Posts

በመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች በ2006 ዓ.ም የዲግሪና የመሰናዶ መርሃ ግብር የተማሪዎች መግቢያ መቁረጫ ነጥብን ይፋ ሆነ መልካም እድል ለሲዴ ልጆች

Image
አዲስ አበባ ነሐሴ 24/2005 የትምህርት ሚኒስቴር የ2006 ዓ.ም የትምህርት ዘመን በመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች በዲግሪና በመሰናዶ መርሃ ግብር የተማሪዎች መግቢያ መቁረጫ ነጥብ ዛሬ ይፋ አደረገ። በአዲሱ የትምህርት ዘመን 132 ሺህ 215 ተማሪዎች የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ነጥብ ማግኘታቸውና ከእነዚሁ መካከል ደግሞ 103 ሺሀ 385ቱ በመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች በወጪ መጋራት ማዕቀፍ እንደሚመደቡ ተገልጿል። ሚኒስቴሩ ዛሬ ባወጣው መግለጫ በትምህርት ዘመኑ በመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች በዲግሪ መርሃ ግብር ገብተው ሊማሩ የሚችሉት ተማሪዎች 265 እና ከዛ በላይ ነጥብ ያመጡ ናቸው። ነጥቡ የትምህርት ጥራትን ማስጠበቅን፣ ኢኮኖሚው የሚፈልገውን የሰው ኃይልና የዩኒቨርሲቲዎችን የመቀበል አቅም ግምት ውስጥ ያስገባ እንደሆነ ነው የተገለጸው። በዚሁ መሰረት በተፈጥሮ ሳይንስ የትምህርት መስክ ሁሉም መደበኛ ወንድ ተማሪዎች 325 እና ከዛ በላይ ሴቶች ደግሞ 305 እና ከዛ በላይ፣ ለታዳጊ ክልልና ለአርብቶ አደር ልጆች ወንዶች 305 እና ከዛ በላይ ሴቶች 300 እና ከዛ በላይ ያመጡ በመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች ይደለደላሉ። በተመሳሳይ የግል ተፈታኝ የሆኑ ወንዶች 330 እና ከዛ በላይ ሴቶች 320 እና ከዛ በላይ ካመጡ በመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች ይደለደላሉ እንደሚደለደሉ ተገልጿል። በማህበራዊ ሳይንስ የትምህርት መስክ መደበኛ ተማሪዎች ወንዶች 285 እና ከዛ በላይ ሴቶች 280 እና ከዛ በላይ፣ ለታዳጊ ክልልና ለአርብቶ አደር ልጆች ወንዶች 275 እና ከዛ በላይ ሴቶች 270 እና ከዛ በላይ ነጥብ ያመጡ በመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች እንደሚደለደሉ ታውቋል። ለሁሉም መስማት የተሳናቸው 270 እና ከዛ በላይ፣ ማየት የተሳናቸው 230 እና ከዛ በላይ እንዲሁም ሁሉም የግል ተፈታኞች 290 እና ከዛ በላይ

some Sidama kings ruled powerful, centralised states, while others were merely ritual figures. History was not kind to the Sidama, placing them early on in the path of a massive Oromo migration northwards and again later ...

Image
Read more on:  http://books.google.com.pe/books?id=yckMyLVh3oYC&pg=PA37&dq=sidama&hl=en&sa=X&ei=zV8fUsWiA7TMsAT7n4DACw&ved=0CCcQ6AEwADgK#v=onepage&q=sidama&f=false

Some old BOOK

Image
History of the Sidama Haile Sellassie I University Read more on :  http://books.google.com.pe/books?id=rNeEGwAACAAJ&dq=sidama&hl=en&sa=X&ei=HVkfUo3kJoa5sQSkrIDgDA&ved=0CE4Q6AEwCA

የ10ኛ እና የ12ኛ ክፍል ማለፊያ ነጥብ ውጤት ነገ ይፋ ይሆናል

Image
አዲስ አበባ ፣ ነሃሴ 23 ፣ 2005 (ኤፍ ቢ ሲ) የ10ኛ ክፍል ማጠቃለያና የ12ኛ ክፍል መሰናዶ ማለፊያ ነጥብ ውጤትን ነገ ይፋ እንደሚያደርግ የትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀ። የዩኒቨርስቲ መግቢያና ወደ መሰናዶ ማለፊያ ነጥብን ለመወሰን  ፥ የዩኒቨርስቲዎችን ቀጣይ የመቀበል አቅም ከግምት ውስጥ በማስገባት መወሰኑንም ነው ሚኒስቴሩ የገለጸው። በአጠቃላይ 548 ሺህ 138 ተማሪዎች የ10 ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተናውን ወስደው 70 በመቶዎቹ 2 ነጥብ እና ካዛ በላይ ውጤት ሲያስመዘግቡ ፥ በተመሳሳይም የ12ኛ ክፍልን የዩኒቨርስቲ መግቢያ ፈተናን ከወሰዱት መካከል 70 በመቶ የሚሆኑት ተፈታኞች ከ350 ነጥብ በላይ ውጤት ማስመዝገባቸውን ቀደም ሲል  የሀገር አቀፍ የትምህርት ምዘናና የፈተናዎች ኤጀንሲ አስታውሷል ። በነገው እለትም የሁለቱም ፈተናዎች የመቁረጫ ውጤት ይፋ ይደረጋል ተብሏል።

SEPDM pledges to ensure sustainable development

Image
Addis Ababa, 27 August  2013 (WIC) - South Ethiopian Peoples Democratic Movement pledges to further build sustainable development in the region. This came as SEPDM Central Committee meeting came to conclusion on 26 August.  The Central Committee made discussion as of 24 August in Hawassa on the political and organization performance of the movement. The focus was on development and good governance issues. The Committee concluded the performance of the GTP, in agriculture, employment, civil service reform and other sectors, were satisfactory. It lauded the people of the region and its members for the performance it dubbed positive.  The green development happening in the state has so far been great, it said, and it is in line with the late Meles Zenawi’s vision of doing so.  Probing into performances of the health and education sector, it appreciated the performance but demanded more to be done in those sectors to meet the targets set.  The Central Committee set out mechanism that se