Posts

ብሄራዊ የ10ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ነገ ይጀመራል_ መልካም እድል ለሲዴ ልጆች

Image
አዲስአበባ፣ ግንቦት 20፣ 2005(ኤፍ ቢ ሲ) ሀገር አቀፍ የትምህርትምዝና እና ፈተናዎች ኤጀንሲ ደግሞ አጠቃላይ ዝግጅቴን አጠናቅቄለው ብሏል። ኤጀንሲው ለፋና ብሮድ ካስቲንግ ኮርፖሬት እንዳለው ነገ በሚጀመረው ፈተና 785 ሺ 183 ተማሪዎች ፈተናውን ይወስዳሉ። ከዚህ ውስጥም 349 ሺ የሚሆኑት  ሴቶች ናቸው። በሀገር አቀፍ ደረጃ 1ሺ 347 የመፈተኛ ጣቢያዎች  ዝግጁ የሆኑ ሲሆን ከ29ሺ 800 በላይ የፈተና ጣቢያ ሀላፊዎች፣ ሱፐር ቫይዘሮች እና ፈታኞች መዘጋጀታቸው ተግልጿ። በዘንድሮ ሀገር አቀፍ ፈተና በተለየ ሁኔታ ኩረጃን ለመከላከል ሲባል ተንቀሳቃሽ ስልኮችን  ወደ መፈተኛ ጣቢያ ይዞ መምጣት ፈጽሞ የተከለከለ መሆኑን ኤጀንሲው አሳስቧል። ይህን በሚያደርጉ  ተማሪዎች ላይ ከፈተና እስከ መሰረዝ የሚደርስ እርምጃ እንደሚወሰድ ታውቋል። በሌላ በኩል የከፍተኛ ትምህርት መግቢያ ፈተና ከግንቦተ 26 እስከ 29 ድረስ ይሰጣል። ለዚህ ምዘናም ከ171ሺ 300 በላይ ተማሪዎች ፈተናውን ይወስዳሉ።

በአንድ ቀን 14 ሠርግ ያስተናገደው ሴንትራል ሀዋሳ ሆቴል አሁን ባለ 5 ኮከብ ሆነ

Image
ባለ 17 ፎቅ ሕንፃ የእንስሳት ማቆያ ዙና ሪዞርት እያሰቡ ነው እንኳን ንግድ ገበያ ወጥተው የማያውቁ የተሟላ ትዳር የነበራቸው የቤት እመቤት ነበሩ፡፡ ባለቤታቸው ወታደር ስለነበሩ፣ መኖሪያቸው ካምፕ ውስጥ ነበር፡፡ የትዳር ጓደኛቸውን ሞት ሲወስድባቸው የሚይዙትንና የሚሆኑትን አጡ፤ ሰማይ የተደፋባቸው፣ ምድር የከዳቸው ያህል ክው አሉ፡፡ ቤት ውስጥ ምንም ስላልነበር፣ በላይ በላይ የተወለዱ አምስት ሕፃናት ያለ አባት ማሳደግ እጅግ ከብዶ ታያቸው፡፡ “ምኔን አብልቼ ነው የማሳድጋቸው? እንደፈለጋቸው ይሁኑ፤” … ብለው ሜዳ ላይ በትነዋቸው አልጠፉም፡፡ ለልጆቻቸው ያሏቸው ብቸኛ ወላጅ እሳቸው ብቻ ስለሆኑ እንደምንም ለማሳደግ ወሰኑ፡፡ ባለቤታቸው በሕይወት እያሉ ለቤተሰቡ ቀለብ የተሸመተ 25 ኪሎ ዱቄት ነበር፡፡ “ይኼ ዱቄት ካለቀ ልጆቼን ምን ላቃምሳቸው ነው? አንድ ነገር ማድረግ አለብኝ” ብለው አሰቡ፡፡ ያቺን ዱቄት እየጋገሩ ሽሮ ወጥ ሠርተው ምግብ ቤት ለመክፈት ወሰኑ፡፡ መኖሪያቸው ካምፕ ውስጥ ስለነበር፣ እዚያ ያሰቡትን ነገር ማድረግ እንደማይችሉ ያውቃሉ። ስለዚህ ከዚያ ወጥተው ቤት ለመከራየት ወሰኑ፡፡ የሚያውቋቸው ሰዎችና ጐረቤቶቻቸው ውሳኔያቸውን አልደገፉትም። “እንዴት የሞቀ ቤትሽን ለቀሽ ትወጫለሽ? ልጆቹን ያለ መጠጊያ ልታስቀሪ ነው ወይ? ተይ! እነዚህን ሕፃናት ይዘሽ የባሰ ችግር ውስጥ እንዳትወድቂ …” በማለት መከሯቸው፣ ገሰጿቸው፡፡ እሳቸው ግን በልባቸው “ቤቴንና አቅሜን የማውቀው እኔ ነኝ፤ ይህንን ቤት እኔ አልሠራሁት፤ ደግሞም ቤቴ ውስጥ የሚሸጥም ሆነ የምግደረደርበት ንብረት የለም” በማለት ምክርና ግሳፄውን ችላ አሉት፡፡ ከዚያም ከካምፑ ወጥተው፣ የቤት ኪራይ ረከሰ ወዳለበት አካባቢ ሄደው የ8 ብር የቀበሌ ቤት ተከራዩ፡፡ “እሷንም ተጫርቼና 4 ብር ጨ

