Posts

ዘንድሮ “ኃይሌ ገብረስላሴ ማራቶን” በሃዋሳ ከተማ መካሄዱ ትኩረት እየሳበ ነው

Image
ኃይሌ በ40 ዓመቱ ይሮጣል በሃዋሳ በስሙ የሚያዘጋጀው ማራቶን ትኩረት እያገኘ ነው በቅርቡ 40ኛ ዓመቱን የሚይዘው ኃይሌ ገብረስላሴ በ “ግሬት ማንችስተር ራን” እንደሚሳተፍ የውድድሩ አዘጋጆች አስታወቁ፡፡ ስለተሳትፎው የተጠየቀው ኃይሌ ‹‹ሩጫ ስለሚያስደስትኝ መሮጤን እቀጥላለሁ፤ መቼ እንደሚያበቃልኝ አላውቀውም፤ ወደ ማንችስተር ተመልሼ ለመወዳደር የምችልበትን እድል መተው አልችልም›› ብሏል፡፡ ኃይሌ በ “ግሬት ማንችስተር ራን” የ10 ኪሎሜትር ሩጫ ለ6 ጊዜያት ሲያንፍ፤ ላለፉት አምስት ተከታታይ ዓመታት የውድድሩ አሸናፊ ነበር፡፡ ይህ በእንዲህ እንዳለ ዘንድሮ “ኃይሌ ገብረስላሴ ማራቶን” በሃዋሳ ከተማ መካሄዱ ትኩረት እየሳበ ነው፡፡ የውድድሩ አምባሳደር አትሌት ኃይሌ ገብረስላሴ ለተሳታፊዎች ባቀረበው በጥሪ ለ20 ዓመታት ካሳለፈው የሩጫ ዘመን በኋላ ዓለምን ወደ አገሩ ኢትዮጵያ ሲጋብዝ በታላቅ ጉጉት እንደሆነ ገልጿል፡፡ የኃይሌ ገብረስላሴ ማራቶን በኢትዮጵያ በአውሮፓ እና በአሜሪካ ከፍተኛ ልምድ ያላቸው የውድድር አዘጋጆች በተሰባሰቡበት ቡድን የሚመራ ሲሆን ዓለም አቀፍ ደረጃውን የጠበቀና ቀለሙ ኢትዮጵያዊ ማራቶን ነው ተብሏል፡፡ ከ1200 በላይ ተሳታፊዎች እንደሚኖሩት ከሚጠበቀው ኃይሌ ገብረስላሴ ማራቶን ጋር በመያያዝ የግማሽ ማራቶን፤ የ5 ኪሎሜትር የጎዳና ላይ ሩጫ እና የህፃናት ውድድሮችም ይደረጋሉ፡፡በውድድሩ ኦፊሴላዊ ድረገፅ በቀረበው መረጃ መሰረት በኃይሌ ገብረስላሴ ማራቶን ተሳታፊ ለሚሆኑ ራጮች የጉብኝት ፕሮግራም የተዘጋጀ ሲሆን የኢትዮጵያን ባህልና ታሪክ ለማስተዋወቅ ታስቧል፡፡ የኃይሌ ገብረስላሴ ማራቶን ጋር ተያይዞ በሚደረገው የገቢ ማሰባሰብ 200ሺ ዶላር ለእንጦጦ ፋውንዴሽን እንደሚበረከትም ታውቋል፡፡ በኃይሌ ገብረስላሴ ማራቶን በሁለቱም ፆታዎች

