Posts

የሀዋሳ ዩኒቨርስቲ በ579 ሚልዮን ብር ግንባታ አጠናቀቀ

Image
አዋሳ መስከረም 18/2005 የሀዋሳ ዩኒቨርስቲ የቅበላ አቅሙን ለማሳደግ በ579 ሚልዮን ብር የጀመረው የማስፋፊያ ፕሮጀክቶች ግንባታ በማጠናቀቅ ለአገልግሎት ማዘጋጀቱን ገለጸ፡፡ የቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩቱን ጨምሮ ሌሎች ተጨማሪ ፕሮጀክቶችን በ2 ቢልዮን 460 ሚልዮን ብር ወጪ እያካሄደ መሆኑን ገልጿል፡፡ የዩኒቨርስቲው የቢዝነስና ዲቨሎፕመንት ምክትል ፕሬዚዳንት ዶክተር ንጋቱ ረጋሳ ከትናንት በስቲያ ለኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት እንደገለፁት በዩነቨርስቲው ሜዲካልና ይርጋዓለም ካምፓሶች እንዲሁም በዋናው ግቢና ግብርናና ጤና ሳይንስ ኮሌጆች ከአንድ አመት በፊት የተጀመሩት አዳዲስ የማስፋፊያ ፕሮጀክቶች ግንባታ ተጠናቀዋል፡፡ ከተጠናቀቀው ፕሮጀክቶች መካከል በተለምዶ ኋይት ሀውስ የሚባለው የተማሪዎች ማደሪያ ፣ የመማሪያ ክፍሎች ቤተ መፃህፍት፣የአስተዳደርና የመምህራን ቢሮዎች ጨምሮ ሌሎችም ደረጃቸውን የጠበቁ ዘመናዊ መገልጋያዎች እንዳሏቸው ተናግረዋል፡፡ በሜዲካልና በይርጋለም ካምፓስ ብቻ በእያንዳንዳቸው 780 ተማሪዎችን ተቀብሎ ለማስማር የሚያስችሉ መሆናቸውን አመልከተው የፕሮጀክቶቹ ግንባታ በአሁኑ ወቅት ሙሉ ለሙሉ ተጠናቀው ተማሪዎች ተቀብሎ ለማስተናገድ እየተዘጋጁ ናቸው ብለዋል፡፡ ዩኒቨርሰቲው በ460 ሚልዮን ብር ወጪ ባለፈው ዓመት ግንባታው ያስጀመረው የቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት አምስት ትላልቅ ዶርሚቴሪዎች በመያዝ እያንዳንዱ ዶርሚተሪ 780 ተማሪዎች ለማስተናገድ የሚያስችሉ ህንፃዎች ማካተቱን ተናግረዋል፡፡ በሁለት ሀገር በቀል ተቋራጮች የሚካሄደው የቴክኖሎጂ እንስቲትዩት 145 የመማሪያ ክፍሎች በተጨማሪ የአስተዳደር ቢሮዎች እና ሌሎችም ዲፓርትመንቶች ያካተተ ግዙፍ ህንፃ መሆኑን ከሁለት ዓመት በኋላ ተጠናቆ ለአገልግሎት እንደሚበቃ አስታውቀዋል፡፡ የቴክኖሎጂ እንስቲትዩቱ የሚ

ኮሚሽኑ ዓለም አቀፍ የሰብአዊ መብቶች ሕጎችን በሦስት ቋንቋዎች በመተርጎም ያሳተመውን ሰነድ ለፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት አስረከበ፤ በሲዳማ ኣፎ መቼ ነው መሰል ሰነዶች መቶርጎም የምጀምሩት?