Ethiopia’s lasting legacy of famine - ( Boricha, Sidama)

Image
At an international hunger summit in London next month, experts will seek to tackle the long-term impact of childhood malnutrition and its consequences for struggling nations At an international hunger summit in London next month, experts will seek to tackle the long-term impact of childhood malnutrition and its consequences for struggling nations People queue at an emergency feeding tent during Ethiopia's famine in 2003   Photo: REX By  Roger Thurow 10:20PM BST 27 May 2013 Comments In the first-year classroom of Shemena Godo Primary School, in Boricha, Ethiopia, three dozen children study the alphabet. On a black chalkboard, teacher Chome Muse highlights the letter B and writes the combination with each vowel. Ba, be, bi, bo, bu. The pupils, crowded two or three to a desk, listen to the sounds. I am watching one boy in particular, Hagirso, who sits at the back of the room. He copies the letters in his tattered notebook and proudly sho

በእንግሊዝ ነዋሪ የሆኑ የኦጋዴን ማህበረሰብ ለሲዳማ ህዝብ ያላቸውን ኣጋሪነት ኣሳዩ የሎቄን ሰማዕታት በኣንድነት ኣሰቡ Ogaden Community UK Solidarity with Sidama People “Looqe Massacre”

Image
Ogaden Community UK Solidarity with Sidama People “Looqe Massacre” Today we are here to mark the anniversary of Looqe Massacre in which many brothers and sisters have been perished in Hawasa, the capital city of Sidama. This is a very sad story, today I’m sure that we all have a lot in common, because in Ogaden every day a bloody murderer’s kill innocent people, which are peaceful people like our Sidama brothers and sisters. Every day exactly identical and similar evil actions, done by the brutal Addis-Ababa regime, happen to Orormo People, Afar People, Gambella People and all other victims under this regime. We are all suffering from Looqe massacre; we are all victims of the genocide in Ogaden, Oromiya and many other regions in the country. Ladies and gentlemen I would like to thank the Sidama Community for hosting this event. It is really momentous, significant and very important that we hold events like this for the commemoration of our fallen brothers and sisters. Hence, o

INFANT MORTALITY IN THE RURAL SIDAMA ZONE, SOUTHERN ETHIOPIA: EXAMINING THE CONTRIBUTION OF KEY PREGNANCY AND POSTNATAL HEALTH CARE SERVICES

Image
Abstract Objectives: This study is aimed at examining the contribution of selected pregnancy and postnatal health care services to Infant Mortality (IM) in Southern Ethiopia. Method: Data were collected from 10 rural villages of the Sidama Zone, Southern Ethiopia, using a structured interview schedule. The 1,094 eligible women respondents were selected using a combination of simple random and multi-stage sampling techniques. The main outcome variable of the study (IM) was measured by reported infant deaths during the twelve months preceding the survey, and was estimated at 9.6% or 96 infant deaths per 1,000 births. Pregnancy and health care variables were used as the main explanatory variables along with other household and individual characteristics. Results: The predicted probabilities, using three models of logistic regression analysis, have shown that four pregnancy and postnatal health care variables (antenatal care, immunisation, exclusive breast feeding and wan