣ በኃይሉ አሰፋ፣ ምንተስኖት አዳነ፣ አዳነ ግርማ፣ ዑመ

Ethiopia: Health Risks Fail to Deter Ethiopians From Eating Raw Meat

Image
Ethiopians continue to eat raw meat at family and festive occasions despite health risks that include exposure to tapeworms, salmonella and E-coli. While most people are taught that eating raw meat is not good for you, the tradition persists in Ethiopia. Whenever there is something to celebrate -- like a wedding, or the end of one of the many fasting weeks for the large Orthodox community -- raw meat is eaten in large quantities. The story goes that eating raw meat started during times of war. Fighters hiding in the mountains would have exposed themselves by making fire, and so ate their meat raw. Temesgen Yilma is the owner of Yilma Restaurant, one of the most famous raw meat restaurants in Addis Ababa. He eats raw meat almost every day and claims that neither he nor his customers have gotten sick from eating it. "Today we are the only butchery in the country having our own animal transport trucks and meat transport vehicle," noted Yilma. "And our meat is al

ቀጣዩ የአገሪቱ ፕሬዚዳንት ማን ሊሆን ይችላል?

Image
የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ርዕሰ ብሔር በመሆን በሁለት ዙር ለ12 ዓመታት ያገለገሉት ፕሬዚዳንት ግርማ ወልደጊዮርጊስ፤ የስልጣን ዘመናቸው ሊያበቃ የቀራቸው ጥቂት ቀናት ብቻ ነው። ይሄም ሆኖ ግን ቀጣዩ የአገሪቱ ፕሬዚዳንት ማን ሊሆን እንደሚችል አሁንም ድረስ ፍንጭ አልተገኘም። የአዲስ አድማስ ጋዜጠኛ ናፍቆት ዮሴፍ በፕሬዚዳንት ግርማ ወልደጊዮርጊስ የስልጣን ዘመን የስራ ክንውኖች ዙሪያ የተለያዩ የተቃዋሚ ፓርቲ መሪዎችን ባለስልጣናትንና ምሁራንን አስተያየቶች አሰባስባለች፡፡ የ90 ዓመቱ የዕድሜ ባለፀጋ ፕሬዚዳንት ግርማ ምን ተሳካላቸው፣ ምንስ ከሸፈባቸው? እሳቸውን የሚተካው አዲሱ ፕሬዚዳንትስ ማን ይሆን? አስተያየቶቹ እንደሚከተለው ቀርበዋል፡፡ ============= “የመምረጥ እድል ቢሰጠኝ ወ/ሮ ሙሉ ሰለሞንን እመርጣለሁ” ዶ/ር ያዕቆብ ኃ/ማሪያም ፕሬዚዳንት ግርማ እስካሁን በስልጣን ላይ ሲቆዩ ይህን ሰሩ፣ ይህን አደረጉ የምለው አንድም ወደ አዕምሮዬ የሚመጣ ነገር የለም። አንድም ጊዜ አቋም ወስደው በአገር ፖሊሲ ላይ ጫና ሲፈጥሩ አይቼም ሰምቼም አላውቅም። እንደውም እውነቱን ለመናገር ከነመኖራቸውም ትዝ አይሉኝም፡፡ አንድ ጊዜ እንደውም “አሰብ የኤርትራ አንጡራ ሀብትና ግዛት ናት” ሲሉ በጆሮዬ ሰምቼ እጅግ አዝኜባቸዋለሁ፡፡ ይህን በቴሌቪዥን ነው የተናገሩት፡፡ ቦታው ለምልክትነት ካልሆነ ብዙ የሚሰራበት አይደለም በሚለውም አልስማማም፡፡ ፕሬዚዳንቱ ሊያከናውኗቸው የሚችሏቸው የተለያዩ ተግባራት አሉ፡፡ በግልፅ የተቀመጡትን እንግዳ መቀበል፣ ፓርላማ መክፈት እና የመሳሰሉትን ትተን፣ በርካታ ስራዎችን መከወን ይችሉ ነበር፡፡ ለምሳሌ አንዳንድ የበጐ አድራጐት ስራዎችን መምራት፣ የተለያዩ ማህበራትን ማጠናከር፣ ህዝቡን ለስራ ማደፋፈር፣እስረኞችንና ህሙ

በወላይታ ዞን በሁምቦ ወረዳ ውስጥ ለረዥም ኣመታት የኖሩ የሲዳማ ተወላጆች ቤት ንብረታቸውን ጥለው ከኣከባቢው እንድወጡ ግፊት እየተደረገባቸው ነው፤ የክልሉ መንግስት በጉዳዩ ላይ ዝምታ መርጧል

በወላይታ ዞን በሁምቦ ወረዳ ውስጥ ለረዥም ኣመታት የኖሩ የሲዳማ ተወላጆች ቤት ንብረታቸውን ጥለው ከኣከባቢው እንድወጡ ግፊት እየተደረገባቸው ነው፤ የክልሉ መንግስት በጉዳዩ ላይ ዝምታ መርጧል ዝርዝር ዜናው ከታች ያንብቡ Very Detrimental Breaking News:- SIDAAMU DAGA BAALUNKURA!!! September 20, 2013 Saxissa, From Sidamaland Wolaitate Zone Humbo Worada Bisaara Abaayya yinanni Ollii giddo kiiro 76 ikkanno Sidaami annu awurunni kayiise heeranno hakko. 1990 M.D. kayiise mangistete giwire muranni baatto umisita assire galanno manni iima SA'U OYINBARA ROOWETE BARRA 8/01/2006 M.D. BARRIHUNNI 7:00 SA"ATENNI WOLAITATE DAGANNI LOWO JADDO LOOSANTINONSA.Hakkuno:- 1-Tini baatto ninketa ikkitino daafira agurtine fulle yite waajishshiishe gudisi'dhe fultanno barra Wocawaaro 15/2006 M.D. geeshsha calla uyiitinonsa. 2. Wolaitate Zone Fithetenna Tsexitu Biddishshi Sooreessi kalaa Mekkonninni Wolde yinannihu Sidaamaho kowiichcho baatto nookki daafira fushshitine shorre yee qodhdhaanno soyeenna Bisaara Abaayya yinanni ollii giddo Settu (8) Sidaanchi mine diige e