Image
አዲስ አበባ መስከረም 15/2005 የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብት ኮሚሽን አገሪቱ የተቀበለቻቸውን ዓለም አቀፍ የሰብአዊ መብት ሕጎች፣ ስምምነቶችና መርሆዎችን በአማርኛ፣ በኦሮምኛና በትግርኛ ቋንቋዎች በመተርጎም ያሳተመውን ሰነድ ዛሬ ለፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት አስረከበ። ኮሚሽኑ በሁለት ሚሊዮን ብር ወጪ ያሳተማቸውን 35 ሺህ "የሰብአዊ መብቶች ዓለም አቀፍ ቃል ኪዳኖች" ሰነድ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብት ኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር አምባሳደር ጥሩነህ ዜና ለፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤትና ለኦሮሚያ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝዳንቶች አስረክበዋል። በፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት አዳራሽ በተካሄደው የርክክብ ሥነ-ሥርዓት ላይ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብት ኮሚሽን አምባሳደር ጥሩነህ ዜና እንደገለጹት አገሪቱ የተቀበለቻቸውን ዓለም አቀፍ የሰብአዊ መብት ሕጎች፣ ስምምነቶችና መርሆዎች በሰብአዊ መብት ማስከበር ተግባር ላይ ሳይውሉ ቆይተዋል። እንዲሁም ወደ አገር ውስጥ ቋንቋዎች ለረጅም ጊዜያት ሳይተረጎሙ መቆየታቸውንም አስታውሰዋል። ኮሚሽኑ በተሰጠው ስልጣን መሠረት ህጎቹን ወደተለያዩ ቋንቋዎች ተተርጉመው ዳኞች እና ዐቃቤ ሕጎች ከአገሪቱ ሕጎች ጋር አቀናጅተው እንዲጠቀሙባቸው ማሳተሙን አስረድተዋል። በአገሪቱ የሰብአዊ መብት ጥሰትን ለመከላከል በሚደረገው ጥረት ዳኞች እና ዐቃቤ ሕጎች "የሰብአዊ መብቶች ዓለም አቀፍ ቃል ኪዳኖች" ሰነድ በሥራ ላይ በማዋል ሊጠቀሙበት እንደሚገባም ገልጸዋል። እንዲሁም ለፌዴራልና ለክልል ሕግ አውጪ አካላት፣ የፌዴሬሽን ምክር ቤት፣ በሰብአዊ መብት ዙሪያ ለሚሰሩ መንግሥታዊና መንግስታዊ ያልሆኑ ተቋማትና ዩኒቨርሲቲዎች "የሰብአዊ መብቶች ዓለም አቀፍ ቃል ኪዳኖች" ሰነዱን ለማሰራጨት የሚያስችል ስትራቴጂ የተነደፈ መሆኑን

ጠቅላይ ሚኒስትር ኣቶ ኃይለማሪያም ደሳለኝ ከደቡብ ክልል ፕሬዚዳንትነት የተነሱት በብቃት ማነስ ተገምግመው ኣይደለም፤ ኣምባሳደር ማርቆስ ተክሌ

Image
የኢትዮጵያ ኣምባሳደር በጃፓን፤ ኣውስትራልያ፤ በኒውዝይላንድ እና በፓፓ ኔው ጊኒያ ኣምባሳደር ማርቆስ ተክሌ ሪቄ Markos Tekle Rike, Ethiopian Ambassador responsible for Japan, Australia, New Zealand and Papua New Guinea, talks about the leadership ability of newly elected PM Haile Mariam Desalegn and Ethiopia's future direction. The ruling party council of the Ethiopian Peoples' Revolutionary Front (EPRDF) elected last weekend the former Deputy Prime Minister and Foreign Minster Haile Mariam Desalegn as Chairman of the Front. Desalegn who assumed the position of Prime Minster of Ethiopia is to be endorsed by the parliament in the coming weeks.

