Posts

Ethiopia: Awassa Residents Walked Out Of a High Profile Meeting

27 June 2012 [ESAT] Reports coming to our news desk suggest the political turmoil in the Southern Nations, Nationalities, and Peoples states if far from over. Just yesterday residents of Awassa town who were called for a meeting with the regional state’s president had to walk out on him after he bluntly declared that Sidamas’ struggle for statehood is a wishful thinking. Other ethnicities living in Awassa say ethnic Sidamas have never felt antagonistic towards them. Instead they accuse the regional state government for the political controversy and ethnic tension pervading in the zone and Awassa city. They accuse of the regional government of litany of contradicting laws and what the residents termed unhelpful political propaganda. Passions are running high. One respected senior citizen of ethnic Sidama origin declared on the meeting that the demand for statehood is the most important agenda for Sidamas and the struggle will continue till that last man standing. One activist wh

የጭኮ እና የይርጋለም ህንጻዎች መፈክሮች ተውበው ታዩ፣ መፈክሮችን ለማጥፋት ህንጻዎች እንዲፈርሱ ተደርጓል

ሰኔ ፳፩ (ሃያ አንድ) ቀን ፳፻፬ ዓ/ም ኢሳት ዜና:-በጭኮና በይርጋለም ከተሞች ዛሬ ጠዋት የታየው ነገር በከተማዋ ታሪክ ታይቶ የማይታወቅ ነው ይላል ዘጋቢያችን።  ሰላም የራቀውና በሀዘን ድባብ ላይ የሚገኘው የከተማው ህዝብ ከቤቱ በጧት ሲወጣ የጠበቀው  እንደ ሰሞኑ ፍርሀትና ጭንቀት ሳይሆን ደስታና ተስፋ ነበር።  በከተማዋ የሚገኙ ህንጻዎች  ሁሉም በሚባል ደረጃ ማንነታቸው ባልታወቁ ሰዎች ሌሊቱን በሙሉ  በደማቅ ቀለማት ሲሸለሙ አድረዋል። ህዝቡም በግድግዳዎቹ ላይ የተጻፉትን መፈክሮች ለማየት እየተደዋዋለ ወደ አደባባዩ ጎረፈ። የሚይዙት የጠፋቸው የመንግስት ባለስልጣናት እና ፖሊሶች መፈክሮችን በውሀ ለማጥፋት ቢሞክሩም አልተሳካላቸውም። ተስፋ በቆረጠ ስሜትም ጽሁፎችን ለማጥፋት የፊት ግድግዳዎች መፍረስ እንደገና መልሰውም በስሚንቶ መለሰን ነበረባቸው። ፖሊሶች የህንጻ መቦርቦሪያ ማሽኖች እየያዙ በየህንጻዎች ላይ በመውጣት ሲቦረቡሩ ፣ ሲለስኑ የከተማው ህዝብም በፖሊሶች ድርጊት ይዝናና ነበር። ከ 10 በላይ መፈክሮች በከተማዋ አስፓልት ላይም ተጽፈው ነበር። ፖሊሶችም መኪኖችን አስቁመው አስፓልቱን በጋዝ ሲወለውሉ ውለዋል። ዘጋቢያችን በጭኮ ወረዳ በግድግዳዎች ላይ ከተጻፉት መፈክሮች መካከል የተወሰኑት እንደሚገኙበት ገልጧል።፡” በጭኮ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ላይ ” ሽፈራው ሽጉጤ የሲዳማን ህዝብ አይወክልም፣ የሲዳማ ህዝብ ጥያቄ ይመለስ፣ ጥያቄያችን ሳይመለስ ትግላችን አይቋረጥም” ይላል። ከተማ መሀከል ከተጻፉ መፈክሮች መካከል ” የሲዳማ ህዝብ ጥያቄ ይመለስ ” የሚል ተጽፎአል። በከተማዋ መናሀሪያ ላይ ደግሞ ” አዋሳና ሲዳማ አይነጣጠሉም “፣   የኢህአዴግ ካድሬዎች የሲዳማን ህዝብ ደም ማፍሰስ ያቁሙ፣ የሲዳማ ተወላጆች የወገኖቻቸውን ደም ማፍሰስ ያቁሙ፣ ሲ

በስብሰባው ላይ አቶ ሽፈራው ሽጉጤ በሲዳማ ተወላጆችና በሌሎች ነዋሪዎች መካከል ልዩነት በመፍጠር ግጭት እንዲፈጠር ከፍተኛ ጥረት ቢያደርጉም አልተሳካለቸውም ተባለ

