Posts

The religious conversion process among the Sidama of North-east Africa

Image
by John H. Hamer ABSTRACT This article analyses the conversion process and the experiences of the Sidama, in being proselytised by Protestant missionaries in an attempt to integrate them into the modernising Ethiopian state. The conversion process is considered in terms of reasons for accepting or rejecting the new religion. A minority of Sidama are shown to have changed from old beliefs and practices, partly because of the ease of moral reinterpretation and secular incentives, but primarily because of dissatisfaction with reciprocal exchange relations with indigenous spirits and a desire to transcend the finality of death. In advancing this proposition it rejects the possibility of Sidama beliefs as constituting a closed system of cosmology. Though Islam is also present in the region, for political and economic reasons it has been less attractive to prospective converts than Christianity. In the 1960s and 1970s it was possible to observe the beginnings of religious cha

ከሲዳማ ኣባት እና ከቼክ እናት የተወለደው የቼክ ሪፑብሊክ ብሄራዊ እግር ኳስ ቡድን የተከላካይ መስመር ተጫዋች ቴውድሮስ ሃይለስላሴ ዩኩሬን እና ፖላንድ በኣንድነት ባዘጋጁትበ2012ቱ የኣውሮፓ ኣገራት የእግር ኳስ ውድድር ላይ ባሳየው ብቃት ከትላልቅ የኣውሮፓ እግር ኳስ ቡድኖች ኣይን ውስጥ መግባቱ ተነገረ

Image
በሙሉ ስሙ ቴውድሮስ ሃይለስላሴ ጫሞላ ተብሎ የሚጠራው የቼክ ሪፑብልክ ብሄራዊ የእግር ኳስ ቡድን ተጫዋች የሲዳማና የቼክ ዴም ያለው ሲሆን፤ በኣሁኑ ጊዜ በቡንዱስ ሊጋ ለሚወዳደረው ዌርደር በሬሜን ቡድን በመጫወት ላይ ይገኛል። የ25 ኣመቱ  ወጣት ወደ ኣገሪቱ ብሄራዊ ብድን በመቀላቀል ብሄራዊ ቡድኑ ለኣውሮፓ ዋንጫ ሽሚያ የሚያደርገውን ግስጋሴ ኣጋግሎት ለውጤት ማብቃቱ ይነጋራል። በኣውሮፓ ሻምፕዮ 2012 ላይም ቢሆን ቴውድሮስ ኣገሩ ከግርክ ጋር ባደረገው ግጥም ላይ ከሃላ ወደፊት በረጅሙ  እየሰነጠቀ በምሰጣቸው እና ለእጥቂዎቹ ኣመቻችቶ በሚያቀብላቸው ኳሶች ኣድናቆት ማትረፉ ይታዎሳል። ቴውድሮስ ቼክሪፑብሊክ በማጣሪያ ጫዋታዎች ስፔን ከመሳሰሉ ጠንከራ ብሄራዊ ቡድን ካላቸው  ኣገራት ጋር ባደረገችው ጫዋታዎች ላይ ያሳየው ብቃት በኣውሮፓ ትላልቅ የእግር ኳስ ቡድኖች ኣይን ውስጥ ለመግባት እንደቻለ ተነግሯል። የቴውድሮስ ኣባት ዶክተር ገብሬ ስላሴ ጫሞላ ኢትዮጵያ በኮሚኒስት ስርኣት በምትተዳደርበት ጊዜ በተመሳሳይ መልኩ በኮሚኒስት ስርኣት ትተዳደር ወደነበረችው ወደ የቀድሞዋ ቼኮሶሎቫኪያ ከዛሬ 25 በፊት መግባታቸው እና ትዳር መስርተው ኑሮኣቸውን በዛው ማድረጋቸው የህይወት ታሪካቸው ያስረዳል። ከዶክተር ገብሬ ስላሴ ጫሞላ ቤተሰብ ስፖርተኛ ቤተሰብ ሲሆን፤ ኣና የምትባለው የቴውድሮስ እህት ለኣገሪቱ ለቼክሪፑብሊክ የእጅ ኳስ ቡድን እንደምትጫዎት ታውቋል።

ፍትህ የተሰኘው ሳምንታዊ የአማርኛ ጋዜጣ ነው፡፡ “ሲዳማ 2፣ ዳግም የሲዳማ እናቶች እንዳያነቡ /Sidaamu Amuwi Lanyikimeesho Wila’anok Gede” (በላቲን ፊደል የተፃፈው ሲዳምኛ ነው) በሚል ርዕስ በሰኔ 15፣ 2004 ዓ.ም ዕትሙ ከላይ የተጠቀሰውን ለውይይት ቀረበ የተባለ ሰነድ መነሻ አድርጎ ያስነበበው ፅሁፍን በተመለከተ የኢህኣዴግ ደጋፊ የሆነው ኣይጋ ፎረም ተብሎ ከሚታወቀው ወይብ ሳይት የሰጠው ምላሽ።

