Posts

የፖለቲካ ባህላችንን እንፈትሽ

በበላይ ዓለሙ ይህችን አጭር ጽሑፍ እንድጽፍ ያነሳሳኝ ጳጉሜን 3 ቀን 2004 ዓ.ም. ማታ በአሜሪካ ድምፅ ሬዲዮ ጣቢያ የተላለፈው የአቶ ተስፋዬ ሐቢሶና የቅንጅት አባል የሆኑ ግለሰብ ውይይት ነው፡፡ ከጳጉሜን 3 ቀን በፊት ሁለት ግለሰቦች ያደረጉት ውይይት ካለ አልሰማሁምና አስተያየት መስጠት አልችልም፡፡ በዕለቱ በተደረገው ውይይት ሁለት ተፃራሪ ስሜቶች ናቸው የተሰሙኝ፡፡ አንደኛው መልካም ስሜት ሲሆን፣ ሌላኛው ግን ተቃዋሚዎቻችን እነዚህ ናቸው? እነዚህ ናቸው የአገራችን ተስፋዎች? የሚል የተስፋ መቁረጥ ስሜት ነው፡፡ በእርግጥ የቅንጅቱ አባል የተናገሩት የግል አቋማቸውን ይሁን የድርጅታቸውን መለየት ቢያስቸግርም፣ የሳቸውን የሚመስል ተመሳሳይ አቋም ከሌሎችም አንቱ ከተሰኙ ተቃዋሚዎች የሰማሁ ስለሆነ፣ የድርጅቱ አቋም ሊሆን ይችላል የሚል ኃይለኛ ጥርጣሬ ጭሮብኛል፡፡ የምሽቱ ውይይት ያተኮረው በቅርቡ በሞት የተለዩንን የጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊን አመራርን በተመለከተ ነበር፡፡ በእርግጥ አቶ መለስ ዜናዊን የሚያደንቋቸው ብዙ ኢትዮጵያውያንና የውጭ አገር ዜጎች እንዳሉ ሁሉ፣ በኃይለኛ የሚነቅፏቸውም በርካቶች ናቸው፡፡ በእነዚህ ሁለት ጽንፎች መሀል ያሉም አሉ፡፡ በምሽቱ በተደረገው ውይይት አቶ ተስፋዬ የኢሕአዴግ አባልና ደጋፊ ሳይሆኑ ስለ አቶ መለስ የሰጡት አስተያየት እጅግ አስደምሞኛል፡፡ በአንፃሩ የቅንጅት አባሉ የሰጡት አስተያየት እኚህ ሰው በእውነት የኢትዮጵያን ሁኔታ የተረዱ ሰው ናቸው ወይ? በእንደዚህ ዓይነት የተሳሳተ አመለካከት ነው ወይ አገርን መምራትና ሕዝብን ማሰለፍ የሚቻለው? አስብሎኛል፡፡ የጠራ የፖለቲካ መስመር ተጨባጩን አገር አቀፋዊና ዓለም አቀፋዊ ሁኔታን በትክክል ከመገንዘብ ስለሚመነጭ፣ ምን ዓይነት መስመር ይሆን እነዚህ የተቃዋሚ ድርጅቶች የሚቀ

ሲዳማን ጨምሮ ቀይ መስቀል በደቡብ ክልል ለአምስት ዞኖች አምቡላንስ አከፋፈለ

Image
አዋሳ መስከረም 21/2005 የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር የደቡብ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት ከ18 ሚሊዮን ብር በላይ በሆነ ወጪ የተገዙ አምቡላንሶችን ለአምስት ዞኖች አከፋፈለ። በክልሉ ከሚገኙ ቅርንጫፍ ማህበራት አምስቱ ከህብረተሰቡ ባሰባሰቡት ገንዘብና ከማህበሩ ከ18 ሚሊዮን ብር በሚበልጥ ወጪ እንዲገዙ ከታዘዙት 20 አምቡላንሶች የአስሩ ትናንት ርክክብ ተደርጓል። በርክክብ ስነስርዓቱ ላይ የደቡብ ክልል ቀይ መስቀል ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት የቦርድ ሰብሳቢና የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ታመነ ተሰማ እንዳሉት መንግስት በነደፈው ዕቅድ መሰረት የእናቶችና ህጻናት ሞትን ለመቀነስ ለሁሉም ወረዳዎች እንዲዳረስ እያደረገ ነው። መንግስት እየተገበረ ያለውን የጤና ፖሊሲ ተግባራዊ ለማድረግ እያደረገ ያለውን ጥረት መንግስታዊ ያልሆኑ ማህበራትና ህብረተሰቡ እያደረጉ ያለው ተግባር የሚያበረታታ መሆኑን ጠቁመው የደቡብ ቀይ መስቀል ማህበር ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት የገዛቸው አምቡላንሶች የእናቶችና ህጻናትን ሞት ለመቀነስ የሚያበረክቱት አስተዋጽኦ ከፍተኛ ነው ብለዋል። አምቡላንሶቹ ለታለመላቸው አገልግሎት ብቻ እንዲውሉ በማድረግ በየደረጃው የሚገኙ አመራሮች የሚጠበቅባቸውን እንዲወጡና የወረዳዎቹ ማዘጋጃ ቤቶች የነዳጅና አስፈላጊ ወጪያቸውን በመሸፈን ድጋፍ እንዲያደርጉ አቶ ታመነ አሳስበዋል። በኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር የደቡብ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ መኮንን ፋራ አዲስ የተገዙት አምቡላንሶች በክልሉ የነበረውን የአምቡላንሶች ጣቢያ ከ22 ወደ 44 የሚያሳድገው መሆኑን ጠቁመው የጋሞጎፋና ደቡብ ኦሞ ካቶሊካዊት ቤተክርስትያን 944 ሺህ ብር ወጪ በማድረግ ለደቡብ ኦሞ ዞን ሀመር ወረዳ አንድ አምቡላንስ መግዛታቸውን ተናግረዋል። አምቡላንሶቹ በዝቅተኛ የኑሮ ደረ

