Posts

የሲዳማ ህዝብ ንቅናቄ በተመለከተ ኣስታያየቶች እየጎረፉ ነው

ከኣስታያዬቶቹ መካከል፥ የዳንግላው ዋርካ ተብሎ በሚታወቀው ትልቁ የኢትዮጵያውን ዌይብ ሳይት ላይ እንደጻፈው: የሲዳማ ሕዝብ በሀዋሳ ከተማ ባለቤትነት ጥያቄ በተፈጠረው አለመግባባት ምክንያት ባለፉት 3 ቀናት ውስጥ በአዋሳ ከተማ በፌደራል / ወያኔ መልዕክተኞችና በሲዳማ ክልል የፓርላማ ተወካዮች መካከል በተደረገው ፍጥጫ የሲዳማ ተወካዮች ጉባኤውን ረግጠው ሲወጡ በርካታ የሲዳማ ተወላጅ ባለሀብቶች : ባለስልጣኖችና ተማሪዎች ከየቤታቸው በሌሊት እየታፈኑ እየታሰሩ ሲሆን አንድ ግለሰብ በአጋዚ ተደብድቦ ሕይወቱን አጥቷል :; ከተማዋ በአጋዚ ሠራዊት ታንክና ከባድ መሳሪያ የታጠቁ ሄሊኮፕተሮች በብዛት እያንዣበቡባት ነው :: አዋሳ ባሁኑ ጊዜ በፍርሐትና በጭንቀት ተውጣለች :: ሲዳሞች ሲዳማ ሕዝብ በአዋሳ ከተማ የዞን ዋና መሥሪያ ቤቶች አዋሳ ውስጥ እንዳይኖሩ በከተማዋ ውስጥ ሲዳሚኛ እንዳይነገሩ ባህላችን ተገፍትሮ ከገዛ ወገኑ እንዲርቅ ተገዷል ይላሉ :: ኃ /ማሪያም ደሳለኝ ከ 6 ዐመት በፊት የሲዳማ ተወላጅ የሆነውን የቀድሞ የደቡብ ፕሬዚዳንት አባተ ኪሾን በመለስ ዜናዊ ትእዛዝ በገዛ ፊርማው ከሥልጣን አባሮ በወንበሩ ላይ ጉብ ብሎ ፕሬዚዳንት እንደሆነ ይታወሳል :: በጊዜው በተነሳውም ረብሻ የ 121 ሰው ሕይወት ከጠፋ በኋላ ወንጀለኛው ኃይለማሪያም ፕሮሞት ተደርጎ ላሁኑ ቦታ እንደበቃ ይታወቃል :: አሁን ደግሞ የክልሉ መደበኛ ስብስባ ሲደረግ የሲዳማ ተወካዮች ሁሉም ባንድ ቃል መብታችን ይከበርልን ብለው ሲጠይቁ አምባገነኑ ኃይለማሪያም ይህን ጥያቄ ደጋግማቹ የምታነሱ ከሆነ አዋሳ ይገባናል ካላችሁ የደቡብ ዋና ከተማ ወደ ራሴ ትውልድ ቦታ ወላይታ ሶዶ ይሆናል ብሎ አረፈው ::         This message expresses the views and opinions

በየኣስር ኣመቱ በመንግስት ኣካላት የምነሳውን የሃዋሳን ከተማ በኮታ የማስተዳደር ሃሳብ የሰለቻቸው የሲዳማ ዞን ነዋሪዎች የክልል ጥያቄ ለማንሳት መገደዳቸው ተገለጸ

