Posts

The USPFJ Wishes the Sidama Nation a Happy ‘Fichchee’ Sidama New Year!

Image
United Sidama Parties for Freedom and Justice (USPFJ) August 4, 2013 The Sidama New Year known as ‘Fichchee’ is practiced by the Sidama nation of north East Africa that lives in today’s southern Ethiopia. It’s one of the Sidama nation’s cultural heritages that uniquely characterize the nation. Fichchee has been celebrated since time immemorial. The celebration of the aforementioned Sidama New Year is officially conducted on two consecutive days although the festivity lasts for two weeks. In 2012, the Sidama New Year was celebrated on the 15 th  and 16 th  of August as per opinions of Sidama traditional Astrologists  http://www.sidama.org/messages/2012-08-14-uspfj-wishes-sidama-happy-fichche.htm .  This year’s Fichchee and Cambalaalla celebration is going to be held on the 4 th and 5 th  of August 2013 respectively. The dates for the celebrations of Sidama New Year are decided by the Sidama Ayyaantto (exceptionally talented Sidama traditional Astrologists) those who atte

የወጪ ንግድና የቡና ገበያ ዥዋዥዌ

Image
የአገሪቷን የወጪ ንግድ ገቢን ለማሳደግ በየዓመቱ የሚያዘው ውጥንና ትግበራው ዘንድሮም አልተጣጣመም፡፡ የ12ቱ ወራት የወጪ ንግድ ክንውን በ2005 ዓ.ም. ዋዜማ ላይ ሲወጠን አገሪቱ በ2005 በጀት ዓመት ታገኛለች ተብሎ የተጠበቀውን ያህል ብቻ ሳይሆን ከቀዳሚው ዓመት ክንዋኔ ጋር ሲነፃፀርም አንሶ ተገኝቷል፡፡ የ2005 በጀት ዓመት የወጪ ንግድ ገቢ ዕቅድ አምስት ቢሊዮን ዶላር ሲሆን፣ ተገኘ የተባለው ግን 3.08 ቢሊዮን ዶላር ነው፡፡ አምና 3.2 ቢሊዮን ዶላር የውጭ ምንዛሪ ተገኝቶ ነበር፡፡ በበጀት ዓመቱ የተገኘው የውጭ ምንዛሪ በተፈለገው ዕቅድ መጠን አለመስተካከሉ የአገሪቱ ዋና ዋና የወጪ ንግድ ምርቶች ገቢ በመቀነሳቸው ነው፡፡ በተለይ ከቡና የወጪ ንግድ ከተጠበቀው በታች የሆነ ገቢ ማስገኘቱ አንዱ ምክንያት ሆኗል፡፡ በበጀት ዓመቱ ከቡና 1.2 ቢሊዮን ዶላር እንደሚገኝ ታሳቢ የተደረገ ቢሆንም፣ የተገኘው ግን 746.4 ሚሊዮን ዶላር ነው፡፡ ይህ ገቢ በበጀት ዓመቱ ከቡና ይገኛል ተበሎ ከነበረው ገቢ በሁለት በመቶ አንሷል፡፡ ባለፈው ዓመት ተገኝቶ የነበረው ገቢ 832.9 ሚሊዮን ዶላር በመሆኑ በሁለቱ ዓመታት የተመዘገበው የውጭ ምንዛሪ ከ86 ሚሊዮን ዶላር በላይ ቀንሶ ታይቷል፡፡ ከቡና የተገኘው የውጭ ምንዛሪ ገቢ ከተጠበቀው መጠን በታች ይሁን እንጂ ለውጭ ገበያ የቀረበው የቡና መጠን ዕድገት አሳይቷል፡፡ በ2005 በጀት ዓመት ለውጭ ገበያ የቀረበው የቡና መጠን በ19 በመቶ አድጐ ወደ 200 ሺሕ ቶን የሚጠጋ ቡና ለገበያ ቀርቧል፡፡ በዚህን ያህል መጠን አድጐ የተላከው ቡና ለምን ገቢው ቀነሰ የሚለው ጥያቄ የተለያዩ ምክንያቶች የሚቀርቡበት ቢሆንም፣ ዋነኛ ምክንያቱ ግን በዓለም አቀፍ ደረጃ የቡና ዋጋ መቀነሱ ነው፡፡ በተለ

‘Fichche’ is the most celebrated Sidama cultural holiday which represents the Sidama New Year.