መድረክ የብሄራዊ አንድነት መንግስት እንዲቋቋም ጠየቀ

ኢህአዴግ “ህዝባዊ መሠረት” ካላቸው ፓርቲዎች ጋር ተወያይቶ የአገሪቱን ችግሮች እንዲፈታ ተጠየቀ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ አንድነት መድረክ (መድረክ) የኢትዮጵያን ወቅታዊና መሠረታዊ ችግሮች የመፍቻ አቅጣጫዎች ያመላክታል ብሎ ይፋ ባደረገው ማኒፌስቶው፤ በአሁን ወቅት አገሪቱ በዘርፈ ብዙ ውስብስብ ችግሮች ውስጥ እንደምትገኝ ጠቅሶ፤ ከነዚህ ችግሮች ለመውጣት ገዥው ፓርቲ ሃላፊነት በመውሠድ ከሁሉም ህዝባዊ መሠረት ካላቸው የፖለቲካ ሃይሎች ጋር ተወያይቶ መፍትሄ መሻት እንዳለበት አሣሠበ፡፡ መድረክ ለጋዜጠኞች ሰሞኑን ይፋ ባደረገው ማኒፌስቶው፤ በፖለቲካው፣ በኢኮኖሚው፣ በማህበራዊ መስክ፣ በትምህርት፣ በጤና እንዲሁም በመልካም አስተዳደር ዘርፍ ውስጥ አሉ የሚላቸውን የሃገሪቱን ችግሮች ያላቸውን በዝርዝር አቅርቧል፡፡ ፓርቲው በፖለቲካው ዘርፍ ይስተዋላሉ ብሎ ካቀረባቸው ችግሮች መካከል በሃገራችን የመድብለ ፓርቲ ስርአት ግንባታ መጨናገፉ፣ የህግ የበላይነት እና ገለልተኛነት እንይረጋገጥ በየደረጃው ተጠያቂነት አለመኖሩ፣ ሃሣብን በነፃ የመግለፅ መብት ከመደብዘዝ አልፎ ለመጥፋት መቃረቡ፣ የዲሞክራሲ ተቋማት አለመኖርና አሉ የሚባሉትም (ፓርላማ፣ ምርጫ ቦርድ፣ የፌዴሬሽን ምክር ቤት፣ ሠብአዊ መብት ኮሚሽን) በኢህአዴግ ፍፁማዊ ተፅዕኖ ስር የሚንቀሣቀሡ መሆናቸው፣ ከምርጫ 97 ጀምሮ በሲቪክ ማህበረሠብና መንግስታዊ ባልሆኑ ድርጅቶች (መያዶች) ላይ አዲስ ህግ በማውጣት ጥቃት መክፈቱ፣ ህገመንግስቱ ለነፃ ፕሬስ የሠጠውን መብት በጠራራ ፀሃይ እየጣሠ መሆኑ፣ ሃቀኛ ተቃዋሚዎችን የሚደግፉ ዜጐችን ሠርቶ የመኖር መብት መንፈጉ፣ በሃቀኛ ተቃዋሚዎች ላይ ሠፊ የማጥላላት ዘመቻ ማካሄድ እና ከሠላማዊና ከህጋዊ ፓርቲዎች ጋር ስለ ፖለቲካ ምህዳሩ ለመደራደር አሻፈረኝ ማለቱን በዝርዝር ገል

First Gazette Article: Children on the Streets of Hawassa

Image
Marty Nathan: Interviews reveal struggles of destitute in growing Ethiopian city By MARTY NATHAN MARTY NATHAN A child in a beggars’ village area in Hawassa, Ethiopia. This is the first of a two-part series on street people in Hawassa, Ethiopia. The second article examines the plight of street women and explores local efforts to help the town confront the needs of beggars and homeless people.  Early one morning I was riding my bike to work at the Referral Hospital in Hawassa, Ethiopia. My husband, Elliot Fratkin, and I had lived in the city for six months, sent on federal Fulbright grants to teach students at the University of Hawassa. He taught undergraduates at the main campus and I lectured and oversaw medical students and interns in the internal medicine department at the hospital.  As I pedaled down a broad boulevard in this, the fastest-growing city in Ethiopia and a tourist center due to its location on a beautiful Rift Valley lake, I noticed two gaunt 6- o