New በየኣስር ኣመቱ በመንግስት ኣካላት የምነሳውን የሃዋሳን ከተማ በኮታ የማስተዳደር ሃሳብ የሰለቻቸው የሲዳማ ዞን ነዋሪዎች የክልል ጥያቄ ለማንሳት መገደዳቸው ተገልጿል:: በሲዳማ ዞን በተለያዩ ወረዳዎች ውስጥ ከፍተኛ ቁጥር ያላቸው ሰላማዊ ሰልፍኞ የክልል ጥያቄ ያቀረቡ ሲሆን፣ ከሶስት ቀናት ባሃላ ተመሳሳይ የክልል ጥያቄ ሰልፍ በሃዋሳ ለማካሄድ ታስቧል:: በዛሬው እለት በሲዳማ ዞን በጭሬ ወረዳ በጭሬ ኩንቡልታ፣ በበንሳ፣ሁላ እና በጠጥቻ የክልል ጥያቄ ባነሱ ሰዎች የተካሄዱ ሰልፎች ያለምንም ግጭት በሰላም መጠናቀቃቸው ተገልጿል:: ዴኢህደን/ ኢህኣዴግ የሃዋሳን ከተማ በኮታ ለማስተዳዳር በሚል ያቀረበውን ኣማራጭ  ሀሳብ በመቃወም የተጀመረው ህዝባዊ ንቅናቄ ተቀጣጥሎ የሃዋሳ ከተማ ኣስተዳደር ያለ ኮታ የማስተዳደር መብት ጥያቄነት ኣልፎ ክልል ይገባኛል ጥያቄ በመሆኑ በመላው ሲዳማ ዞን ውስጥ ህዝባዊ ንቅናቄ ፍጥሯል:: በየኣስር ኣመቱ በመንግስት ኣካላት የምነሳውን የሃዋሳን ከተማ በኮታ የማስተዳደር ሃሳብ የሰለቻቸው የሲዳማ ዞን ነዋሪዎች የክልል ጥያቄ ለማንሳት መገደዳቸው ተገልጿል:: በመላው ሲዳማ ዞን ውስጥ የተቀጣጠለውን የክልል ጥያቄ ለመቀልበስ የግዥው ፓርቲ ኣባላት ወይም ካድሬዎች ህዝቡን እንዲያወያዩ ወደየ ወረዳዎች በመላክ ላይ ሲሆን፥ የወረዳዎቹ ህዝብ እሳት ለብሶ እሳት ጎርሶ መምጣቻቸውን በመጠባባቅ ላይ ነው ተብሏል:: በሲዳማ ዞን ውስጥ በኣንድ ሳምንት ጊዜ  ውስጥ ካጫፍ እስከ ጫፍ የተቀጣጠለው ህዝባዊ ንቅናቄ መንግስትን ግራ ያጋባው ሲሆን እስከ ኣሁን የንቅናቄው መሪዎች ተለይተው ኣለማቻወቃቸው ሁኔታውን ኣስቸጋሪ እንዳደረገው እየተነገረ ነው:: በሌሎች የዞኑ ወረዳዎች እየተደረጉ ያሉ የክልል ጥያቄ ሰልፎች በሚቀጥለ ሶስት ቀናት ውስጥ

በሲዳማ ዞን በአለታ ጭኮ ከተማ በተደረገው ተቃውሞ ሰዎች መገደላቸው ተሰማ

Image
ሰኔ አስራ ሦስት ቀን ፳፻፬ ዓ/ም ኢሳት ዜና:- ተቃውሞው የተነሳው ከአዋሳ እጣ ፋንታ ጋር በተያያዘ ነው። የኢሳት ምንጮች እንደተናገሩት በአለታ ጭኮ በተነሳው ተቃውሞ አንድ ፖሊስ የታረደ ሲሆን ሁለት ነዋሪዎች በፖሊሶች ሳይገደሉ አልቀረም አራት ተማሪዎችም በጽኑ ቆስለዋል። በመላው ሲዳማ ዞን ውስጥ ከፍተኛ ውጥረት እንዳለ የገለጠው ዘጋቢአችን በነገው እለት ከፍተኛ የሆነ ህዝባዊ አመጽ ሊነሳ ይችላል የሚል ወሬ እየተናፈሰ ነው። የመከላከያ ሰራዊት እና ፌደራል ፖሊስ አባላት ወደ አካባቢው መንቀሳቀሳቸውም ታውቋል። ከትናንት ጀምሮ “አዋሳ ለወላይታ አትሰጥም” የሚል በራሪ ወረቀት ሲበተን እንደነበር የአይን እማኞች ገልጠዋል። አንድ የአዋሳ ነዋሪ በከተማው ያለው ውጥረት አስፈሪ እንደሆነና በማንኛውም ጊዜ ግጭት ሊነሳ እንደሚችል ተናግሯል። አዋሳ ከተማን ወደ ፌደራል መንግስቱ ለማዞር በፌደራል መንግስት እና በሲዳማ ዞን ባለስልጣናት መካከል ባለፈው ሳምንት ውይይት ተደርጎ እንደነበር መዘገባችን ይታወሳል። ከ10 አመታት በፊት በአዋሳ በተመሳሳይ ምክንያት በተነሳ ግጭት ከ100 በላይ ሰዎች መገደላቸው ይታወሳል። http://www.ethsat.com