በአዋሳ ከተማ በተደረገው ስብሰባ ህዝቡ ስብሰባውን ረግጦ ወጣ ሰኔ ፳ (ሃያ) ቀን ፳፻፬ ዓ/ም ኢሳት ዜና:-በትናንትናው እለት የክልሉ መስተዳደር ሀላፊ የሆኑት አቶ ሽፈራው ሽጉጤ የአዋሳ ከተማ ነዋሪዎችን በአዋሳ ባህል አዳራሽ ውስጥ በሰበሰቡት ወቅት ነው ውዝግቡ የተፈጠረው። አቶ ሽፈራው ” ሲዳማ ክልል እንዲሆን የጠየቃችሁት መቼውንም አይሳካም ቁርጡን እወቁት ” በማለት ሲናገሩ ተሰብሳቢው ተቃውሞውን ገልጧል። በአዋሳ ተወልደው የኖሩ የሲዳማ ብሄረሰብ ተወላጅ ያልሆኑ የከተማው ነዋሪዎች ” እኛን የሲዳማ ህዝብ አላጠቃንም፣ ሲዳማ እኛን አይጠላንም፣ እኛን እያስጠቃን ያለው አመራሩ የሚያወጣው ህግ ነው፣ እኛ ተከባብረን፣ ተዋልደን የምንኖር ህዝብ ነን” በማለት አስተያየት ሲሰጡ፣ ከሲዳማ ተወላጆች በስተቀር የሌላ አካባቢ ተወላጆች አዳራሹን ለቀው እንዲወጡ አቶ ሽፈራው ሲናገሩ ነው፣ ውዝግቡ የተፈጠረው። የከተማው ነዋሪዎችም እኛ የትም አንሄድም፣ ብትፈልጉ እንደ ጓደኞቻችን እዚሁ እሰሩን በማለት ሲቃወሙ ከዋሉ በሁዋላ አንድ ሽማግሌ ” ህዝቡ አልቆ ሲዳማ የሚለው ስም እሲኪሰረዝ ድረስ ትግላችንን አናቆምም፣ ጥያቄያችን እስኪመለስ ድረስ” በማለት ተናግረው አዳራሹን ለቀው ሲወጡ፣ ህዝቡም ተከትሎአቸው ወጥቷል። በስብሰባው ላይ አቶ ሽፈራው ሽጉጤ በሲዳማ ተወላጆችና በሌሎች ነዋሪዎች መካከል ልዩነት በመፍጠር ግጭት እንዲፈጠር ከፍተኛ ጥረት ቢያደርጉም አልተሳካለቸውም ሲል በአዳራሹ የተገኘው ዘጋቢያችን ገልጧል። ህዝቡም በግልጽ ከሌሎች ወንድሞቻችን ጋር ልታጋጩን አትሞክሩ በማለት ተቃውሞውን አሰምቷል። በቡድን የተደራጁት የአዋሳ ወጣቶች ህዝቡን እያስመቱ የሚገኙ የመንግስት ባለስልጣናት የሚል በርካታ ስም ዝርዝሮችን የያዙ ወረቀቶችን እየበተኑ ነው። የዩኒቨርስቲ ተማሪ

The Sidama people are surrounded and forced not to move about by the Special Forces which are currently granted shoot to kill authority by the government. The Woredas such as Aleta Wondo, Yirgalem, Bensa, Harbegona, Chuko, Arroresa, etc are facing harsh treatments by the Special Forces.

The Second Round Massacre of Sidama People by Prime Minister Meles Zenawi and Deputy Prime Minister Hailemariam Desalegn of Ethiopia 26 June 2012 1.  YET ANOTHER Massacre of Sidama people of Ethiopia BY MELES ZENAWI AND HAILEMARIAM DESALEGN has begun. The second round of the massacre of innocent people of Sidama in Ethiopia started a week ago.  However, the first massacre of about 100 innocent people of Sidama took place at a village called Loqqe in Hawassa at about midday on Friday 24 th  May 2002.  The killing of Sidama people went on throughout the day and the bodies were dumped at Hawassa Health Centre compound and the Police station.  Other bodies were collected from the maize plot in Hawassa.  The main architects of the massacre were Bereket Simon and Hailemariam Desalegn with direct instruction and approval by Meles Zenawi. The following personalities took the pleasure of finalising and authorising the massacre of Sidama people on that day, 10 years ago: Bereket Simo

የሲዳማ ክልል የመሆን ጥያቄ አሁን የተነሣ ሳይሆን ለዓመታት ሲታገልለት የቆየ መሆኑን የሲዳማ አርነት ንቅናቄ አስታወቀ፡፡

Image
ኢሕአዴግ በ1984 ዓ.ም አምስት የነበሩትን ክልሎች ወደ አንድ በማምጣት አሁን ደቡብ የሚባለውን ክልል የፈጠረበት ሁኔታም ድንገተኛና የሚመለከታቸው ያልመከሩበት ነው ሲሉ የክልሉ ተቃዋሚ ፓርቲዎች ተችተዋል፡፡ የሲዳማ አርነት ንቅናቄ - ሲአን ለሰጠው መግለጫ መነሻ የሆነው የሃዋሣ ከተማን ዕጣ ፈንታ አስመልክቶ በክልሉ ገዥ ፓርቲ ለውይይት ቀረበ የተባለው ሠነድ ነው፡፡ ሜትሮፖሊታን ከተማችንን እንዴት እንምራው በሚል ርዕስ የተዘጋጀው ሠነድ ከግንቦት 27 ቀን 2004 ዓ.ም ጀምሮ ለውይይት መቅረቡን ፓርቲው አስታውቋል፡፡ ሠነዱ ለውይይት የቀረበውም ለሲዳማና ለሃዋሣ ከተማ አስተዳደር የሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባላት እንዲሁም ለሲዳማ ተወላጅ የደኢሕዴን አባላት መሆኑን ጠቅሷል፡፡ ሠነዱ ሃዋሣ በተለያዩ ብሔረሰቦች ስብጥር እንድትተዳደር የሚጠይቅ መሆኑንም ጠቁሟል፡፡ ይህንን ሠነድ አጥብቆ እንደሚቃወመው የገለፀው ሲአን የዞኑ ተወላጆችም ይቃወሙታል ባይ ነው፡፡ ፓርቲው በዚሁ መግለጫ የሲዳማ ሕዝብ “ክልል የመሆን ጥያቄ”ም ሊመለስ ይገባል ሲልም አሣስቧል፡፡ የሃዋሣው ሠነድ ጉዳይ ወቅታዊ ይሁን እንጂ የሲዳማ ክልል የመሆን ጥያቄ በተደጋጋሚ የተነሣና ሲታገልለት የቆየ መሆኑንም ሲአን አስታውቋል፡፡ ዝርዝሩን ያዳምጡ፡፡ ሜትሮፖሊታን ሃዋሣ እና “ክልል” ሲዳማ እያነጋገሩ ነው