Posts

የደቡብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ (ደኢህዴን) የማዕከላዊ ኮሚቴ አባላት መካከል ጥቂት የሲዳማ ተወካዮች

Image
1. ሃይለማርያም ደሳለኝ 2. አቶ ሙደር ሰማ 3. አቶ አለማየሁ አሰፋ 4. አቶ ሽፈራው ሽጉጤ 5. አቶ ሃይለብርሃን ዜና 6. አቶ ሬድዋን ሁሴን 7. አቶ መኩሪያ ሃይሌ 8. ወይዘሮ ሙፈሪያት ካሚል 9. አቶ ሳኒ ረዲ 10. አቶ ታገሰ ጫፎ 11. አቶ ተስፋየ በልጅጌ 12. አቶ መለሰ አለሙ 13. አቶ ሲራጅ ፈጌሳ 14. ዶክተር ከሰተብርሃን አድማሱ 15. አቶ አብርሃም ማርሻሎ 16. ዶክተር ሽፈራው ተክለማርያም 17. አቶ ሚሊዮን ማቲዎስ 18. አቶ ምትኩ በድሩ 19. አቶ ካይዳኪ ገዛኸኝ 20. አቶ ደበበ አበራ 21. አቶ ደሴ ዳልኬ 22. አቶ ክፍሌ ገብረማርያም 23. አቶ አስፋው ዲንጋሞ 24. አቶ ተክለወልድ አጥናፉ 25. አቶ ኑረዲን ሃሰን 26. አቶ ማቲዎስ አኒዮ 27. አቶ ጥላሁን ከበደ 28. ወይዘሮ ብዙነሽ መሰረት 29. አቶ ኢዮብ ዋኬ 30. ወይዘሮ አልማዝ በየሮ 31. አቶ ሁሴን ኑረዲን 32. አቶ ያዕቆብ ያላ 33. ዶክተር መብራቱ ገብረማርያም 34. አቶ ይገለጡ አብዛ 35. አቶ አባስ መሃመድ 36. አቶ ሞሎካ ውብነህ 37. አቶ ዮናስ ዮሴፍ 38. አቶ ዴላሞ ኦቶሮ 39. ወይዘሮ አበባየሁ ታደሰ 40. አቶ ታገሰ ኤሮሞ 41. አቶ ተመስገን ጥላሁን 42. አምባሳደር ተሾመ ቶጋ 43. አቶ ቃሬ ጫዊቻ 44. ወይዘሮ አስቴር ዳዊት 45. ወይዘሮ መሰረት መስቀሌ 46. አቶ ሞገስ ባልቻ 47. አቶ መሃመድ አህመድ 48. አቶ ተስፋየ ይገዙ 49. ዶክተር ዘሪሁን ከበደ 50.አቶ ገሌቦ ጎልቶሞ 51. አቶ አማኑኤል አብርሃም 52. አቶ ሰማን ሽፋ 53. አቶ ሰለሞን ተስፋየ 54. አቶ

