Posts

አስገዳጁ የቁጥጥር ደረጃ ጊዜ ገደብ የግል ጤና ተቋማትን ሥጋት ውስጥ ከትቷል

-  ሁኔታውን የሚያጤን ቡድን እየተዋቀረ ነው በኢትዮጵያ የምግብ፣ የመድኃኒትና ጤና ክብካቤ አስተዳደርና ቁጥጥር ባለሥልጣን ተዘጋጅቶ በኢትዮጵያ ደረጃዎች ኤጀንሲ 2004 ዓ.ም. መጨረሻ ላይ የፀደቀው አስገዳጅ የጤና ተቋማት የቁጥጥር ደረጃ ጊዜ ገደብ እንዳሠጋቸው የግል ክሊኒኮች አስታወቁ፡፡   ለአዳዲስ የጤና ተቋማት ከፀደቀበት ጊዜ ጀምሮ ለነባሮች ደግሞ ከፀደቀ ከአንድ ዓመት ተኩል በኋላ ተግባራዊ እንደሚሆን የተገለጸው የቁጥጥር ደረጃ፣ 39 ዓይነት የጤና ተቋማትን መስፈርት ያስቀምጣል፡፡  በመድኃኒት ቁጥጥርና አስተዳደር ባለሥልጣን የቁጥጥር ደረጃ ዝግጅትና አስተባባሪ የሆኑት ሲስተር የሺዓለም በቀለ ለሪፖርተር እንደገለጹት፣ ደረጃው የመንግሥት እንዲሁም የግል ተቋማትንም የሚመለከት ሲሆን ሆስፒታሎች፣ ክሊኒኮች፣ የጤና ጣቢያዎችንና ጤና ኬላዎችን ጭምር ያካትታል፡፡  እሳቸው እንደሚሉት፣ ከፍተኛ ክሊኒክ የሚባሉት ልዩ የሕክምና ማዕከላት (Specialty Center) መሆን የሚችሉ ሲሆን፣ ለዚህ በትንሹ አሥር አልጋዎች፣ ሁለት ስፔሻሊስት ሐኪሞች እንዲሁም ፋርማሲ ሊኖራቸው ይገባል፡፡ ይህን ማሟላት ካልቻሉ ደግሞ ሁለት ወይም ሦስት የተመላላሽ ታካሚ አልጋ ኖሯቸው በአንድ ስፔሻሊስት ሐኪም አጠቃላይ አገልግሎት የሚሰጥ መካከለኛ ጤና ተቋም መሆን ይችላሉ፡፡ እንዲህ እንዲህ እያሉ ማሟላት እንደሚችሉ የመስፈርት አማራጮች ተቀምጠዋል፡፡  ክሊኒኮች የባለሙያ እጥረትን እንዲሁም የቦታ ጥበትን መሠረት ያደረጉ የተለያዩ ቅሬታዎችን ያሰሙ ሲሆን፣ አንድ ስማቸው እንዲገለጽ ያልፈለጉ የከፍተኛ ክሊኒክ ባለቤት “ሁኔታው በጣም አስቸጋሪ ነው፡፡ የቻልነውን ያህል መስፈርቶቹን አሟልተን ለመቀጠል እንሞክራለን ካልሆነ ግን እንዘጋለን፤” በማለት ለሪፖርተር አስተያየታቸውን ሰጥተ