ዛሬ ኣለታ ወንዶ ወረዳ ጩኮ ከተማ ላይ በሃዋሳ ከተማ የወደፊት እጣ ፋንታ ላይ እና የሲዳማ የክልል ጥያቄ ባነሱ ተማሪዎች እና በፖሊስ መካከል በተፈጠረው ግጭት ኣራት ተማሪዎች መቁሰላቸውን እና ሁለት ደግሞ መሞታቸው እየተነገረ ነው

New ዛሬ ኣለታ ወንዶ ወረዳ ጩኮ ከተማ ላይ በሃዋሳ ከተማ የወደፊት እጣ ፋንታ ላይ እና የሲዳማ የክልል ጥያቄ ባነሱ ተማሪዎች እና በፖሊስ መካከል በተፈጠረው ግጭት ኣራት ተማሪዎች መቁሰላቸውን እና ሁለት ደግሞ መሞታቸው እየተነገረ መሆኑን ከታማኝ ምንጮች ያገኘነው መረጃ ያመለክታል:: ልጆቻቸው ላጡት እና ልጆቻቸው ለተጎዱባቸው ቤተሰቦች የተሰማንን ጥልቅ ሃዘን እንገልጻለን:: በጉዳዩ ላይ ተጨማሪ መረጃ እንዳገኘን እናሳውቃለን::

Ethiopian politician’s visit to University ...

Image
Shiferaw Shigute, left, watches a presentation from the International Livestock Research Institute on Sept. 16, 2011 alongside other officials from Ethiopia's southern region. The location of the photo is unknown. The University of Saskatchewan says it was only made aware of an Ethiopian politician’s alleged controversial behaviour a few days prior to his arrival on campus but that had it found out about the accusations against Shiferaw Shigute earlier, it still would have welcomed him to the U of S. Shigute is the president of Ethiopia’s southern regional state and the chairman of the board at Hawassa University, located in the region’s capital city Hawassa. He visited the U of S from June 10 to 15 alongside other delegates from the Hawassa campus. A few days prior to Shigute’s arrival, U of S president Peter MacKinnon received a handful of open letters from human rights organizations and individual activists accusing Shigute of ethnic cleansing and corruption, among othe

Matter Concerning a Delegation from Hawassa University.

From: Wishart, Tom Sent: Friday, June 08, 2012 5:13 PM Cc: Wishart, Tom Subject: Matter Concerning a Delegation from Hawassa University Colleagues: Some, but not all of you, will have learned of a deluge of emails, phone calls and faxes that have been directed to various offices and individuals at the UofS in recent days. These messages concern an imminent visit to the UofS by a delegation from Hawassa University in Ethiopia. As background information, our relationship with Hawassa University extends back to 1997 and has involved 9 distinct projects, most funded by IDRC, CIDA or AUCC. These projects have included faculty and student exchanges in both directions and, of course, research. Our collaboration has largely centered on agriculture but has also included nutrition and technology transfer. We have assisted Hawassa University to develop their capacity to deliver Master’s and Ph.D. programming in Nutrition. The President and the Chair of the Board of Hawassa University wil

An Open Letter to President Peter MacKinnon, University of Saskatchewan

Image
June 8, 2012 “The people of Ethiopia are being bled dry. No matter how hard they try to fight their way out of absolute destitution and poverty, they will be swimming upstream against the current of illicit capital leakage.” (Comment highlighting Ethiopia made by Global Financial Integrity on December 5, 2011 preceding the release of their study on Illicit Financial Outflows from Developing Countries Over the Decade Ending in 2009[i]) Dear President MacKinnnon, President MacKinnnon On June 10-15, an Ethiopian delegation of top-level officials from Hawassa University (HU), located in Ethiopia’s Southern Regional State, will arrive in Saskatoon to further their long-standing collaboration with the University of Saskatchewan (U of S) in the advancement of sustainable agricultural development, land management, human nutrition, community health and food security in Ethiopia, all with a strong emphasis on education. This relationship dates back to 1997, when the U of S and HU fi