ኢህአዴግ የ9ኛ ድርጅታዊ ጉባኤውን ውሳኔዎች ወደ መተግበር ተሸጋግሯል -- አቶ ሀይለማርያም

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 24 ፣ 2005 (ኤፍ ቢ ሲ) በአምስት ዓመቱ የእድገትና  ትራንስፎርሜሽን ዕቅዱ ትግበራ ቀሪ ዘመን የተቀመጡ የዕድገት ግቦችን ለማሳካት ህዝቡ ከመንግስት ጎን ሆኖ እንዲረባረብ የኢህአዴግ ሊቀ መንበርና የኢፌዲሪ ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ኃይለማሪያም ደሳለኝ ጥሪ አቀረቡ። የኢትዮጵያ  ህዝቦች አብዮታዊ  ዴሞክራሲያዊ ግንባር /ኢህአዴግ/ን 9ኛ ድርጅታዊ ጉባኤ አስመልክቶ ከኢትዮጵያ ሬዲዮና ቴሌቪዥን ድርጅት ጋር ቃለ መጠይቅ ያደረጉት አቶ ሀይለማርያም ፥ በጉባኤው ግብርናው በተለይም የሰብል ምርት ዕድገት የታቀደውን ያህል አለመሆን እንደ ክፍተት ተነስቶ በቀጣይ በከፍተኛ ደረጃ መሻሻል እንዳለበት መመልከቱን ነው የተናገሩት ። በእቅዱ መሰረት  ምርታማነትን ለማምጣት በቀጣይ ከአርሶ አደሩ የሚጠበቀው አመለካከትን የመቀየር ጉዳይ እንዳለ ሆኖ መንግስት የሚጠበቅበትን ሁሉ ለማድረግ ዝግጁ መሆኑን አንስተዋል። አርሷደሩን በልማት ሰራዊት በማደራጀት እንዲሁም  ከአመራርና ከባለሞያዎች ጋር በማስተሳሰር በቀሪው የእቅዱ የትግበራ ዘመን ከታሰበው በላይ ማሳካት እንደሚገባ ነው አቶ ኃይለማርያም በአፅንኦት የገለፁት ። አገሪቱ የያዘችውን የልማትና የዕድገት ጉዞ እያደናቀፈ የሚገኘው የመልካም አስተዳደር ችግርም ቢሆን በጊዜ መፍትሔ ካልተበጀለት አደጋው የከፋ ሊሆን  እንደሚችል  ያስረዱት አቶ ሀይለማርያም  ፥ የችግሩን አሳሳቢነት ከግምት በማስገባትም ድርጅቱ የጉባኤውን ግማሽ ለዚሁ ለመልካም አስተዳደር ችግር ላይ አተኩሮ  መክሯል ብለዋል ። ህዝቡን ባሳተፈ መልኩ ከአመራር ጀምሮ ለመልካም አስተዳደር እንቅፋት በሚሆኑ አካላት ላይ አስተዳደራዊና ህጋዊ እርምጃ ይወሰዳል ባይ ናቸው አቶ ኃይለማርያም። የኢህአዴግ የአመራር የመተካካትን በተመለከተ አቶ ኃይ

GENDERED SCRIPTS AND DECLINING SOIL FERTILITY IN SOUTHERN ETHIOPIA (Sidama)

Image
Michael Dougherty Abstract : Enset ( Ensete ventricosum ) is a banana-like plant grown throughout the Southern Highlands of Ethiopia as the major staple food crop by many cultural groups. The issue of soil fertility among enset-growing farmers of Sidama, located in the Southern Region of Ethiopia, is embedded within the larger process of how a household makes a living. The traditional Sidama enset production and processing script presented in this paper describes how enset production and processing fit into the larger household livelihood process. Enset growing households of Southern Ethiopia have undergone a gradual process of impoverishment over the past three decades. This erosion of household assets has tested the ability of the enset script to continue to meet culturally established and emerging household consumption objectives. While socioeconomic production conditions and household objectives have dramatically changed, the traditional enset production and processing rul