Posts

የፌደራል የመንግስት ሠራተኞች ማህበራዊ ዋስትና ኤጀንሲ በሀዋሣ ከተማ ለሚገኙ የጡረተኞች ልጆች የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ፡

ኤጀንሲው ድጋፉን ያደረገው ከሴቶች ህፃናትና ወጣቶች ጉዳይ ሚኒስትርና ከተለያዩ ድርጅቶች ጋር በመተባበር መሆኑም ታውቋል፡፡ በኤጀንሲው የሴቶች ጉዳይ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ወይዘሮ ራሄል ዘውዴ እንዳሉት የመንግስት ሠራተኞች ማህበራዊ ዋስትና ኤጀንሲ ህፃናት የነገ ሀገር ተረካቢ መሆናቸውን በውል በመረዳት ከልዩ ልዩ አካላት ስፖርንሰር በማፈላለግ ልዩ ልዩ ድጋፎችን በማድረግ ላይ ይገኛል፡፡ ድጋፍ የተደረገላቸው 169 በሞግዚት የሚተዳደሩ ህፃናት መሆናቸውንም ጠቁመዋል፡፡ ለህፃናቱ የዚህን አይነት ድጋፍ ማድረግ ትምህርታቸውን በሚገባ እንዲከታተሉ አስተዋፅኦው የጐላ መሆኑም ተናግረዋል ሲል የዘገባው በኃይሉ ጌታቸው ነው፡፡ http://www.smm.gov.et/_Text/30MesTextN805.html

በፍርድ ቤቶች የሚሰጡ ውሳኔዎች የዓለም አቀፍ ሰብአዊ መብቶችን ስምምነት ያገናዘቡ ሊሆን እንደሚገባ በኢትዮጵያ ሰብአዊ መብት ኮሚሽን የሀዋማ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት አመለከተ፡

ጽህፈት ቤቱ አሥር ዋና ዋና አለም አቀፍ የሰብአዊ መብት ስምምነት ያካተተ  4ዐዐጥራዝ ለክለሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት አስረክቧል፡፡ ኢትዮጵያ ፊርማ ያፀደቀቻቸውን ዓለም አቀፍ የሰብአዊ መብት ስምምነት በሀገራዊ ቋንቋዎች መተርጐም ለኢትዮጵያ ሰብአዊ መብት ኮሚሽን በማቋቋሚያ አዋጅ ከተሰጡት ስልጠንና ተግባራት መካከል አንዱ ነው፡፡ ሰነዶቹ ለትምህርት ቤቶችና ለፍርድ ቤቶች እንዲሁም ለህግ ባለሙያዎች እንዲያገለግሉ ለማድረግ ኮሚሽኑ በአገራዊ ቋንቋዎች የመተርጐምና የማሰራጨት ሥራውን በቀዳሚነት እየሠራ ይገኛል፡፡ በኢትዮጵያ ሰብአዊ መብት ኮሚሽን ሀዋሣ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት የመምርመራ፣ ጥበቃና ክትትል ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ብርሃኑ አታሮ እንደገለፁት የአለም አቀፍ ሰብአዊ መብት ሰነዶች በአገራዊ ቋንቋ አለመተርጐምና በስፋት አለመሰራጨት ለሰነዶቹ አለመፈፀም ትልቅ ተግዳሮት ሆኖ ቆይቷል፡፡ ኮሚሽኑ ችግሩን ለመቅረፍ በሰጠው ልዩ ትኩረት ሁሉን አቀፍ የሰብአዊ መብት መግለጫ፣ የህፃናት  እና የአካል ጉዳተኞችን መብቶችና ደህነንት ስምምነት ጨምሮ የተተረጐሙ አሥር ዋና ዋና አለም አቀፍ የሰብአዊ መብቶች ስምምነት ሰነዶችን በክልሉ በሚገኙ ሁሉም ፍርድ ቤቶች አገልግሎት እንዲሰጡ 4ዐዐ ጥራዞችን ለክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት አስረክበቧለ፡፡ ስምምነቱን በማሳወቅና በሥራ ላይ እንዲውሉ በማድረግ በኩል የፍትህ አካላት የላቀ ሚና መጫወት እንደሚጠበቅባቸው አቶ ብርሃኑ አስገዝንበዋል፡፡ ሰነዶቹን የተረከቡት የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ኘሬዝዳንት ተወካይ አቶ ሲሳይ ገመቹ በበኩላቸው የአለም አቀፍ ሰብአዊ መብት ስምምነቶችና ድንጋጌዎች ተተርጐመው መሠራጨታቸው ዜጐች መብቶቻቸውን በአግባቡ የሚያውቁበትን ምቹ ሁኔታ እንደሚፈጥር ገለፀዋል፡፡ የሰነደቹ ሥርጭት መስፋፋት በተይም በፍርድ ቤቶች