Ethiopians in New York hold the first rally against Hailemariam Desalegn

Image
Tedla Asfaw The rainy cloudy Sept. 28, 2012 was not a welcome weather for anyone. It was raining hard from early morning and we followed the weather hour by hour fearing for a washout of our rally scheduled for 3pm at 47 Street and 2nd Avenue at UN. Rain started to tamper down at noon but still the cloud was threatening. Hailemariam Desalegn might have liked the rainy day to avoid any protest after he gave a very unwelcome interview to VOA’s Peter Heinlein yesterday which angered most of us.  Our protest rally was not organized to unwelcome or welcome Hailemariam. It was a Freedom rally which was dubbed as May 18 the Freedom rally which forced the late Meles Zenawi to bow his head in front of his foreign supporters at Regan Building in DC on May 18 this year. The slogan we prepared were calling for all political prisoners to be released and the backers of the Ethiopian regime to stop financing dictatorship that violated civil rights of its citizens. However, after the Sept

Any Decision on the status of Hawassa Administration and the Sidama Regional Question without Referendum will remain Illegal

By Hawassa Teessonke 28 September 2012 The ongoing meeting in Hawassa called by the EPRDF President of Southern region about which our various reporters have provided an excellent account is said to have continued as misguided as ever. Reports indicate that the meeting has discussed the following five agenda during the past three days: 1) How the development of Sidama can be sustained. 2) Why the people of Sidama do not accept the concept of EPRDF/SEPDM. The Oromo people are more numerous than the Sidama people but they are under the EPRDF/ OPDO rule. 3) As long as the Sidama people are forced to be under SEPDM rule, they would be forced to allow joint administration of the Hawassa town. The Sidama cadres should apologize for not letting that happen up till now. 4) The question of regional self-administration is not possible for now and for ever. 5) Anybody who is interested to fight for the freedom of the Sidama people can continue to fight but the members of the SEPD

የሕግ ፍትህ እና አስተዳደር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ምን ሠራ?

Image
ባለፈው ዕትማችን በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የሕግ ፍትህ እና አስተዳደር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ በ2004 ዓ.ም ያከናወናቸውን ተግባራት በተመለከተ ከኮሚቴው አባል የተከበሩ አቶ ዳዊት ተፈራ ጋር ባደረግነው ቃለ ምልልስ ማስነበባችን ይታወሳል፤ በዚህ እትማችን ደግሞ ቀሪውን ክፍል ይዘን ቀርበናል፡፡   ሕግ ከማውጣት አንፃር ቋሚ ኮሚቴው ያከናወናቸውን ተግባራት በተመለከተ አምስት ረቂቅ አዋጆችን ከሌሎች ቋሚ ኮሚቴዎች ጋር በመተባበር ሰርቷል፡፡ረቂቅ ሕጎቹ የሕግ አወጣጥ ሥርዓትን በተከተለ ሁኔታ ተረቅቀው የውሳኔ ሃሳብ ሪፖርት ቀርቦባቸው በምክር ቤቱ እንዲፀድቁ ተደርጓል፡፡ ሌላው ቋሚ ኮሚቴው ብቻውን የሚመለከተው እና ኃላፊነቱን ወስዶ በማርቀቅ ለምክር ቤቱ የውሳኔ ሃሳብ በማቅረብ የፀደቀው 'የወሳኝ ኩነት እና ብሔራዊ መታወቂያዎች' የሚለው አዋጅ ነው፡፡ በዚህ አዋጅ መሰረት የእያንዳንዱ ሰው ከልደት እስከ ሞት ያለው መረጃ ይመዘገባል፡፡ ለዚሁ ሥራ ከታች እስከ ላይ መዋቅር ያለው ጽ/ቤት ይቋቋማል፡፡ በአዋጁ መሰረትም እንደ ኢትዮጵያዊነት ለሁሉም ብሔራዊ መታወቂያ ይዘጋጃል፡፡መታወቂያው ሙሉ የማንነት መረጃን የያዘ ሲሆን ፤ለብሔራዊ ደህንነት እንዲሁም መንግሥት ሊዘረጋቸው ለሚፈልጋቸው ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ መሰረተ ልማቶች ጭምር አጋዥ ነው የሚሆነው፡፡  ምንም እንኳን በበቂ ሁኔታ ተሳትፎበታል ለማለት ባያስደፍርም በረቂቅ አዋጁ ላይ ሕዝቡ ተሳትፎ እንዲያደርግበት ኮሚቴው ጥረት አድርጓል የሚሉት አቶ ዳዊት ረቂቁን ለማዳበር ከሚመለከታ ቸው አካላት ጋር የውይይት መድረክ ተፈጥሮ ጠቃሚ ግብአትም ከመገኘቱም በላይ ለጉዳዩ ቅርበት አላቸው ተብሎ ለሚታሰቡ ወገኖችና ተቋማትም ረቂቁ ላይ የበኩላቸውን ሃሳቦች ሰንዝረዋል። ሌላው ቋሚ ኮሚቴው ከሚያከናውናቸው