Posts

የሲዳማ ፖለቲካ ድርጅቶች ህብረት በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ መግለጫ ሰጠ፤ የሲዳማ ሕዝብ ጥያቄ ያለ ምንም ቅድምያ ሁኔታ አፋጣኝ መልስ እንዲያሰጠው ጠየቀ

ከሲዳማ ፖለቲካ ድርጅቶች ኀብረት፡ ስለሲዳማ የወቅቱ ሁኔታን በተመለከተ  የተሰጠ መግለጫ ተንኰለኞችና ወንጃለኞች በተፈጥሮአቸው የገሙ ስለሆኔ እነሱን ያካተተ መንግሥት፡  አገርንና መንግሥትንም ጭምር ያገማል፡ ላል ሚካኤል ጋድ ስለመንግሥት ተመራማሪ።  የወያኔ አገዛዝም በኢትዮጵያ በዚህ መልክ የሚታይ ነው። ወያኔ የሕዝቦች አብሮ መኖርንና  ሰላማዊ ሕይወትን የማይቀበል ስለሆነ እንደታመሰ ለ20 ዓመታት የቆየ ሲሆን፡ ሀገራዊ ራዕይ  የሌላቸው የወንጃለኖች ጥርቃሞ ነው። የሲዳማ ፖለቲካ ድርጅቶች ህብረት ይህንን ከተረዳ  የቆየ ቢሆንም አሁን የደረሰንበት ደረጃ በጣም አደገኛ እየሆነ በመምጣቱ፡ ወያኔ በአስቸኳይ  ተመንግሎ መውደቅ ያለበት መሆኑን ህብረቱ አሰምሮበታል። ድርጅታችን ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በሲዳማ በመካሄድ ላይ ያለውን ሁኔታ በጥልቀት ከመረመረ  በኋላ፡ ለመላው ኢትዮጵያውያን ለማሳወቅና እንደ ስልቻ በትዕቢት የተወጠረው ወያኔ ከዚህ  ተንኰለኛ ተግባሩ ይቆጠብ ይሆን በማለት ለማሳሰብ የወጣ መግለጫ ነው። ሴራኛው ወያኔ በሲዳማ ሕዝብ ላይ ያነጣጠረው ዛሬ ሳይሆን የአዲስ አበባን ቤተመንግሥት  ከተቆጣጠረበት ጊዜ ጀምሮ ነው፡በዚህም በሲዳማ ውስጥ ተወልዶ ያደገውን እጅጉ  ገ/ሚካኤል የተባለውን ትግሬ በመመልመልና በመሾም የሲዳማ ታጋዮችን እነፊሣ ፍቾን  በስውር አስገድሎዋል። ቀጥሎም የተቃሚዎችን ጐራ ለማዳከም አንዳንድ ለጥቅማጥቅም  የተገዙ ግላሰቦችን በመናኛ ገንዘብና መሬት (ቤት መሥሪያ ቦታ) በመስጠትና በመደለል ወደ  ወያኔ እንድቀላቀሉ በማድረግ ትግለችን ለማኰለሸት ሞክረዋል: ግን አልተሰካላቸውም። ከዚህም ሌላ፡ በረከት ስሞን ኤርትራዊውን አማራ፡ ኩማ ደመቅሣ ትግሬውን ኦሮሞ ብለው  እንደ ሾሙው ሁሉ በሲዳማ ውስጥ ተወልደው ያደጉትን፡ 1ኛ ሽፈረው

Declaration: The Peoples’ Alliance for Freedom and Democracy

Image
New (OLF, ONLF, SLF and some candidates of AFD) July 26, 2012 (oromoliberationfront.org) - The aforementioned peoples’ alliances of Ogaden Somalis, Oromo, Sidama and the new candidates of AFD: After deliberating on the current situation in Ethiopia and carefully observing the level of struggle against the current regime and the apparent confusion created by the sudden disappearance of Meles Zenawi, the “strong man” ruling Ethiopia for the past twenty one years; Being apprehensive of the current regimes attempts to delude the peoples in Ethiopia regarding Zenawi’s fate and their attempt to maintain the status quo in order to continue their ruthless suppression of all peoples in Ethiopia; After considering, the current disarray and lack of political will of some opposition groups to embrace the political and social changes that Ethiopia has undergone in the last forty years and their archaic adherence to political precepts that are no longer tenable in the 21 century such as

