Posts

Hawalle SIDAAMU DIRRU SOORO AYAANA Keeruni Illishinone! Worancha Information NETWORK

Image
http://www.coleimages.com/Acultureintact/Ethiopia-Sidama/17979125_58n5fs#!i=1377146460&k=KXCQH36 New

ሲዳማ በፎቶ

Image
http://www.coleimages.com/Acultureintact/Ethiopia-Sidama/17979125_58n5fs#!i=1377140446&k=ZwfsPMG Sidama - untouristed. There are none! An area rich in culture, traditions and is one of the most fertile regions of the country. Rolling hills, a patchwork of intense greens, coffee plantations and waterfalls. An area where there is no tourist infrastructure but with so much to see. The people were shocked to see a traveller - even more so than in the remote tribal regions. The roads are, however, improving and when hotels improve this region will at last be on the map! ተጨማሪ ፎቶግራፎችን ለማየት እዚህ ላይ ይጫኑ፦    http://www.coleimages.com/Acultureintact/Ethiopia-Sidama/17979125_58n5fs#!i=1377140446&k=ZwfsPMG

Typologies of National-isms in Ethiopia

Image
(OPride) – Over the last several weeks, a lot has been said on both sides of the “I am Oromo first” and “I am Ethiopian first” divide. But very little about why people choose those positions. This piece is inspired by Abebe Gelaw’s commentary on Jawar Mohammed’s statement . In “ I am Ethiopian First ”, I thought, Abebe presented a sensible and sober contrast to a catalogue of pieces with vulgar and repulsive sentiments from many Ethiopian writers. His call for calm among Amhara activists regarding their sudden Jawar mania as well as his plea for consensus and compromise between the two communities were commendable. However, Abebe’s characterizations of the typologies of national-isms in Ethiopia were rather troublesome. He writes, My understanding is that Jawar is an ethno-nationalist. As an ethno-nationalist, he says he is an Oromo first. Unlike him, I am a nationalist. But that is not the major problem. The problem is the way he has chosen to articulate and present his vie

በሀዋሳ ሀይቅ በጉማሬ ጥቃት የደረሰበት የ15 አመቱ ታዳጊ ለህልፈት ተዳረገ

Image
አዲስ አበባ ፣ሀምሌ 25 ፣ 2005 (ኤፍ ቢ ሲ)  በሐዋሳ አዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ዳጋ ቀበሌ ውስጥ የ15 አመት እድሜ ያለው የ9ኛ ክፍል ተማሪ ከትናንት በስቲያ 3 ከ30 ላይ ሃዋሳ ሃይቅ ውስጥ ሞቶ ተገኝቷል። ሟች ሃይቅ ውስጥ በመዋኘት ላይ እያለ አጠገቡ የነበረች አንድ ጉማሬ ግራ እግሩን በመንከስ እና አንስታ በመወርወር ህይዎቱ    እንዲያልፍ አድርጋዋለች። ከሃይቁ ውጭ ሆነው ሁኔታውን ሲከታተሉ የነበሩ ጓደኞቹ ለፖሊስ በመናገራቸው ፖሊስ ደርሶ ጉዳዩን እንዲመለከት አድርገዋል። ኢንስፔክተር ሳሙኤል ኩማ እንዳሉት    ፥ በአዲስ ከተማ አካባቢ ጉማሬዎች ይበዛሉ ፤ ይሁን እንጅ የጉማሬዎቹ ባህሪ ስለማይታወቅ ሰዎች ባይነኳቸው ይመረጣልም ነው ያሉት። በሀይቁ ላይ ጉማሬ መሰል አደጋ ሲያደርስ ለመጀመሪያ ጊዜ መሆኑን የጠቀሱት ኢንስፔክተር ሳሙኤል ፥ ጉማሬዎቹ በሃዋሳ ሃይቅ ላይ ብቅ የሚሉበት የራሳቸው የሆነ ጊዜ እንዳላቸው እና    በተለይ ጤዛ የመላስ ባህሪ ስላላቸው እና ቁስለት ሲኖርባቸውም ውጭ ስለሚያገግሙ ሰዎች ባይቀርቧቸው የተሻለ ነው በማለት መክረዋል ።