ሰሞነኛው ውዥንብር ኢብሳ ነመራ የደቡብ ብሔር ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልላዊ መንግስት ርዕሰ ከተማ የሆነችው ሀዋሳ፣ ሰሞኑን የኢትዮጵያ ጉዳይ ላይ የሚያተኩሩ የውጭና የአገር ውስጥ ሚዲያዎች ትኩረት ማረፊያ ሆና ሰንብታለች፡፡ የመገናኛ ብዙሃኑ የሃዋሳ ከተማን አስታከው የሲዳማን ብሄር የሚመለከቱ ጉዳዮችንም አንስተዋል፡፡ የመገናኛ ብዙሃኑ መነሻ፣ ግንቦት 2004 ዓ.ም ማገባደጃ ላይ “ሜትሮ ፖሊታን ከተማችንን እንዴት እንምራት” በሚል በክልሉ መንግስት የቀረበ ጥናታዊ ሰነድ ላይ የተደረገ ውይይት መሆኑንም ነግረውናል፡፡ ጉዳዩን አስቀድሞ ያነሳው ፍትህ የተሰኘው ሳምንታዊ የአማርኛ ጋዜጣ ነው፡፡ “ሲዳማ 2፣ ዳግም የሲዳማ እናቶች እንዳያነቡ /Sidaamu Amuwi Lanyikimeesho Wila’anok Gede” (በላቲን ፊደል የተፃፈው ሲዳምኛ ነው) በሚል ርዕስ በሰኔ 15፣ 2004 ዓ.ም ዕትሙ ከላይ የተጠቀሰውን ለውይይት ቀረበ የተባለ ሰነድ መነሻ አድርጎ አንድ ፅሁፍ አስነብቦናል፡፡ ፍትህ ከዚህ ቀደም የጋዜጣው አቋም መሆኑን እስኪያሳብቅ ድረስ በብሄር ላይ የተመሰረተውን የኢትዮጰያ የፌደራል አወቃቀር ክፋትና ስጋት ሲሰብከን መቆየቱ ይታወቃል፡፡ ከላይ በተጠቀሰው ርዕስ በጋዜጣው አምደኛ ሙሉነህ አያሌው በቀረበው ፅሁፍ ግን ለብሔር ተከል የአስተዳደር ስርዓት ሕልውና ያለውን ተቆርቋሪነት ሊያሳይ ሞክሯል፡፡ የጋዜጣው አዘጋጆች የኢትዮጵያ ብሄሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ከሁለት አስርት አመታት በፊት ከቀበርነው የአንድ ብሄር የበላይነት ሲንፀባረቅበት ከነበረው አሃዳዊ የመንግስት ስርዓት ኑፋቄ ደዌ መፈወሳቸው ደግ በሚስልም፤ የአቋም ለውጡ ዱብዳ ስለሆነ “እንኳን ተፈወሳችሁ” ብዬ ከማጨብጨብ ይልቅ፣ መገለባበጡ ውስጥ የተሰነቀረ አንዳች ጤናማ ያል

ከሲዳማ ምሁራን ኣንዱ የሆኑት ካላ ኣንባዬ ኣናቶ ኦጋቶ በጀርመኑ ማርቲን ሉቴር ኪንግ ዩኒቨርሲት ኣሌ ኢተሪንቤርግ "Dynamic Synergy of Descent, History and Tradition in the Process of Ethnic Identification Sidama in Southern Ethiopia." በሚል ርእስ ሌክቼር ልስጡ ነው

Identification through men: a moment of empowerment? በሚል የሲዳማን ሴቶች ማህበራዊ ህይወት የምተነትነው ጽሁፋቸው የሚታወቁት የሲዳማ የኣንትሮ ፖሎጂ ምሁር ካላ ኣንባዬ በጀርመኑ ማርቲ ሉቴር ዩኒቨርሲቲ የምስጡትን  ሌክቸር ለመከታተል የምትፈልጉ  በጀርመን እና በኣካባቢዋ ነዋሪ የሆናችሁ  የሲዳማ ዳይስፖራ ሌክቸር የሚስጥበት ኣዳራሽ እና ሰኣትን  በተመለከተ ተጨማሪ መረጃ ከታች ካለው የዩኒቨሪሲቲው ኣድራሻ ማግኘት ትችላላችሁ። 17th  July 2012 - Mr. Anata Ambaye Ogato 13.00 clock, guest of the Max Planck Institute for Social Anthropology Halle, Reichardtstr.  12 Topic: "Dynamic Synergy of Descent, History and Tradition in the Process of Ethnic Identification Sidama in Southern Ethiopia." ለበለጠ መረጃ ይህንን ሊንክ ይጫኑ:  http://dekanat.philfak1.uni-halle.de/veranstaltungen/ ከኣንባዬ ጽሁፎች መካከል የኣንዱን ኣብስትራክት ከታች ማየት ይችላሉ፦ Identification through men:a moment of empowerment? Author : Ambaye Ogato Anata (Max Planck Institute for Social Anthropology)   email Mail All Authors Long Abstract This article tries to give a brief ethnographic description of the social life of sidama women of Ethiopia in a society

Despite these all harks and barks, tits-tats and bluffs, huffs and puffs, the Sidama people are determined to peacefully and non-violently continue their Constitutional quest for regional self administration

Image
Update on a Deliberately Orchestrated Crisis in Sidama Region. Our reporter from Hawassa (Sidama), July 07, 2012 On the 6th of July 2012, Shiferaw Called for another meeting in Hawassa town. Various Hawassa towns’ sub-regional appointed councilors were called by the aforementioned cadre who is increasingly obsessed with implementing illegal and unconstitutional acts of re-installing a previously dropped Manifesto of federalizing Hawassa town; the attempt that outrightly angered Sidama people from corner to corner. The said meeting was mainly dominated by the usual intimidation of the Sidama councilors by Shiferaw Shuguxe who repeatedly threatened them with intimidation and harassment.   Mr Shuguxe told all participants that the plan of the regime must go ahead whether Sidama people like it or not; therefore, he reiterates that the participants must implement the Manifesto regardless. Besides, his lecture went into deaf ears. The Sidama participants asked Shifera