በደቡብ ክልል ሐሰተኛ የብቃት ማረጋገጫ አቅራቢዎች ተበራክተዋል

ከተለያዩ ተቋማት በመመረቅ ሥራ ለመቀጠር ወሳኝ ለሆነው የብቃት ማረጋገጫ ሐሰተኛ ማስረጃ የሚያቀርቡ ግለሰቦች እየበዙ መሆናቸውን፣ አንዳንድ ቀጣሪ ድርጅቶች ሲገልጹ፣ የደቡብ ክልል ልቀት ማዕከል ችግሩን ለመቅረፍ ድረ ገጽ ማዘጋጀቱን አስታወቀ፡፡ በተደጋጋሚ ምዘናውን ወስደው ብቁ መሆን ያልቻሉ በቢዝነስና በጤና ዘርፎች በተለይም የደረጃ ሦስትና አራት ዲፕሎማ የተወሰኑ ተመራቂዎች ነን የሚሉ፣ ሐሰተኛውን ሰነድ በማሠራት መጠቀም እንደ አማራጭ መውሰዳቸውን ድርጅቶቹ ጠቁመው፣ ትክክለኛውንና ሐሰተኛውን ለመለየት መቸገራቸውን ይናገራሉ፡፡ የደቡብ ክልል የልቀት ማዕከል በበኩሉ ሐሰተኛ የብቃት ማረጋገጫ ለሥራ ውድድር የሚያቀርቡ ግለሰቦች መኖራቸውን አምኖ፣ በርካታ ቀጣሪ መሥርያ ቤቶች እንዲጣራላቸው በሚልኩት ጥያቄ መሠረት ቁጥራቸው ቀላል የማይባል ሐሰተኛ ማስረጃዎችን አጣርቶ ለሚመለከታቸው አካላት ማሳወቁን አስረድቷል፡፡  በትምህርት፣ በቢዝነስ፣ በጤናና በሌሎች ተያያዥ የትምህርት ዘርፎች ለመጠርጠር አስቸጋሪ የሆኑ የምዘና ብቃት ማረጋጫዎች እንደሚቀርቡና ለማዕከሉ ካልተላከ በስተቀር መለየት ከባድ እንደሆነ በሐዋሳ ከተማ ሪፖርተር ያነጋገራቸው አንዳንድ ቀጣሪ ተቋማት ይገልጻሉ፡፡ “ለሥራ ቅጥር ማስታወቂያ አውጥተን ካልተጠራጠርን መለየት የማይቻሉ የሲኦሲ መረጃዎች ይቀርባሉ፡፡ ሐሰተኛ መሆናቸውን ማዕከሉ አጣርቶ ሲልክልን ብቻ ነው ምናውቀው፡፡ በተለያዩ ጊዜያት ችግሮቹን ካየን በኋላ ስንቀጥር ወደ ማዕከሉ ለመላክ ተገደናል፤” በማለት የሚናገሩት ስማቸው እንዳይጠቀስ የጠየቁ የአንድ የግል ድርጅት አስተዳደር ኃላፊ ናቸው፡፡ አንዳንድ ጊዜ አስቸኳይ ቅጥር ለማድረግ እንኳ እምነት ማጣታቸውን ተናግረዋል፡፡  “ለሦስትና ለአራት ዓመታት በአግባቡ የሠለጠ

Sidama Beauty

Image
http://www.flickr.com/photos/commonriverorg/3973721626/

Beauties in South Ethiopia, Sidama Zone

Image
This week I have been to Bensa Daye Woreda in Sidama Zone and I took some pictures (Even though I am not a professional photographer,I tried my best to do it). Bensa Daye is some 135 km far away from Awassa and 270 km from Wolaita Soddo. Naturally Bensa Daye is the source of Ethiopian coffee and other beautiful fruits like banana etc. Tabour Terara ( Mount Tabour) just 5 km away from Awassa Large Cattle field near Aleta Wondo, about 50 km away from Awassa Sidama Cultural Hats ( Sidamas are using the same ways to build their hats with Wolaitas). According to the experts these hats have 50 up to 100 years life span. Surprising!!! Inset (False Banana) is the main edible plant in the whole parts of Southern region. It is evergreen plant. If a family has no any of it in its garden, that family is said to be  extremely poor in our culture. In my experience, I know many families who have no any  “Inset”  in their garden, that mean there are many poor families in the region

SIDAMA Micro-Finance Institution

Finance-Home   I   Banks   I   Micro-Finance   I   Insurances ( a )   General Information Year of Establishment July 1998 Legal Status SIDAMA Micro Finance Institution S.C. was legally registered by the National Bank of Ethiopia, according to Proclamation No.40/1996. Current Operational Area (s) SIDAMA is operating in the Southern Nations and Nationalities Peoples Regional State (SNNPRS). Future Expansion Plan SIDAMA has no intention of expanding to other regions. It rather wants to increase the number of Woredas to be served in the same region from 15 to 20 within the next three to five years. Total Number of Woredas Covered so far   10 Woredas Total Number of Branches Opened so far   Nine Branches with five sub-branches. Total Number of Clients served so far   12,318 with 3,218 urban and 9,100 rural clients. Gender Sensitivity   Male clients   = 52%, Female Clients = 48% ( b )  Loan Services/Products i General Loan; i Micro Bus