ለፍትሕ፣ ለዴሞክራሲ፣ ለልማት፣ ለአገርና ለሕዝብ በሀቅ፣ ከልብ፣ በእምነት፣ በትጋትና በተግባር እየሠራን ነው የምትሉ ባለሥልጣናት እጃችሁን አውጡ

Image
አገራችን ኢትዮጵያ ከድህነት የተላቀቀች፣ ያደገችና የበለፀገች፣ ፍትሕና ዴሞክራሲ የነገሠባት አገር ሆና ለማየት የማይፈልግ ሀቀኛ ኢትዮጵያዊ የለም፡፡ ሁሉም ዜጋ ትፈልጋለህ ወይ ቢባል አዎን ይላል፡፡ ማልልኝ ቢባልም ‹‹ሙት!›› ይላል፡፡ በተለይ ባለሥልጣናት ይፈልጋሉ ወይ? እነሱም ይምላሉ ወይ? ቢባል አዎን ይፈልጋሉ አዎን ይምላሉ ተብሎ ብቻ የሚመለስ ሳይሆን፣ በፓርላማ ሕዝብ ፊት በአደባባይ አዎን ብለው ቃል ገብተዋል፤ ምለዋል፡፡ ጥያቄው የቃልና የመሀላ ብቻ ሳይሆን የተግባር ነው፡፡ በቃልማ ሕገ መንግሥቱም ያስገድዳል፡፡ እስቲ ለፍትሕ፣ ለሰብዓዊ መብት፣ ለዴሞክራሲ፣ ለልማት፣ ለአገር፣ ለሕዝብ በሀቅ፣ ከልብ፣ በእምነት፣ በትጋትና በተግባር እየሠራን ነን የምትሉ ባለሥልጣናት እጃችሁን አውጡ፡፡ በአንድ በኩል የአገር ሀብት የሚዳብርበት፣ አገር የሚለማበትና ድህነት የሚጠፋበት ሁኔታ ቢያጋጥም፣ በሌላ በኩል ደግሞ ጉቦ፣ የቪላና የተሽከርካሪ ጥቅማ ጥቅም የምታገኙበት ሁኔታ ቢኖርና ለመምረጥ መስቀለኛ መንገድ ቢያጋጥማችሁ የትኛውን ትመርጣላችሁ? የአገርና የሕዝብ ልማትን ወደ ጎን ገፍቶ የግል ጥቅምን ማካበት? ወይስ የግል ጥቅምን በመግፋት የአገርንና የሕዝብ ጥቅም ማስቀደም? እስቲ ከልብ የአገርና የሕዝብ ልማት የምታስቀድሙ እጃችሁን አውጡ፡፡ በተግባር ነው እያልን ያለነው፡፡ ሕዝብ ፍትሕ እያጣ መሆኑን ብታውቁና ማስረጃ ቢቀርብላችሁ፣ ሕግ የሚጣሰውና ፍትሕ እየታጣ ያለው ኔትወርክ በዘረጉ ወንጀለኞችና በባለገንዘቦች መሆኑን ብታውቁ ለፍትሕና ለዴሞክራሲ ብላችሁ ከሕዝብና ጎን ትቆማላችሁ? ወይስ ከአደገኞች፣ ከወንጀለኞች፣ ከባለገንዘቦችና ከባለኔትወርኮች ጋር ከምንጣላና ከምንጠቃ ብላችሁ ፍትሕና ዴሞክራሲን ትረግጣላችሁ? እስቲ እጃችሁን አውጡ፡፡ ይህንን አጀንዳ ያነሳነው