የሲዳማ ዞን ከተማ ልማት መምሪያ በተያዘው የበጀት ዓመት በተለያዩ ከተሞች ከ8ዐ ኪሎ ሜትር በላይ አዲስ የጠጠር መንገድ ግንባታ ከ14 ኪሎ ሜትር በላይ ደግሞ የጌጠኛ ድንጋይ ንጣፍ ሥራ ለማከናወን ማቀዱን አስታወቀ፡፡

በሁሉም ማዘጋጃ ቤቶች አማካይነት 9ዐ ኪሎ ሜትር አዲስ የመንግድ ከፈታና ጠረጋ እንዲሁም 92 ኪሎ ሜትር የመንገድ መብራት 74 ኪሎ ሜትር የሚጠጋ የውሃ መስመር ዝርጋታ ከሚከናወኑ ተግባራት ተጠቃሽ መሆናቸውም ተገልጿል፡፡ መምሪያው በዞኑ ከሚገኙ 42 ማዘጋጃ ቤቶች ሥራ አስኪያጆችና የስራ ሂደት አስተባባሪዎች ጋር በ2ዐዐ4 በጀት አፈፃፀምና በ2ዐዐ5 እቅድ ዙሪያ በተወያየበት ወቅት የመምሪያው ኃላፊ አቶ ለገሠ ማሬሮ እንዳሉት በተያዘው የበጀት ዓመት ከተሞችን ለነዋሪዎች ምቹ የሚያደርጉ፣ ለወጣቱ ደግሞ የሥራ እድል የሚያስገኙ ሥራዎች በተጠናከረ መልኩ ይከናወናሉ፡፡ በዚህም መሠረት 9ዐ ወጪ ቆጣቢ እና ተጀምረው ያልተጠናቀቁ 33ዐ የጋራ መኖሪያ ቤቶች ግንባታ እንዲሁም በ482 ነባር የመንግስት ቤቶች ላይ የጥገና ሥራ እንደሚከናወን ጠቁመዋል፡፡ ውይይቱን በንግግር የከፈቱት በዞኑ ዴህኢህዴን ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት የከተማ ዘርፍ ኃላፊ አቶ በየነ በራስ በበኩላቸው ማዘጋጃ ቤቶች ለኢንድስትሪ መስፋፋት መሠረት በመሆናቸው ለከተሞች እድገት ዋንኛ እንቅፋት የሆነውን የኪራይ ሰብሳቢነት ሰንሰለትን መበጣጠስ አለብን ብለዋል፡፡ የዞኑ የመንግስት ኮሚኒኬሽን መምሪያ ዘግቧል፡፡ http://www.smm.gov.et/_Text/30MesTextN1005.html

ETHIOPIA: UN says making poor farmers repay loans "immoral", It said many farmers in Sidama Zone in southern Ethiopia were already relying heavily on humanitarian help from charities and could not repay their loans.

Image
The United Nations said on Thursday that forcing farmers facing serious food shortages to pay back money borrowed to improve their land was "immoral". The UN’s Emergency Unit For Ethiopia (EUE) said the government should ease the credit burden on already overstretched farmers facing severe food shortages. It said many farmers in Sidama Zone in southern Ethiopia were already relying heavily on humanitarian help from charities and could not repay their loans. In some parts of the country, farmers who have been unable to meet the repayments on money borrowed for improved seeds and fertilisers have been jailed. Interest on loans taken out by farmers can be as high as 12.5 percent – higher than bank rates – for "agricultural extension packages" of improved seeds and fertiliser. The EUE report said: "It is just immoral and impossible to expect full repayment for the supplied agricultural extension packages from farm households that are already experiencin

Household food insecurity and hunger among households in Sidama district, southern Ethiopia

Image
Abstract Objective: To examine household food insecurity and hunger in Sidama Zone, one of the most populous zones in southern Ethiopia. Design: Cross-sectional survey administered individually by trained interviewers. Food insecurity was calculated with both the Household Food Insecurity Access Scale (HFIAS) and the Household Hunger Scale (HHS), developed by the Food and Nutrition Technical Assistance Project. Setting: Rural households from ten kebeles (the smallest administrative district) selected from two agro-climatic zones in Sidama, southern Ethiopia, from December 2010 to January 2011. Subjects: Men and women respondents from 1094 rural households were selected using multistage sampling techniques. Results: Using the HFIAS, 17?7 % of households were food secure. The percentage of households that were mildly, moderately and severely food insecure was 6?8 %, 27?7 % and 47?8 %, respectively. Using the HHS, 29?0 % and 5?6 % of households fell