የሲዳማ ፖለቲካ

ወደ ሲዳማ የባሕል አዳራሽ ሲዘልቁ በቀጭኗ መግቢያ ላይ ፊትዎን ወደ ግራና ቀኝ እንዲያማትሩ ይገደዳሉ። በስተቀኝ በኩል ብሔሩን የሚወክለው ትልቁ መሰብሰቢያ የ‹‹ሲዳማ የባሕል አዳራሽ›› በሰፊው ተንጣሎ ይመለከቱታል። ወደ ግራ አይንዎትን ሲያማትሩ በተለያየ ቅርፅ የተሰሩና ለብሔሩ ‹ማንነት›› ዋጋ የከፈሉ ጀግኖችን የሚታሰቡበት የተለያዩ ሐውልቶች ተሰድረው ያገኛሉ። የግቢው ድባብ የባሕል አዳራሹን ከማየት ይልቅ ጀግኖቹን ወደመመልከቱ እንዲያጋድሉ ያስገድዳል። እናም ወደ ሐውልቶቹ ተጠግተው ፊትዎን ቀና አድርገው ሲመለከቱ ጀግኖቹ ፊታቸው ኮስተርተር ብሎ የሲዳማን ባሕላዊ ልብስና የክብር መለያ ለብሰው፤ አንዳንዶቹ በፈረስ ላይ፣ አንዳንዶቹ ቀጥ ብለው ቆመው፣ የተለያዩ የጦር መሳሪያቸውን ታቅፈው ይመለከታሉ። እነዚህን ጀግኖች ፊታቸው ላይ ያለውን ግርማ ሞገስ ብቻ መመልከቱ አያጠግብም። ምን ቢሰሩ ነው? የሚለው ጥያቄም አእምሮን ማጫሩ አይቀርም። ከታች በእምነበረድ ላይ በተቀረፀ ጽሁፍ ጀግኖቹ ከማን ጋር ለምን አላማ እንደተዋጉ ተፅፎ ይገኛል። ከሐውልቱ ስር ተቀርፆ የተቀመጠው ፅሁፍ የመንግስትን አቋም የሚያንፀባርቅ ነው የሚል እምነት አለኝ። መንግስት ጀግኖቹ የሰሩትን ገድል እውቅና የሰጠ ብቻም ሳይሆን ተተኪዎቹ የሲዳማ ተወላጅ ህፃናት ይህንን ታሪክ እየሰሙ አርአያ እንዲሆኗቸውም ጭምር ለማስተማሪያ ታስቦ የተዘጋጀ ነው። ትውልዱ ታሪክን መገረብ ብቻ ሳይሆን ‹‹ጠላቶቹ›› እነ ማን እንደሆኑ እግረ መንገዱን ያጠናም ዘንድ በሰፊው ተፅፎለታል- በሲዳማ የባህል አዳራሽ። ሐውልቱ ስር የተቀረፀውን ፅሁፍ በአንድ ወገን እንደ መንግስት አቋም ተቀብለን፣ በሌላ ወገን የብሔሩ ተወላጅ ምሁራን የፃፏቸውን አስረጂ ፅሁፎች ይዘን፤ ሲዳማዎች ስለራሳቸው እና ስለተቀረው የአገሪ

The Oromo and Sidama Peoples’ Historical and Neighbourly Relation Cannot Be Dented by the TPLF Plots

The Tigrian Peoples Liberation Front (TPLF) regime has relentlessly pursued the ‘divide and rule’ policy to prolong its grip on power. The regime has initiated conflict between different nations, nationalities and peoples at different times and places, since it came to power, causing destruction of thousands of lives and millions of dollars worth properties. This anti peace and brutal regime, pursuant to its standing policy, has been engaged in overtly and covertly instigating conflict between the Oromo and the Sidama peoples. Accordingly it has managed to instigate conflict in the district of Riimaa Dhaadessaa between the Oromo people in Ajje sub‐zone of Arsi Zone and the Sidama people in Hawasa subzone of Sidama Zone. Loss of lives and property has been reported due to this conflict initiated by the agents of the regime on both sides. The motive of the regime in initiating this conflict is consistent with its hitherto policy elsewhere. Spreading such misunderstanding and mutual

There are many places around the world that need aid; why focus on Sidama?.

Image
Sidama is located in the southern part of Ethiopia. The language in Sidama is called Sidaamu-afoo 67% of the region is Protestant, 8% Muslim, 5% Catholic, and 2% Ethiopian Orthodox Christian An important staple good is the wesse plante- Ensete. The root is edible, and the wesse plant is considered a “famine food”, used to sustain large populations. The most important source of income is coffee. The area produces a large percentage of Ethiopia’s exported coffee. Sidama coffee farmers supply to many fair-trade certified companies. Despite this, hunger is an escalating problem due to declining world market prices for coffee. The Sidama region has now entered “crisis” phase, according to the Famine Early Warning Systems Network  it is one of the areas most in danger of severe famine in Africa. There is a major risk of infectious diseases in Sidama. Common diseases of the region include bacterial and protozoal diarrea, hepatitis A and B, typhoid fever, malaria, meningoccocal men