Posts

ፍትህ የተሰኘው ሳምንታዊ የአማርኛ ጋዜጣ ነው፡፡ “ሲዳማ 2፣ ዳግም የሲዳማ እናቶች እንዳያነቡ /Sidaamu Amuwi Lanyikimeesho Wila’anok Gede” (በላቲን ፊደል የተፃፈው ሲዳምኛ ነው) በሚል ርዕስ በሰኔ 15፣ 2004 ዓ.ም ዕትሙ ከላይ የተጠቀሰውን ለውይይት ቀረበ የተባለ ሰነድ መነሻ አድርጎ ያስነበበው ፅሁፍን በተመለከተ የኢህኣዴግ ደጋፊ የሆነው ኣይጋ ፎረም ተብሎ ከሚታወቀው ወይብ ሳይት የሰጠው ምላሽ።

ሰሞነኛው ውዥንብር ኢብሳ ነመራ የደቡብ ብሔር ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልላዊ መንግስት ርዕሰ ከተማ የሆነችው ሀዋሳ፣ ሰሞኑን የኢትዮጵያ ጉዳይ ላይ የሚያተኩሩ የውጭና የአገር ውስጥ ሚዲያዎች ትኩረት ማረፊያ ሆና ሰንብታለች፡፡ የመገናኛ ብዙሃኑ የሃዋሳ ከተማን አስታከው የሲዳማን ብሄር የሚመለከቱ ጉዳዮችንም አንስተዋል፡፡ የመገናኛ ብዙሃኑ መነሻ፣ ግንቦት 2004 ዓ.ም ማገባደጃ ላይ “ሜትሮ ፖሊታን ከተማችንን እንዴት እንምራት” በሚል በክልሉ መንግስት የቀረበ ጥናታዊ ሰነድ ላይ የተደረገ ውይይት መሆኑንም ነግረውናል፡፡ ጉዳዩን አስቀድሞ ያነሳው ፍትህ የተሰኘው ሳምንታዊ የአማርኛ ጋዜጣ ነው፡፡ “ሲዳማ 2፣ ዳግም የሲዳማ እናቶች እንዳያነቡ /Sidaamu Amuwi Lanyikimeesho Wila’anok Gede” (በላቲን ፊደል የተፃፈው ሲዳምኛ ነው) በሚል ርዕስ በሰኔ 15፣ 2004 ዓ.ም ዕትሙ ከላይ የተጠቀሰውን ለውይይት ቀረበ የተባለ ሰነድ መነሻ አድርጎ አንድ ፅሁፍ አስነብቦናል፡፡ ፍትህ ከዚህ ቀደም የጋዜጣው አቋም መሆኑን እስኪያሳብቅ ድረስ በብሄር ላይ የተመሰረተውን የኢትዮጰያ የፌደራል አወቃቀር ክፋትና ስጋት ሲሰብከን መቆየቱ ይታወቃል፡፡ ከላይ በተጠቀሰው ርዕስ በጋዜጣው አምደኛ ሙሉነህ አያሌው በቀረበው ፅሁፍ ግን ለብሔር ተከል የአስተዳደር ስርዓት ሕልውና ያለውን ተቆርቋሪነት ሊያሳይ ሞክሯል፡፡ የጋዜጣው አዘጋጆች የኢትዮጵያ ብሄሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ከሁለት አስርት አመታት በፊት ከቀበርነው የአንድ ብሄር የበላይነት ሲንፀባረቅበት ከነበረው አሃዳዊ የመንግስት ስርዓት ኑፋቄ ደዌ መፈወሳቸው ደግ በሚስልም፤ የአቋም ለውጡ ዱብዳ ስለሆነ “እንኳን ተፈወሳችሁ” ብዬ ከማጨብጨብ ይልቅ፣ መገለባበጡ ውስጥ የተሰነቀረ አንዳች ጤናማ ያል

ከሲዳማ ምሁራን ኣንዱ የሆኑት ካላ ኣንባዬ ኣናቶ ኦጋቶ በጀርመኑ ማርቲን ሉቴር ኪንግ ዩኒቨርሲት ኣሌ ኢተሪንቤርግ "Dynamic Synergy of Descent, History and Tradition in the Process of Ethnic Identification Sidama in Southern Ethiopia." በሚል ርእስ ሌክቼር ልስጡ ነው