ኢኮኖሚውን ወደ አንድ ትሪሊዮን ብር የሚያሳድገው በጀት ለፓርላማ ቀረበ

- ሚኒስትር ሱፊያን ለመጀመርያ ጊዜ ጠንካራ ቁጥጥር ገጠማቸው -ለመንገድ 29.1 ቢሊዮን ብር ለመከላከያ 7.5 ቢሊዮን ብር ተይዟል የኢትዮጵያን አጠቃላይ የአገር ውስጥ ምርት (ጂዲፒ) ወደ አንድ ትሪሊዮን ብር የሚያደርሰው የ2006 ዓ.ም. ረቂቅ በጀት ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ቀረበ፡፡ በጀቱን ያቀረቡት የገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ሚኒስትር አቶ ሱፊያን አህመድ ከፓርላማው ጠንካራ ቁጥጥር ገጥሟቸዋል፡፡  ሚኒስትሩ የአገሪቱን የዓምናና የዘንድሮ ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴ ጥሩና በአስደሳች ሁኔታ ውስጥ መሆኑን፣ እንዲሁም ያሉበትን ፈታኝ ችግሮች በቅድሚያ በመዳሰስ ያለውን በጎ ኢኮኖሚያዊ ሒደት ለማጠናከርና ችግሮችን ለመቅረፍ ለተወጠኑ ግቦች ይረዳል ያሉትን የ2006 ዓ.ም. ረቂቅ በጀት አቅርበዋል፡፡  በዚህም መሠረት የአገሪቱ የቀጣይ ዓመት በጀት 154 ቢሊዮን 903 ሚሊዮን ብር እንደሚሆን ከዚህ ውስጥም 32.53 ቢሊዮን ብር ለመደበኛ ወጪ፣ 64.32 ቢሊዮን ብር ለካፒታል ፕሮጀክቶች፣ 43.05 ቢሊዮን ብሩ ለክልል መንግሥታት ድጎማ፣ እንዲሁም ቀሪው 15 ቢሊዮን ብር ለምዕተ ዓመቱ ግቦች ማጠናከሪያ ወጪዎች መሸፈኛ እንደሚውል አብራርተዋል፡፡  የተጠቀሰው የቀጣይ ዓመት ረቂቅ በጀት ከዘንድሮው ጋር ሲነፃፀር በ12.3 በመቶ ብልጫ ያለው ሲሆን፣ ከረቂቅ በጀቱ ውስጥ ከፍተኛውን የ41.5 በመቶ ድርሻ የያዘው የፌዴራል መንግሥት የካፒታል ፕሮጀክቶች ወጪ ነው፡፡  ለካፒታል ፕሮጀክቶች የተመደበው 64.32 ቢሊዮን ብር ሲሆን፣ ቅድሚያ ትኩረት የተሰጣቸው ነባር ፕሮጀክቶች እንዲሆኑ የተወሰኑ አዳዲስ ፕሮጀክቶች ብቻ እንዲካተቱ በማድረግ፣ ከአገሪቱ የገንዘብ አቅም ጋር እንዲጣጣም መደረጉን ሚኒስትሩ አስረድተዋል፡፡  የተጠቀሰው የካፒታል ፕሮጀክቶች በጀት ከዘንድ

The Proposal of TPLF/EPRDF’s regime on Federalizing the Sidama Capital, Hawassa, will Remain Illegal and Irreconcilable! Press Statement

By United Sidama Parties for Freedom and Justice (USPFJ) June 12, 2013 Unable to receive fair justice for crimes committed against unarmed and nonviolent Sidama civilians who were seeking justice and fairness for their nation, yet were slaughtered by the government army and police in broad day light; the Sidama people have remembered the Loqqe massacre of Sidama civilians whose marches were cut short of reaching their intended destination to lodge their concerns about the failure of government in responding to Sidama nation’s constitutional quest for regional self administration. The current regime’s federal, regional and Zone officials remain solely responsible for the massacre of the Sidama of civilians. However, so far none of them are brought to justice. Just 2 weeks ago the 11 th  anniversary of the said massacre was remembered all over the glob. The massacre has taken place by the direct orders of  the Federal government http://www.oromoliberationfront.org/News/2013/

በከተማችን የምደረጉትን ኢንቨስትመንቶችን እናበረታታለን _ ሃይለ ሪዞርትን ላስተዋውቃችሁ

Image
New

ሃዋሳ ላንጋኖ ለሽርሽር ሄጄ... የሃዋሳ ከተማን የምያሳይ ቪድዮ

Image
በኣማተር ቀራጺ የተቀረጸ እና ከዩቱይብ ላይ የተገጠኘ ፊልም Hawassa Langano ለሽር ሽር ሄጄ ያየሁሽ.:)...   Addiszemen100 ·