ባለስልጣኑ የገበያ ደህንነት ክትትልን ለማስፋፋት የማስተባበሪያ ፅህፈት ቤት አቋቋመ

Image
አዲስ አበባ መስከረም 14/2005 የኢትዮጵያ ምርት ገበያ ባለስልጣን የገበያ ደህንነት ክትትልን ለማስፋፋት በሶስት ከተሞች የማስተባበሪያ ፅህፈት ቤት ማቋቋሙን አስታወቀ፡፡ ባለሥልጣኑ ከኢትዮጵያ ፖሊስ ዩኒቨርስቲ ኮሌጅ ጋር በመተባበር በግብይት ሥርዓቱ ምርመራና ክትትል ስልቶች ዙሪያ ለሁለት ሳምንት የሚቆይ ስልጠና አዘጋጅቷል፡፡ ባለሥልጣኑ የሰው ሃብት ሥራ አመራር ዳይሬክተር አቶ አበበ መስፍን ስልጠናው ዛሬ ሲጀመር እንደተናገሩት የፅህፈት ቤቶቹ መቋቋም ጤናማ ግብይትና የምርት ርክክብ መፈፀሙን ለመከታታልና ለማረጋገጥ ጠቀሜታው ከፍተኛ ነው፡፡  ፅህፈት ቤቶቹ የተቋቋሙት በአዋሳ፣ በጅማና በጎንደር ከተሞች ነው፡፡ ዳይሬክተሩ እንዳሉት ከተሞቹ የተመረጡበት ዋና ምክንያት በብዛት የሰሊጥና የቡና ምርት የሚገኝበት አገር በመሆኑ ነው ብለዋል፡፡ እንዲሁም የክትትል ሥራውን ይበልጥ ለማስፋፋትና የምርት ገበያ መረከቢያ መጋዘኖች በቅርበት በመሆን ክትትል ለማድረግ እንደሆነም አስረድተዋል፡፡ የህግ ጥሰት እንዳይፈፀም ለመከላከል ተፈፅሞ ሲገኝ ተገቢውን እርምጃ ለመውሰድ አቅም ለመገንባት የሚያስችል ከፍተኛ የምርመራና የክትትል ክህሎት ማዳበሪያ ስልጠና መሆኑንም አቶ አበበ ጠቁመዋል፡፡ ሥልጠናው የግብይት ሥርዓቱን ተአማኒነት ለማጎልበት ህብረተሰቡ ዘመናዊ የግብይት ሥርዓት ላይ ያለው አመኔታና ተጠቃሚነት ይበልጥ እንዲረገጋጥ ለማድረግ የሚያስችል ተቋማዊ ጥንካሬ ይሰጣል ተብሎ ይጠበቃል፡፡  በግብይት ሂደት የሚያጋጥሙ ጥሰቶች ለመከላከል የተሻለ አቅም ይፈጠራል የሚል እምነት እንዳላቸውም አስታውቀዋል፡፡ ህብረተሰቡ የዘመናዊ ምርት ግብይት ሥርዓት ጠቀሜታ ተገንዝቦ ለግብይት ስርዓቱ መዳበርና ማደግ ይበልጥ ተጠቃሚነቱን ለማረጋገጥ ተሳትፎው እንዲጎለብት መልዕክታቸውን ዳይሬ

Message to Newly Appointed Ethiopian Prime Minster

Image
From United Sidama Parties for Freedom and Justice (USPFJ), September 25, 2012 Ethiopia's newly-appointed Prime Minister Mr 'Hailemariam Desalegne' was sworn in on September 21ST 2012 in the Ethiopian capital Addis Ababa. Mixed opinions and reactions are pouring in from Ethiopians of all walks of life within the country and from the Diaspora. Numerous Ethiopians believe that, if the new PM takes the decision to be brave enough to think and act as a mature politician whose personal interest is put aside for the interest of the majority in the country, then there will be hope for all Ethiopians. He has before him the opportunity of establishing institutions that safeguard genuine democracy, freedom of expression and an independent system that accommodates and learns from divergent political opinions that will guarantee a respect for people's rights to hopes and opinions both individually and collectively, and which will guarantee that his name be well-remembered.