Identification through men: a moment of empowerment? በሚል የሲዳማን ሴቶች ማህበራዊ ህይወት የምተነትነው ጽሁፋቸው የሚታወቁት የሲዳማ የኣንትሮ ፖሎጂ ምሁር ካላ ኣንባዬ በጀርመኑ ማርቲ ሉቴር ዩኒቨርሲቲ የምስጡትን  ሌክቸር ለመከታተል የምትፈልጉ  በጀርመን እና በኣካባቢዋ ነዋሪ የሆናችሁ  የሲዳማ ዳይስፖራ ሌክቸር የሚስጥበት ኣዳራሽ እና ሰኣትን  በተመለከተ ተጨማሪ መረጃ ከታች ካለው የዩኒቨሪሲቲው ኣድራሻ ማግኘት ትችላላችሁ። 17th  July 2012 - Mr. Anata Ambaye Ogato 13.00 clock, guest of the Max Planck Institute for Social Anthropology Halle, Reichardtstr.  12 Topic: "Dynamic Synergy of Descent, History and Tradition in the Process of Ethnic Identification Sidama in Southern Ethiopia." ለበለጠ መረጃ ይህንን ሊንክ ይጫኑ:  http://dekanat.philfak1.uni-halle.de/veranstaltungen/ ከኣንባዬ ጽሁፎች መካከል የኣንዱን ኣብስትራክት ከታች ማየት ይችላሉ፦ Identification through men:a moment of empowerment? Author : Ambaye Ogato Anata (Max Planck Institute for Social Anthropology)   email Mail All Authors Long Abstract This article tries to give a brief ethnographic description of the social life of sidama women of Ethiopia in a society

Despite these all harks and barks, tits-tats and bluffs, huffs and puffs, the Sidama people are determined to peacefully and non-violently continue their Constitutional quest for regional self administration

Image
Update on a Deliberately Orchestrated Crisis in Sidama Region. Our reporter from Hawassa (Sidama), July 07, 2012 On the 6th of July 2012, Shiferaw Called for another meeting in Hawassa town. Various Hawassa towns’ sub-regional appointed councilors were called by the aforementioned cadre who is increasingly obsessed with implementing illegal and unconstitutional acts of re-installing a previously dropped Manifesto of federalizing Hawassa town; the attempt that outrightly angered Sidama people from corner to corner. The said meeting was mainly dominated by the usual intimidation of the Sidama councilors by Shiferaw Shuguxe who repeatedly threatened them with intimidation and harassment.   Mr Shuguxe told all participants that the plan of the regime must go ahead whether Sidama people like it or not; therefore, he reiterates that the participants must implement the Manifesto regardless. Besides, his lecture went into deaf ears. The Sidama participants asked Shifera

የቤራ ቢር ድፍራት በሀዋሳ ተወዳጅ ሆኗል

Image
ባለቤቱና የሥራ ኃላፊዎች ከአስተናጋጆች የሚለዩት ዩኒፎርም ባለመልበሳቸው ነው፡፡ በአጭር ታጥቀው በሁሉም አቅጣጫ በንቃት ይቃኛሉ፡፡ እንግዶች ገብተው እንደተቀመጡ፣ ለቦታው የተመደበ አስተናጋጅ፣ ቀድሞ የገባ እንግዳ እየታዘዘ ወይም ትዕዛዙን ለማቅረብ ሄዳ/ዶ ከሆነ እነሱ ጠጋ ብለው ፈገግታ ጋብዘው ትዕዛዝ ይቀበሉና  ለምድብተኛው አስተናጋጅ ቦታውን በማመልከት ትዕዛዙን ያስተላልፋሉ፡፡ ይህ ትዕይንት የሚስተዋለው ለሥራም ሆነ ለመዝናናት ሀዋሳ ከተማን የረገጠ ሰው ከኃይሌና ከሌዊ ሪዞርቶች ቀጥሎ ከሚጐበኛቸው ስፍራዎች አንዱ በሆነውና ከአዲስ አበባ ውጭ የቢራ መጥመቂያ ጋኖች በግልፅ እየታዩ ትኩስ ድራፍት በሚጠጣበት ቤራ ቢር አዳራሽ ነው፡፡ “ሰው፣ ድራፍት በጣም ይፈልጋል፡፡ አቅርቦቱ ግን የተሟላ አይደለም፡፡ ዛሬ አንድ፣ ነገ ሦስት ወይም አምስት፣ ከነገ ወዲያ አንድ በርሜል ድራፍት … በቃ እንደተገኘ ይሰጡናል ሰው ደግሞ በአቅርቦት ማነስ ሲቸገር ብዙ ጊዜ አያለሁ፡፡ ይህን ችግር እንዴት መቅረፍ ይቻል ይሆናል? እያልኩ ሳሰላስል፣ “በውጭ አገር እንደ ጎጆ ኢንዱስትሪ ያለ፣ ድራፍት ቢራ መጥመቂያ አይኖርም ይሆን?” አልኩ - ለራሴ፡፡ “ይህን ጉዳይ በሥራ ለተዋወቅኋቸው የ”ሌንቦ” ብስኩት ባለቤቶች አጫወትኳቸው፡፡ እነሱም በመገረም ተያዩና፤ አንደኛው እኛም’ኮ በዚህ ላይ ልንሠራ ተዘጋጅተናል፡፡ ካታሎጉ (የአሠራር መግለጫው) እኔ ጋ አለ፤ እንዴት አሰብከው?” ብሎ ያሰብኩትን ዓይነት ካታሎግ ሲያሳየኝ የደስታ ስሜት ወረረኝ፡፡ “እኔም ያሰብኩት ልክ እንደዚህ ያለ ነው፡፡ በቃ! ቦታ ውሰድና አብረን እንሥራ አልኩት፡፡ እስከዛው እኔም የራሴን ሆቴል አጠናክሬ ስሠራ ቆየሁ፡፡ እነሱ በሌላ ሥራ ስለተወጠሩ ያ የተስማማንበት ሐሳብ ወደ ተግባር ሳይመነዘር ዓመት ሞላው፡፡

