ከሲዳማ ምሁራን ኣንዱ የሆኑት ካላ ኣንባዬ ኣናቶ ኦጋቶ በጀርመኑ ማርቲን ሉቴር ኪንግ ዩኒቨርሲት ኣሌ ኢተሪንቤርግ "Dynamic Synergy of Descent, History and Tradition in the Process of Ethnic Identification Sidama in Southern Ethiopia." በሚል ርእስ ሌክቼር ልስጡ ነው
Identification through men: a moment of empowerment? በሚል የሲዳማን ሴቶች ማህበራዊ ህይወት የምተነትነው ጽሁፋቸው የሚታወቁት የሲዳማ የኣንትሮ ፖሎጂ ምሁር ካላ ኣንባዬ በጀርመኑ ማርቲ ሉቴር ዩኒቨርሲቲ የምስጡትን ሌክቸር ለመከታተል የምትፈልጉ በጀርመን እና በኣካባቢዋ ነዋሪ የሆናችሁ የሲዳማ ዳይስፖራ ሌክቸር የሚስጥበት ኣዳራሽ እና ሰኣትን በተመለከተ ተጨማሪ መረጃ ከታች ካለው የዩኒቨሪሲቲው ኣድራሻ ማግኘት ትችላላችሁ። 17th July 2012 - Mr. Anata Ambaye Ogato 13.00 clock, guest of the Max Planck Institute for Social Anthropology Halle, Reichardtstr. 12 Topic: "Dynamic Synergy of Descent, History and Tradition in the Process of Ethnic Identification Sidama in Southern Ethiopia." ለበለጠ መረጃ ይህንን ሊንክ ይጫኑ: http://dekanat.philfak1.uni-halle.de/veranstaltungen/ ከኣንባዬ ጽሁፎች መካከል የኣንዱን ኣብስትራክት ከታች ማየት ይችላሉ፦ Identification through men:a moment of empowerment? Author : Ambaye Ogato Anata (Max Planck Institute for Social Anthropology) email Mail All Authors Long Abstract This article tries to give a brief ethnographic description of the social life of sidama women of Ethiopia in a society