Image
Add caption ‘Fichche’ is the most celebrated Sidama cultural holiday which represents the Sidama New Year. The Fichche is based on the lunar system. Sidama elders (astrologists) observe the movement of the stars in the sky and decide the date for the New Year and the Fichche celebration. The Sidama New Year is therefore is unique in that it does not have a fixed date. It rotates every year following the movements of the stars. Sidama has 13 months in a year. And each of the months is divided equally into 28 days while the 13th month has 29 days. This is because the Sidama week has only 4 days and hence each month has 7 weeks instead of the conventional 4 weeks. The names of the 4 days in Sidama week are called: Dikko, Deela, Qawadoo and Qawalanka to be followed by Dikko completing the cycle of a 4-day week. Read more on   http://en.wikipedia.org/wiki/Socio-Economic_Status_of_Sidama_Zone

Documentary - Fiche - Sidama New Year

Image
Watch here:  http://www.ethiotube.net/video/15783/Documentary--Fiche--Sidama-New-Year

የዋጋ ንረት በነጋዴዎች እንደማይመጣ እንደገና በጥናት ተረጋገጠ

Written by  ዮሐንስ ሰ. ግን ደንታችን አይደለም፤ ነጋዴዎችን ከማውገዝ ለአፍታም አንቆጠብም! ታዋቂዋ የኢኮኖሚክስ ምሁር ዶ/ር ኢሌኒ ገብረመድህን በእህል ገበያ ዙሪያ ከ20 አመት በፊት ባደረጉት ሰፊ ጥናት የተገኘውን ውጤት በድጋሚ የሚያረጋግጥ አዲስ ጥናት ሰሞኑን በተካሄደው የኢኮኖሚክስ ባለሙያዎች ማህበር ኮንፈረንስ ላይ ቀርቧል። ከጥናቶቹ ውስጥ ጎልቶ የሚታይ አንድ ሃቅ ቢኖር፣ በእህል ገበያ ላይ የተሰማሩ ነጋዴዎችና ደላሎች በየፊናቸው ወይም ተመካክረው እንዳሻቸው የዋጋ ንረትን እንደማይፈጥሩ ነው። እንዲያውም፣ ነጋዴዎች የዋጋ ንረትን የሚፈጥርና ጉዳት የሚያደርስ ቅንጣት ያህል አቅም እንደሌላቸው ጥናቶቹ ያስረዳሉ። እንዲህ አይነቱ ሃሳብና መረጃ የማይዋጥላቸው ብዙ ኢትዮጵያውያን፣ ከገበሬ እህል ገዝቶ የሚያመጣ ነጋዴ ከደላላ ጋር ሆኖ፣ ያሰኘውን ያህል ዋጋ እየጨማመረ በሰፊ ልዩነት የሚሸጥ ይመስላቸዋል። ከገበሬ የሚገዛበት ዋጋ ከወለል በታች በጣም ዝቅተኛ፣ ለሸማች የሚሸጥበት ዋጋ ደግሞ ከጣሪያ በላይ ከፍተኛ ነው ብለው ያምናሉ። ነጋዴው በሰፊ የዋጋ ልዩነት እጥፍ ሲያተርፍ፣ ከዚያም አልፎ የእጥፍ እጥፍ ዋጋ እየጨመረ ትርፍ ሲዝቅ በምናብ ይታያቸዋል። በተጨባጭ መረጃዎች እና በዝርዝር ጥናቶች ተደጋግሞ የተረጋገጠው እውነታ ግን የዚህ ተቃራኒ ነው። ነጋዴዎች ከገበሬ እህል የሚረከቡበት ዋጋ እና ለሸማች የሚሸጡበት ዋጋ ሲነፃፀር፣ በሁለቱም መካከል ሰፊ ልዩነት እንደሌለ ጥናቶቹ ከመግለፃቸውም በተጨማሪ፣ የዋጋ ልዩነቱ ከአመት አመት በእጅጉ እየቀነሰ መምጣቱን ያስረዳሉ። ታዲያ በእነዚህ ጥናቶችና መረጃዎች ምክንያት የአብዛኛው ሰው አስተሳሰብ የሚቀየርና በነጋዴዎች ላይ የሚሰነዘረው ውግዘት የሚረግብ እንዳይመስላችሁ። ቀድሞውንም፣ በጥናቶችና በመረጃዎች እጦት አይደ