"ሌባ ሲነቃበት እራሱ መልሶ ሌባ ሌባ ብሎ ሰራቂና ጤነኛዉ እንዳይለይ እንደሚያደርግ፡፡ 'ድርጊታቸው/ድብቅ አጀንዳቸው ብቻ ሳይሆን ሊያደርጉ ያሰቡትም ገሀድ ስላወጣና ስለተደረሰባቸው እየተሳደቡ ያሞካሻሉ፡፡ "እንኳንስ ሲሸጡኝ ሲያስማሙኝ አውቃለው፡፡'

Image
በፉቄ ዲሬሞ  ከሃዋሳ ሲዳማ  ሰሞኑን መንግስት ሲዳማን ርስት አልባ ለማድረግ የሸረበውን ሴራ ለውይይት መቅረቡ መረጃ የደረሰው ሰፊው የሲዳማ ሕዝብ ተቃውሞአቸውን በተለያየ መልኩ ገልጸዋል፤ አሁንም በመግለጽ ላይ ይገኛል ፡፡ ስለሆነም ይህንን ተከትሎ ያልጠበቀው ነገር የገጠመው አቶ ሺህፈራው ሲዳማ በሬ ወልዷል በማለት ሕዝቡን ይቀሰቅሳሉ  በማለት ለማስተባበል ሞክሮ ነበር፡፡ ለመሆኑ ሲዳማ በሬ ወልዷል ሜቼ አለ? ለምን ይዋሻል? ከግብር አበሮቹ ጋር በመሆን በሬ ወልዷል ብሎ ለማሳመን በበሬ ቂጥ ላይ እንግደ ልጅ ለጥፎ እንዲሁም ደም ቀብቶ በሬ ወልዷል ስሉን ይህማ በሬ ነው በሬ ወልዶም አያውቅም ልወልድም አይችልም አልን እንጂ፡፡      ለራሱ ተሞኝቶ የሲዳማን ሕዝብ ለማሞኘት ያደረጉትን ጥረት ከሕጻን እስከ አዋቂ ስላወገዘና  ድብቅ አጀንዳቸውን ገሀድ ስላወጡ አቶ ሺፈራዉ ሽጉጤ በደቡብ FM ሬዲዮ ሲያስተባብሉና ሲሸፋፍኑ ይባስ ብሎ  ሰፊውን የሲዳማን ሕዝብ ሌቦች/ዘራፊዎች ብሎ በሚዲያ ተሳደቡ፡፡"አባት ሲያማ; ልጅ ቢሰማ; ያያል በጠማማ፡፡'እንዲሉ ባለፈው መሬትን ምክንያት በማድረግ በተዘጋጀው በህዝብ  ውይይት መድረኮችም ወቅት በተመሳሳይ ስድብ ዘራፊዎች ተብለን በሚዲያ መሰደባችን ይታወሳል፡፡ ዛሬ ደግሞ ያንኑ ስድባቸውን ሲያጠናክሩ ስራ አጥ ወጣቶች የሲዳማን ስምና ባህል ለማጥፋት የተሰማሩ ዘራፊዎች ሲዳማን የማይወክሉ ናቸው በማለት ለሲዳማ ማንነት፣ ባህልና ታሪክ ተቆርቋሪ ለመምሰል ሞከሩ፡፡ "የሜዳ ላይ ድብብቆሽ ይሉታል ይሄ ነዉ'      አንድ ነገር ልብ እንበል ለዛሬው ወቅታዊ አጀንዳቸው ማለትም ሀዋሳን በስብጥር/ በጋራ እናስተዳድር ለሚለው መግቢያ እንዲሆናቸው ባለፈው "የመሬት ወረራ' የሚሉትን አስመልክቶ ሰ